ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተፈጥረው ጥቂቶች ዛሬም ድረስ ሲቀጥሉ በርካቶች ከስመዋል። በአሁኑ ወቅት በምርጫ ቦርድ የተመዘገቡ በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ በርካታ ፓርቲዎች ቢኖሩም፣ የብዛታቸውን ያህል ግን ጠንካራ ሆነው፣ ለሚወክሉት ሕዝብ እና ማኅበረሰብ ድምጽ ከመሆን ይልቅ አሉ ሲባሉ ሲፈረካከሱ ይስተዋላል። ይህ ለምን ሆነ? ምንድነው የሚገጥማቸው ችግር? ሲል ቢቢሲ ፓለቲከኞች እና ምሁራንን አነጋግሯል።
ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተፈጥረው ጥቂቶች ዛሬም ድረስ ሲቀጥሉ በርካቶች ከስመዋል። በአሁኑ ወቅት በምርጫ ቦርድ የተመዘገቡ በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ በርካታ ፓርቲዎች ቢኖሩም፣ የብዛታቸውን ያህል ግን ጠንካራ ሆነው፣ ለሚወክሉት ሕዝብ እና ማኅበረሰብ ድምጽ ከመሆን ይልቅ አሉ ሲባሉ ሲፈረካከሱ ይስተዋላል። ይህ ለምን ሆነ? ምንድነው የሚገጥማቸው ችግር? ሲል ቢቢሲ ፓለቲከኞች እና ምሁራንን አነጋግሯል።
0 Comments
0 Shares