የታንዛኒያዋ የዛንዚባር ደሴት ከሳምንት በፊት በመንግሥት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በተካሄደው ንግግር ምክንያት ትኩረትን ስባ ነበር። በደሴቷ ላይ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ስም ትምህርት ቤት ከመኖሩ በተጨማሪ፣ ነዋሪዎቿ ስለኢትጵያ ያውቃሉ። በእድሜ ጠና ያሉ አዛውንትም ለቢቢሲ ዘጋቢ “አቢሲኒያ እንዴት ናት?” ብለው በመጠየቅ የሰሜኑን ጦርነት በማንሳት “ጊዜ ይቀየራል፤ አቢሲኒያ ታላቅ ናት” ሲሉ ምልከታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጉዞ ማስታወሻም ይህንን እና ሌሎች ጉዳዮችን ዳሷል።
የታንዛኒያዋ የዛንዚባር ደሴት ከሳምንት በፊት በመንግሥት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በተካሄደው ንግግር ምክንያት ትኩረትን ስባ ነበር። በደሴቷ ላይ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ስም ትምህርት ቤት ከመኖሩ በተጨማሪ፣ ነዋሪዎቿ ስለኢትጵያ ያውቃሉ። በእድሜ ጠና ያሉ አዛውንትም ለቢቢሲ ዘጋቢ “አቢሲኒያ እንዴት ናት?” ብለው በመጠየቅ የሰሜኑን ጦርነት በማንሳት “ጊዜ ይቀየራል፤ አቢሲኒያ ታላቅ ናት” ሲሉ ምልከታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጉዞ ማስታወሻም ይህንን እና ሌሎች ጉዳዮችን ዳሷል።
0 Comments
0 Shares