በእስራኤል የሚገኙ አፍሪካውያን ስደተኞች በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንደ አማራጭ ወደ ቀረቡላቸው ኡጋንዳ እና ሩዋንዳ አሊያም ደግሞ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መባሉን ተከትሎ ነው ኡጋንዳ ያስተባበለቸው። የኡጋንዳ አለም አቀፍ ጉዳዮች ሚኒስትር ደኤታ ሄንሪ ኦሬይን ኦኬሎ፥ ስደተኞችን በመቀበል ዙሪያ በኡጋንዳ እና እስራኤል መካከል የደረሰ ስምምነት የለም ብለዋል። በወጣው መረጃ መሰረት ኡጋንዳ አብዛኛዎቹ ከሱዳን እና ከኤርትራ […]
The post አፍሪካውያን ስደተኞችን ከእስራኤል ለመቀበል አልተስማማሁም – ኡጋንዳ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በእስራኤል የሚገኙ አፍሪካውያን ስደተኞች በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንደ አማራጭ ወደ ቀረቡላቸው ኡጋንዳ እና ሩዋንዳ አሊያም ደግሞ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መባሉን ተከትሎ ነው ኡጋንዳ ያስተባበለቸው። የኡጋንዳ አለም አቀፍ ጉዳዮች ሚኒስትር ደኤታ ሄንሪ ኦሬይን ኦኬሎ፥ ስደተኞችን በመቀበል ዙሪያ በኡጋንዳ እና እስራኤል መካከል የደረሰ ስምምነት የለም ብለዋል። በወጣው መረጃ መሰረት ኡጋንዳ አብዛኛዎቹ ከሱዳን እና ከኤርትራ […] The post አፍሪካውያን ስደተኞችን ከእስራኤል ለመቀበል አልተስማማሁም – ኡጋንዳ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
አፍሪካውያን ስደተኞችን ከእስራኤል ለመቀበል አልተስማማሁም - ኡጋንዳ
ኡጋንዳ አፍሪካውያን ስደተኞችን ከእስራኤል ለመቀበል ተስማምታለች መባሉን የሀገሪቱ መንግስት አስተባበለ ...
0 Comments 0 Shares