አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ሥራ ጀመሩ
ዮሐንስ አንበርብር
Thu, 01/04/2018 - 10:59
አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ሥራ ጀመሩ ዮሐንስ አንበርብር Thu, 01/04/2018 - 10:59
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ሥራ ጀመሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የሕዝቤ ክብር በመነካቱ አሁን ባለሁበት ደረጃ ሥራዬን ለመቀጠል የማያስችሉኝ ሁኔታዎች ስላሉና ፍላጎቱም ስለሌለኝ በማለት ከአፈ ጉባዔነታቸው ለመነሳት ለኢሕአዴግና ለኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) መልቀቂያ ያስገቡት አቶ አባዱላ ገመዳ፣ ዛሬ ታኅሳስ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. መደበኛ የፓርላማ አፈ ጉባዔነት ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡
Like
1
0 Comments 0 Shares