አገር በመክዳትና በሽብር ወንጀል ውስጥ ተሳትፈዋል የተባሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተከሰሱ
ታምሩ ጽጌ
Wed, 01/10/2018 - 09:36
አገር በመክዳትና በሽብር ወንጀል ውስጥ ተሳትፈዋል የተባሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተከሰሱ ታምሩ ጽጌ Wed, 01/10/2018 - 09:36
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
አገር በመክዳትና በሽብር ወንጀል ውስጥ ተሳትፈዋል የተባሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተከሰሱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ የተጣለባቸውን አደራ በመተው፣ የኦነግን የሽብር ተልዕኮ ለመፈጸም አባል ሆነውና ሌሎችንም ሲመለምሉ ነበር የተባሉ አምስት የመከላከያ ሠራዊት ባልደረቦች፣ የሽብር ተግባር ወንጀል በመፈጸም ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡
Like
1
0 Comments 0 Shares