የመካከለኛው ምሥራቅ ተቀናቃኞች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ካቋረጡ ከሰባት ዓመታት በኋላ ኢራን በሳዑዲ አረቢያ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ከፍታለች። ኤምባሲው በሪያድ ዳግም ሲከፈት የኢራን እና የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተወካዮች መገኘታቸውን የሳዑዲ መንግሥት ቴሌቪዢን ጣቢያ ዘግቧል።
የመካከለኛው ምሥራቅ ተቀናቃኞች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ካቋረጡ ከሰባት ዓመታት በኋላ ኢራን በሳዑዲ አረቢያ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ከፍታለች። ኤምባሲው በሪያድ ዳግም ሲከፈት የኢራን እና የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተወካዮች መገኘታቸውን የሳዑዲ መንግሥት ቴሌቪዢን ጣቢያ ዘግቧል።
0 Comments
0 Shares