የቻይናዊውን የምስክርነት ቃል በአግባቡ አልተረጎሙም የተባሉ አስተርጓሚ ታሰሩ
ታምሩ ጽጌ
Sun, 01/07/2018 - 11:35
የቻይናዊውን የምስክርነት ቃል በአግባቡ አልተረጎሙም የተባሉ አስተርጓሚ ታሰሩ ታምሩ ጽጌ Sun, 01/07/2018 - 11:35
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የቻይናዊውን የምስክርነት ቃል በአግባቡ አልተረጎሙም የተባሉ አስተርጓሚ ታሰሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ግብርና ታክስ በማጭበርበር ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው የነበሩ የቻይናዊው ባለሀብት ድርጅት በሆነው ‹‹ሲሲኤስኮም ሰርቪስ ሶሉዩሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሠራተኞችን ክስ ለማቋረጥ፣ አምስት ሚሊዮን ብር ጉቦ ተቀብለዋል ተብለው ክስ በተመሠረተባቸው ተከሳሾች ላይ በምስክርነት የቀረቡ ቻይናዊ ምስክርነት ቃልን በአግባቡ አልተረጎሙም የተባሉ አስተርጓሚ ታሰሩ፡፡
Like
2
0 Comments 0 Shares