በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች ሞቅ ቀዝቀዝ እያለ የዘለቀው ግጭትና ውጥረት ዜጎችን እያሳሰበ ነው። ይህ ክስተት የፖለቲካው ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ ውስጥ ግን የጎላ እንቅስቃሴን አላስከተለም የሚሉ እንዳሉ ሁሉ፤ ገፍቶ ወጥቶ አይታይ እንጂ ከተማዋ የታመቀ ስሜትን በውስጧ ይዛለች የሚሉም አሉ።
በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች ሞቅ ቀዝቀዝ እያለ የዘለቀው ግጭትና ውጥረት ዜጎችን እያሳሰበ ነው። ይህ ክስተት የፖለቲካው ማዕከል በሆነችው አዲስ አበባ ውስጥ ግን የጎላ እንቅስቃሴን አላስከተለም የሚሉ እንዳሉ ሁሉ፤ ገፍቶ ወጥቶ አይታይ እንጂ ከተማዋ የታመቀ ስሜትን በውስጧ ይዛለች የሚሉም አሉ።
0 Comments
0 Shares