WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
በዘመኑ ተናኘና ሳሙኤል ጌታቸውእ.ኤ.አ. ከሐምሌ 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ኅብረት የጀርመን አምባሳደር ሆነው ያገለገሉት ጆአሺም ሽቺሚት (ዶ/ር) ማረፋቸው ተገለጸ፡፡በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት፣ ዶ/ር ጆአሺም ሰኞ ሰኔ 5 ቀን 2009 ዓ.ም. እንዳረፉ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ዶ/ር ጆአሺም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ከመሆናቸው በፊት፣ በቦስኒያና ሔርዚጎቪኒያ እንዲሁም ሰርቢያ የጀርመን አምባደር ሆነው እንዳገለገሉ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የጀርመን አምባሳደር ሆነው ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣታቸው በፊት፣ በአምባሳደር ማዕረግ የጀርመን የውጭ አገልግሎት አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ እንደነበር ከሕይወት ማህደራቸው የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ዶ/ር ጆአሺም በኢትዮጵያ
0 Comments 0 Shares