የታንዛኒያዋ የዛንዚባር ደሴት ከሳምንት በፊት በመንግሥት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በተካሄደው ንግግር ምክንያት ትኩረትን ስባ ነበር። በደሴቷ ላይ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ስም ትምህርት ቤት ከመኖሩ በተጨማሪ፣ ነዋሪዎቿ ስለኢትጵያ ያውቃሉ። በእድሜ ጠና ያሉ አዛውንትም ለቢቢሲ ዘጋቢ “አቢሲኒያ እንዴት ናት?” ብለው በመጠየቅ የሰሜኑን ጦርነት በማንሳት “ጊዜ ይቀየራል፤ አቢሲኒያ ታላቅ ናት” ሲሉ ምልከታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጉዞ ማስታወሻም ይህንን እና ሌሎች ጉዳዮችን ዳሷል።
የታንዛኒያዋ የዛንዚባር ደሴት ከሳምንት በፊት በመንግሥት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በተካሄደው ንግግር ምክንያት ትኩረትን ስባ ነበር። በደሴቷ ላይ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ስም ትምህርት ቤት ከመኖሩ በተጨማሪ፣ ነዋሪዎቿ ስለኢትጵያ ያውቃሉ። በእድሜ ጠና ያሉ አዛውንትም ለቢቢሲ ዘጋቢ “አቢሲኒያ እንዴት ናት?” ብለው በመጠየቅ የሰሜኑን ጦርነት በማንሳት “ጊዜ ይቀየራል፤ አቢሲኒያ ታላቅ ናት” ሲሉ ምልከታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጉዞ ማስታወሻም ይህንን እና ሌሎች ጉዳዮችን ዳሷል።
WWW.BBC.COM
መንግሥትን እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን ያገናኘችው ታሪካዊቷ ዛንዚባር - BBC News አማርኛ
የታንዛኒያዋ የዛንዚባር ደሴት ከሳምንት በፊት በመንግሥት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል በተካሄደው ንግግር ምክንያት ትኩረትን ስባ ነበር። በደሴቷ ላይ በአጼ ኃይለ ሥላሴ ስም ትምህርት ቤት ከመኖሩ በተጨማሪ፣ ነዋሪዎቿ ስለኢትጵያ ያውቃሉ። በእድሜ ጠና ያሉ አዘውንትም ለቢቢሲ ዘጋቢን “አቢሲኒያ እንዴት ናት?” በማለት ስለሰሜኑ ጦርነት ጠቅሰው “ጊዜ ይቀየራል፤ አቢሲኒያ ታላቅ ናት” ሲሉ ምልከታቸውን ገልጸዋል። ይህ የጉዞ ማስታወሻ ይህንን እና ሌሎች ጉዳዮችንም ዳሷል።
0 Comments 0 Shares