የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች። ፈቃዱ የተሰጠው ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 03/ 2015 ዓ.ም. ለሳፋሪኮሙ ኤምፔሳ የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መሆኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች። ፈቃዱ የተሰጠው ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 03/ 2015 ዓ.ም. ለሳፋሪኮሙ ኤምፔሳ የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መሆኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
WWW.BBC.COM
ኢትዮጵያ ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ሰጠች - BBC News አማርኛ
የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች።
0 Comments 0 Shares