የቱሪዝም ድርጅት ኃላፊ ‹‹ከሕግ ውጪ ሁለት ደመወዝ›› በመቀበልና በአስተዳደር ድክመት እንዲከሰሱ ተጠየቀ
ብርሃኑ ፈቃደ
Sun, 02/25/2018 - 10:21
የቱሪዝም ድርጅት ኃላፊ ‹‹ከሕግ ውጪ ሁለት ደመወዝ›› በመቀበልና በአስተዳደር ድክመት እንዲከሰሱ ተጠየቀ ብርሃኑ ፈቃደ Sun, 02/25/2018 - 10:21
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የቱሪዝም ድርጅት ኃላፊ ‹‹ከሕግ ውጪ ሁለት ደመወዝ›› በመቀበልና በአስተዳደር ድክመት እንዲከሰሱ ተጠየቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅትን ላለፉት ዘጠኝ ወራት በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩት አቶ ዮሐንስ ጥላሁን፣ መንግሥት ከመደበላቸው ደመወዝ በተጨማሪ በየወሩ ስምንት ሺሕ ዶላር ከሕግ ውጪ ሲቀበሉ እንደነበር በማስታወቅ በሕግ ሊጠየቁ ይገባል ሲል የድርጅቱ ቦርድ ጥያቄ አቀረበ፡፡
0 Comments 0 Shares