የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በኩባ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። ፕሬዝዳንት ሙላቱ ጉብኘቱን እያደረጉ ያሉት በኩባ ፕሬዝዳንት ራውል ካስትሮ በተደረገላቸው ጥሪ ነው መሰረት ነው። በዚህም የሁለቱን አገራት ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ። ፕሬዝዳንት ሙላቱ በተለይም በትምህርት፣ በጤናና በቴክኖሎጂ ዘርፎች ሁለቱ አገራት ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ከኩባ ባለስልጣናት ጋር ይወያያሉ። የተለያዩ ስምምነቶችም ይፈረማሉ […]
The post የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በኩባ ጉብኝት እያደረጉ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በኩባ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው። ፕሬዝዳንት ሙላቱ ጉብኘቱን እያደረጉ ያሉት በኩባ ፕሬዝዳንት ራውል ካስትሮ በተደረገላቸው ጥሪ ነው መሰረት ነው። በዚህም የሁለቱን አገራት ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ። ፕሬዝዳንት ሙላቱ በተለይም በትምህርት፣ በጤናና በቴክኖሎጂ ዘርፎች ሁለቱ አገራት ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ከኩባ ባለስልጣናት ጋር ይወያያሉ። የተለያዩ ስምምነቶችም ይፈረማሉ […] The post የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በኩባ ጉብኝት እያደረጉ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በኩባ ጉብኝት እያደረጉ ነው
ፕሬዝዳንት ሙላቱ ጉብኘቱን እያደረጉ ያሉት በኩባ ፕሬዝዳንት ራውል ካስትሮ በተደረገላቸው ጥሪ ነው መሰረት ...
0 Comments 0 Shares