ጣልያን ውስጥ በተከሰተ ጎርፍ ምክንያት 20 ወንዞች በከፍተኛ ሁኔታ ሞልተው በመፍሰሳቸው 13 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። 13 ሺህ ሰዎች ደግሞ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል።
ጣልያን ውስጥ በተከሰተ ጎርፍ ምክንያት 20 ወንዞች በከፍተኛ ሁኔታ ሞልተው በመፍሰሳቸው 13 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። 13 ሺህ ሰዎች ደግሞ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል።
0 Comments
0 Shares