Search Results
See All Results
Join
Sign In
Sign Up
Search
News Feed
EXPLORE
Podcasts
Pages
Groups
Events
Blogs
Marketplace
Funding
Offers
Movies
Ethiopia
shared a link
2018-01-10 08:47:19
-
ካፒቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመርያው አፍሪካዊ ጄት አብራሪ (1916-2010)
ሔኖክ ያሬድ
Wed, 01/10/2018 - 09:48
ካፒቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመርያው አፍሪካዊ ጄት አብራሪ (1916-2010) ሔኖክ ያሬድ Wed, 01/10/2018 - 09:48
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ካፒቴን ዓለማየሁ አበበ የመጀመርያው አፍሪካዊ ጄት አብራሪ (1916-2010) | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በሃያኛው ክፍለ ዘመን የመጀመርያው ሩብ ኢትዮጵያ ከውጭው ዓለም ጋር በአየር ትራንስፖርት ለመገናኛት በር ከፋች አጋጣሚ የተፈጠረበት ነበር፡፡ በንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ምኒልክ ዘመን፣ በልዑል አልጋ ወራሽ ንጉሥ ተፈሪ መኰንን አማካይነት በ1921 ዓ.ም. የመጀመርያው አውሮፕላን አዲስ አበባ መድረሱ ይወሳል፡፡ ከአውሮፕላን ጋር የተያያዘው ታሪክ እመርታ ማሳየት የጀመረው በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታኅሳስ 12 ቀን 1938 ዓ.ም. ከተመሠረተ በኋላ የመጀመርያውን በረራ መጋቢት 30 ቀን 1938 ዓ.ም. ወደ ካይሮ በአስመራ በኩል አድርጓል፡፡
1
0 Comments
0 Shares