የእንግሊዝ ኩባንያ በኢትዮጵያ የ200 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ሊጀምር ነው
ብርሃኑ ፈቃደ
Wed, 01/10/2018 - 09:41
የእንግሊዝ ኩባንያ በኢትዮጵያ የ200 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ሊጀምር ነው ብርሃኑ ፈቃደ Wed, 01/10/2018 - 09:41
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የእንግሊዝ ኩባንያ በኢትዮጵያ የ200 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ሊጀምር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ኢንትሬድ የተሰኘውና ዋና መሥሪያ ቤቱን በእንግሊዝ ያደረገው ኩባንያ በሱዳን ሰፊ የጥጥ እርሻ እንዳለው ከመግለጹም ባሻገር፣ በኢትዮጵያ ሰፊ የጥጥ እርሻ የማልማት ዕቅድ እንዳለውና በ200 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ሦስት ፕሮጀክቶችን ለመጀመር መነሳቱን አስታወቀ፡፡
Like
1
0 Comments 0 Shares