የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ባይሌ ዳምጤ አዲስ ለተሾሙት ለዶከተር ፍሬው ተገኘ ስልጣናቸውን በይፋ አስረከቡ፡፡
ያለፉትን 7 ዓመታት ዩኒቨርሲቲውን የመሩት ዶከተር ባይሌ ዳምጤ ከጎናቸው ለነበሩ ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ፍሬው ተገኘ እንደዚህ ዓይነቱ ግልፅ የሆነ የስራ ርክክብ ተቋማዊ ባህል ሆኖ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡
በፕሬዘዳንታዊ ምርጫው የዩኒቨርሲቲው ማህበረስብ ለነበረው ተሳትፎም ምስጋና አቅርበዋል፡፡

ዶ/ር ፍሬው ተገኝ ነገ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በይፋ ስራቸውን ጀምረዋል፡፡
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ለዶክተር ባይሌ ዳምጤ ሽልማት አበርክቷል፡፡
ምንጭ፡-ባህር ዳር ዪኒቨርሲቲ
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ባይሌ ዳምጤ አዲስ ለተሾሙት ለዶከተር ፍሬው ተገኘ ስልጣናቸውን በይፋ አስረከቡ፡፡ ያለፉትን 7 ዓመታት ዩኒቨርሲቲውን የመሩት ዶከተር ባይሌ ዳምጤ ከጎናቸው ለነበሩ ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ፍሬው ተገኘ እንደዚህ ዓይነቱ ግልፅ የሆነ የስራ ርክክብ ተቋማዊ ባህል ሆኖ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ በፕሬዘዳንታዊ ምርጫው የዩኒቨርሲቲው ማህበረስብ ለነበረው ተሳትፎም ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ዶ/ር ፍሬው ተገኝ ነገ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በይፋ ስራቸውን ጀምረዋል፡፡ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ለዶክተር ባይሌ ዳምጤ ሽልማት አበርክቷል፡፡ ምንጭ፡-ባህር ዳር ዪኒቨርሲቲ
Like
3
0 Comments 0 Shares