የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች። ፈቃዱ የተሰጠው ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 03/ 2015 ዓ.ም. ለሳፋሪኮሙ ኤምፔሳ የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መሆኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለውጭ ኢንቨስተር የመጀመሪያ የሆነውን የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪኮም ሰጠች። ፈቃዱ የተሰጠው ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 03/ 2015 ዓ.ም. ለሳፋሪኮሙ ኤምፔሳ የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት መሆኑንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል።
0 Comments
0 Shares