የዓለምየጤና ድርጅት ተመራጭ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም ዛሬ አዲስ አበባ ገቡ።

ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ዛሬ ጥዋት አዲስ አበባ ሲገቡ የተደረገላቸው አቀባበል፡፡http://www.ebc.et/web/news/-/--4630
የዓለምየጤና ድርጅት ተመራጭ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሓኖም ዛሬ አዲስ አበባ ገቡ። ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ዛሬ ጥዋት አዲስ አበባ ሲገቡ የተደረገላቸው አቀባበል፡፡http://www.ebc.et/web/news/-/--4630
0 Comments 0 Shares