የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ተተኪ ለመሰየም እየተዘጋጁ ነው
ዘመኑ ተናኘ
Sun, 02/25/2018 - 10:36
የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ተተኪ ለመሰየም እየተዘጋጁ ነው ዘመኑ ተናኘ Sun, 02/25/2018 - 10:36
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ተተኪ ለመሰየም እየተዘጋጁ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ምትክ የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች ለግንባሩ ሊቀመንበርነት ለመወዳደር ሊቃነ መናብርትን ለመምረጥ ስብሰባ ተቀምጠው ከርመዋል፡፡ ኦሕዴድ በአስቸኳይ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአመራር ሽግሽግ ሲያደርግ፣ ብአዴን የነበሩትን አስቀጥሏል፡፡ ደኢሕዴን ግን አለየለትም፡፡ ሕወሓት ደግሞ ተተኪ እንደማያቀርብ በስፋት ተነግሯል፡፡ በኢሕአዴግ አሠራር መሠረት የግንባሩ ሊቀመንበር ተተኪ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል፡፡
0 Comments 0 Shares