• ግዙፉ የዴንማርክ የመርከብ ጭነት ማጓጓዣ ድርጅት ሜርስክ በደኅንነት ስጋት ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ የጉዞ መስመርን ዳግም መጠቀም ሊጀርም መሆኑን አስታወቀ።
    ግዙፉ የዴንማርክ የመርከብ ጭነት ማጓጓዣ ድርጅት ሜርስክ በደኅንነት ስጋት ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ የጉዞ መስመርን ዳግም መጠቀም ሊጀርም መሆኑን አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    ሜርስክ የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ የጉዞ መስመር ዳግም ልጀምር ነው አለ - BBC News አማርኛ
    ግዙፉ የዴንማርክ የመርከብ ጭነት ማጓጓዣ ድርጅት ሜርስክ በደኅንነት ስጋት ምክንያት አቋርጦት የነበረውን የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ የጉዞ መስመርን ዳግም መጠቀም ሊጀርም መሆኑን አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ለሸጠችው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ቦንድ ወለድን በቀነ ገደቡ መክፈል ባለመቻሏ ዕዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች።
    ሮይተርስ የዜና ወኪል ኢትዮጵያ ትናንት ሰኞ ታኅሳስ 15/ 2016 ዓ.ም. መክፈል የነበረባትን የ33 ሚሊዮን ዶላር ባለመክፈሏ ዕዳዋን መክፈል ያልቻለች ሶስተኛዋ የአፍሪካ አገር መሆኗን አስነብቧል።
    ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ለሸጠችው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ቦንድ ወለድን በቀነ ገደቡ መክፈል ባለመቻሏ ዕዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች። ሮይተርስ የዜና ወኪል ኢትዮጵያ ትናንት ሰኞ ታኅሳስ 15/ 2016 ዓ.ም. መክፈል የነበረባትን የ33 ሚሊዮን ዶላር ባለመክፈሏ ዕዳዋን መክፈል ያልቻለች ሶስተኛዋ የአፍሪካ አገር መሆኗን አስነብቧል።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ ዕዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ ለሸጠችው የአንድ ቢሊዮን ዶላር ቦንድ ወለድን በቀነ ገደቡ መክፈል ባለመቻሏ ዕዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች። ሮይተርስ የዜና ወኪል ኢትዮጵያ ትናንት ሰኞ ታኅሳስ 15/ 2016 ዓ.ም. መክፈል የነበረባትን የ33 ሚሊዮን ዶላር ባለመክፈሏ ዕዳዋን መክፈል ያልቻለች ሶስተኛዋ የአፍሪካ አገር መሆኗን አስነብቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሐማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ሚኒስቴር በቀጠለው የእስራኤል ወታደራዊ ዘመቻ ባለፉት 24 ሰዓታት 241 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቀ።
    በሐማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ሚኒስቴር በቀጠለው የእስራኤል ወታደራዊ ዘመቻ ባለፉት 24 ሰዓታት 241 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    ሐማስ በ24 ሰዓታት ውስጥ 241 ሰዎች በጋዛ መገደላቸውን አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    በሐማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ሚኒስቴር በቀጠለው የእስራኤል ወታደራዊ ዘመቻ ባለፉት 24 ሰዓታት 241 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ዶናልድ ትራምፕ በመጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኮሎራዶ ግዛት መሳተፍ አይችሉም በሚል በቀድሞ ፕሬዝዳንት ላይ እግድ ያስተላለፉ ዳኞች የግድያ ዛቻ እየደረሳቸው መሆኑ ተነገረ።
