የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሦስቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅት መሪዎች ጋር በመሆን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እና ሌሎች ግለሰቦች ከእስር ሊፈቱ እንደሚችሉ ከተናገሩ ዛሬ ሳምንት ቢሆናቸውም እስካሁን ተግባራዊ እርምጃ አልታየም።
የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሦስቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅት መሪዎች ጋር በመሆን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት እና ሌሎች ግለሰቦች ከእስር ሊፈቱ እንደሚችሉ ከተናገሩ ዛሬ ሳምንት ቢሆናቸውም እስካሁን ተግባራዊ እርምጃ አልታየም።
