WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የዓቃቤ ሕግ ቁሳዊ ማስረጃዎቹን ለዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራል ዋና ዓቃቤ ሕግ በማስረጃነት ያቀረባቸው የቪዲዮ፣ የድምፅና የፎቶግራፍ ማስረጃዎች ይሰጡኝ በማለት ለጠየቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና ማስረጃዎች እንዲሰጣቸው ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
Like
1
0 Comments 0 Shares