    ዶናልድ ትራምፕ በመጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኮሎራዶ ግዛት መሳተፍ አይችሉም በሚል በቀድሞ ፕሬዝዳንት ላይ እግድ ያስተላለፉ ዳኞች የግድያ ዛቻ እየደረሳቸው መሆኑ ተነገረ።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕን ከፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ያገዱት ዳኞች የግድያ ዛቻ እየደረሳቸው መሆኑ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    ዶናልድ ትራምፕ በመጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኮሎራዶ ግዛት መሳተፍ አይችሉም በሚል በቀድሞ ፕሬዝዳንት ላይ እግድ ያስተላለፉ ዳኞች የግድያ ዛቻ እየደረሳቸው መሆኑ ተነገረ።
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያቤሎ አጠቃላይ ሆስፒታል መንትዮሽ ደረታቸው አካባቢ ተጣብቀው ተወለዱ።
    በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያቤሎ አጠቃላይ ሆስፒታል መንትዮሽ ደረታቸው አካባቢ ተጣብቀው ተወለዱ።
    WWW.BBC.COM
    በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን መንትዮች ተጣብቀው ተወለዱ - BBC News አማርኛ
    በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያቤሎ አጠቃላይ ሆስፒታል መንትዮሽ ደረታቸው አካባቢ ተጣብቀው ተወለዱ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሜሪካዋ ፍሎሪዳ ግዛት ከገና በዓል ስጦታ ጋር በተያያዘ በአንድ የቤተሰብ አባላት መካከል በተፈጠረ ጭቅጭቅ እህት በታናሽ ወንድሟ በጥይት ተገደለች።
    በአሜሪካዋ ፍሎሪዳ ግዛት ከገና በዓል ስጦታ ጋር በተያያዘ በአንድ የቤተሰብ አባላት መካከል በተፈጠረ ጭቅጭቅ እህት በታናሽ ወንድሟ በጥይት ተገደለች።
    WWW.BBC.COM
    በአሜሪካ በገና ስጦታ ጭቅጭቅ የ14 ዓመቱ ታዳጊ ታላቅ እህቱን ገደለ - BBC News አማርኛ
    በአሜሪካዋ ፍሎሪዳ ግዛት ከገና በዓል ስጦታ ጋር በተያያዘ በአንድ የቤተሰብ አባላት መካከል በተፈጠረ ጭቅጭቅ እህት በታናሽ ወንድሟ በጥይት ተገደለች።
    0 Comments 0 Shares
  • ከሦስት ሳምንት ገደማ በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የጠሩት ሰላማዊ ሰልፍ የተሰረዘባቸው ፖለቲከኞች፤ በመጪው እሁድ በትግራይ መዲና መቀለ ከተማ ተመሳሳይ ሰልፍ እንዳርጋለን ሲሉ ለቢቢሲ ገለጹ።
    ከሦስት ሳምንት ገደማ በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የጠሩት ሰላማዊ ሰልፍ የተሰረዘባቸው ፖለቲከኞች፤ በመጪው እሁድ በትግራይ መዲና መቀለ ከተማ ተመሳሳይ ሰልፍ እንዳርጋለን ሲሉ ለቢቢሲ ገለጹ።
    WWW.BBC.COM
    በአዲስ አበባ የጠሩት ሰልፍ የተሰረዘባቸው ፖለቲከኞች፤ በመጪው እሁድ በመቀለ ሰልፍ እናደርጋለን አሉ - BBC News አማርኛ
    ከሦስት ሳምንት ገደማ በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የጠሩት ሰላማዊ ሰልፍ የተሰረዘባቸው ፖለቲከኞች፤ በመጪው እሁድ በትግራይ መዲና መቀለ ከተማ ተመሳሳይ ሰልፍ እንዳርጋለን ሲሉ ለቢቢሲ ገለጹ።
    0 Comments 0 Shares
  • የፊቼ ከተማ አስተዳደር ፈረስን ለጭነት አገልግሎት ማዋል በገንዘብ የሚያስቀጣ ተግባር ይሆናል አለ።
    የፊቼ ከተማ አስተዳደር ፈረስን ለጭነት አገልግሎት ማዋል በገንዘብ የሚያስቀጣ ተግባር ይሆናል አለ።
    WWW.BBC.COM
    በአንድ የኦሮሚያ ከተማ ፈረስን ለጭነት አገልግሎት ማዋል በ60ሺህ ብር ያስቀጣል ተባለ - BBC News አማርኛ
    የፊቼ ከተማ አስተዳደር ፈረስን ለጭነት አገልግሎት ማዋል በገንዘብ የሚያስቀጣ ተግባር ይሆናል አለ።
    0 Comments 0 Shares