የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር በሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ መሆኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታወቀ።አምባሳደር ማይክ ሐመር ለዘጠኝ ቀናት ያህል በሎስ አንጀለስ በሚያደርጉት ቆይታም ከአማራ፣ ኦሮሞ፣ ትግራይ፣ ሶማሊ ማህበረሰብ የተውጣጡ ተወካዮችን አግኝተው እንደሚወያዩ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ትናንት ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር በሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ መሆኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታወቀ።አምባሳደር ማይክ ሐመር ለዘጠኝ ቀናት ያህል በሎስ አንጀለስ በሚያደርጉት ቆይታም ከአማራ፣ ኦሮሞ፣ ትግራይ፣ ሶማሊ ማህበረሰብ የተውጣጡ ተወካዮችን አግኝተው እንደሚወያዩ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ትናንት ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
WWW.BBC.COM
የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሃመር ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ ነው - BBC News አማርኛ
የአሜሪካ መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ በሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ መሆኑን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታወቀ።አምባሳደር ማይክ ሐመር ለዘጠኝ ቀናት ያህል በሎስ አንጀለስ በሚያደርጉት ቆይታም ከአማራ፣ ኦሮሞ፣ ትግራይ፣ ሶማሊ ማህበረሰብ የተውጣጡ ተወካዮችን አግኝተው እንደሚወያዩ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ትናንት ግንቦት 2/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
0 Comments 0 Shares