ገንዘቤ ዲባባ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች
ገንዘቤ ዲባባ ዛሬ ምሽት በእንግሊዟ በርኒንግሃም ከተማ በተካሄደው የ1500 የቤት ውስጥ ሜትር ሩጫ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ማስገኘት ችላለች፡፡
የገንዘቤ ድል ኢትዮጵያን በሁለት ወርቅና በሁለት ነሃስ ከአሜሪካ በመቀጠል በሜዳሊያ ሰንጠረዡ በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓል፡፡
ገንዘቤ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 4:05.27 ጊዜ ወስዶባታል፡፡
ርቀቱን እንግሊዛዊቷ ላውራ ሙር 4:06.23 በማስመዝገብ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ለኔዘርላድ የምትሮጠው ትውልደ አትዮጵያዊቷ ሲፋን ሀሰን 4:07.26 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡
ገንዘቤ ዲባባ ዛሬ ምሽት በእንግሊዟ በርኒንግሃም ከተማ በተካሄደው የ1500 የቤት ውስጥ ሜትር ሩጫ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ማስገኘት ችላለች፡፡
የገንዘቤ ድል ኢትዮጵያን በሁለት ወርቅና በሁለት ነሃስ ከአሜሪካ በመቀጠል በሜዳሊያ ሰንጠረዡ በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓል፡፡
ገንዘቤ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 4:05.27 ጊዜ ወስዶባታል፡፡
ርቀቱን እንግሊዛዊቷ ላውራ ሙር 4:06.23 በማስመዝገብ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ለኔዘርላድ የምትሮጠው ትውልደ አትዮጵያዊቷ ሲፋን ሀሰን 4:07.26 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡
ገንዘቤ ዲባባ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች
ገንዘቤ ዲባባ ዛሬ ምሽት በእንግሊዟ በርኒንግሃም ከተማ በተካሄደው የ1500 የቤት ውስጥ ሜትር ሩጫ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለኢትዮጵያ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ማስገኘት ችላለች፡፡
የገንዘቤ ድል ኢትዮጵያን በሁለት ወርቅና በሁለት ነሃስ ከአሜሪካ በመቀጠል በሜዳሊያ ሰንጠረዡ በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንድትቀመጥ አድርጓል፡፡
ገንዘቤ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 4:05.27 ጊዜ ወስዶባታል፡፡
ርቀቱን እንግሊዛዊቷ ላውራ ሙር 4:06.23 በማስመዝገብ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ለኔዘርላድ የምትሮጠው ትውልደ አትዮጵያዊቷ ሲፋን ሀሰን 4:07.26 በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡
