• እንደ ኢትዮ ቴሌኮም የባለፈው ዓመት ሪፖርት ከሆነ በኢትዮጵያ 33.9 ሚሊዮን የኢንተርኔትና እና ዳታ ተጠቃሚዎች አሉ።አገሪቷ ካላት የሕዝብ ብዛት አንጻር የኢንተርኔት ተደራሽነት ላይ ብዙ የሚቀራት ቢሆንም፣ያላትን በመዝጋት ከአፍሪካ አገራት ቁንጮዋ እንደሆነች ተሟጋች ቡድኖች ይገልጻሉ።
    እንደ ኢትዮ ቴሌኮም የባለፈው ዓመት ሪፖርት ከሆነ በኢትዮጵያ 33.9 ሚሊዮን የኢንተርኔትና እና ዳታ ተጠቃሚዎች አሉ።አገሪቷ ካላት የሕዝብ ብዛት አንጻር የኢንተርኔት ተደራሽነት ላይ ብዙ የሚቀራት ቢሆንም፣ያላትን በመዝጋት ከአፍሪካ አገራት ቁንጮዋ እንደሆነች ተሟጋች ቡድኖች ይገልጻሉ።
    WWW.BBC.COM
    አማራ ክልል፡ጥሰቶችን ያዳፈነው እና የበርካቶችን የእንጀራ ገመድ የበጠሰው የኢንተርኔት መቋረጥ - BBC News አማርኛ
    እንደ ኢትዮ ቴሌኮም የባለፈው ዓመት ሪፖርት ከሆነ በኢትዮጵያ 33.9 ሚሊዮን የኢንተርኔትና እና ዳታ ተጠቃሚዎች አሉ።አገሪቷ ካላት የሕዝብ ብዛት አንጻር የኢንተርኔት ተደራሽነት ላይ ብዙ የሚቀራት ቢሆንም፣ያላትን በመዝጋት ከአፍሪካ አገራት ቁንጮዋ እንደሆነች ተሟጋች ቡድኖች ይገልጻሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ የፌዴራል መንግሥቱና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በክልሉ የተከሰተውን ድርቅ ለመግታት እጃቸውን እንዲዘረጉ ጠየቁ።
    አቶ ጌታቸው በማሕበራዊ ሚድያ ገፃቸው ባሰራጩት መግለጫ በክልሉ ያለው ድርቅ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ጠቅሰዋል።
    የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ የፌዴራል መንግሥቱና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በክልሉ የተከሰተውን ድርቅ ለመግታት እጃቸውን እንዲዘረጉ ጠየቁ። አቶ ጌታቸው በማሕበራዊ ሚድያ ገፃቸው ባሰራጩት መግለጫ በክልሉ ያለው ድርቅ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ጠቅሰዋል።
    WWW.BBC.COM
    “በትግራይ ያንዣበበውን ረሃብ ለመግታት የፌዴራል መንግሥቱ ግዴታውን ሊወጣ ይገባል” - አቶ ጌታቸው ረዳ - BBC News አማርኛ
    የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ የፌዴራል መንግሥቱና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ በክልሉ የተከሰተውን ድርቅ ለመግታት እጃቸውን እንዲዘረጉ ጠየቁ። አቶ ጌታቸው በማሕበራዊ ሚድያ ገፃቸው ባሰራጩት መግለጫ በክልሉ ያለው ድርቅ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ጠቅሰዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ፈረንሳይ አንዲት መንደር አቋቁማለች- የመዘንጋት ችግር ያለባቸው ነዋሪዎች ብቻ የሚኖሩባት።
    ላንዳይስ አልዛይመር ትሰኛለች።
    በዚህች በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ በምትገኘው መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ሁሉም የመዘንጋት ችግር አልዛይመር የተሰኘው ህመም አለባቸው።
    ፈረንሳይ አንዲት መንደር አቋቁማለች- የመዘንጋት ችግር ያለባቸው ነዋሪዎች ብቻ የሚኖሩባት። ላንዳይስ አልዛይመር ትሰኛለች። በዚህች በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ በምትገኘው መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ሁሉም የመዘንጋት ችግር አልዛይመር የተሰኘው ህመም አለባቸው።
    WWW.BBC.COM
    ሁሉም ነዋሪዎች የመዘንጋት ችግር ያለባቸው መንደር - BBC News አማርኛ
    ፈረንሳይ አንዲት መንደር አቋቁማለች- የመዘንጋት ችግር ያለባቸው ነዋሪዎች ብቻ የሚኖሩባት። ላንዳይስ አልዛይመር ትሰኛለች። በዚህች በደቡብ ምዕራብ ፈረንሳይ በምትገኘው መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ሁሉም የመዘንጋት ችግር አልዛይመር የተሰኘው ህመም አለባቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ጋናዊቷ ጋዜጠኛ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ስሟን ለማስፈር ለ126 ሰዓት ያለማቋረጥ ዘፈነች
    ጋናዊቷ ጋዜጠኛ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ስሟን ለማስፈር ለ126 ሰዓት ያለማቋረጥ ዘፈነች
    WWW.BBC.COM
    ጋናዊቷ ጋዜጠኛ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ስሟን ለማስፈር ለ126 ሰዓት ያለማቋረጥ ዘፈነች - BBC News አማርኛ
    ጋናዊቷ ጋዜጠኛ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ስሟን ለማስፈር ለ126 ሰዓት ያለማቋረጥ ዘፈነች
    0 Comments 0 Shares
  • ደቡብ አፍሪካ እስራኤል በጋዛ “የዘር ማጥፋት ድርጊቶች እየፈጸመች ነው” ስትል በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተች።
    የተከፈተው መዝገብ እስራኤል በዘር ማጥፋት ኮንቬንሽን ስር የተቀመጡትን ጥሳለች በሚል መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ችሎት አረጋግጧል።
    ደቡብ አፍሪካ እስራኤል በጋዛ “የዘር ማጥፋት ድርጊቶች እየፈጸመች ነው” ስትል በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተች። የተከፈተው መዝገብ እስራኤል በዘር ማጥፋት ኮንቬንሽን ስር የተቀመጡትን ጥሳለች በሚል መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ችሎት አረጋግጧል።
    WWW.BBC.COM
    ደቡብ አፍሪካ እስራኤልን ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ‘በዘር ማጥፋት’ ከሰሰቻት - BBC News አማርኛ
    ደቡብ አፍሪካ እስራኤል በጋዛ “የዘር ማጥፋት ድርጊቶች እየፈጸመች ነው” ስትል በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተች። የተከፈተው መዝገብ እስራኤል በዘር ማጥፋት ኮንቬንሽን ስር የተቀመጡትን ጥሳለች በሚል መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ችሎት አረጋግጧል።
    0 Comments 0 Shares
  • ያለፉት 12 ወራት በዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረክ ላይ ገናና በሆኑት አሜሪካ፣ አውሮፓ እና በሌሎች ዋና ዋና የዴሞክራሲ አገሮች በርካታ ውድቀቶች ታይተዋል።
    ለጊዜውም ቢሆን የትኛውም አስከፊ አልነበረም። ነገር ግን ለዓመታት ሲንከባለሉ ከቆዩት የአሜሪካ የበላይነት እና ምዕራባውያን እሴቶች የኃይል ሚዛኑ እየራቀ መሄዱን ይጠቁማሉ።
    ያለፉት 12 ወራት በዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረክ ላይ ገናና በሆኑት አሜሪካ፣ አውሮፓ እና በሌሎች ዋና ዋና የዴሞክራሲ አገሮች በርካታ ውድቀቶች ታይተዋል። ለጊዜውም ቢሆን የትኛውም አስከፊ አልነበረም። ነገር ግን ለዓመታት ሲንከባለሉ ከቆዩት የአሜሪካ የበላይነት እና ምዕራባውያን እሴቶች የኃይል ሚዛኑ እየራቀ መሄዱን ይጠቁማሉ።
    WWW.BBC.COM
    የፈረንጆቹ 2023 ከምዕራባውያን ፍላጎት በተቃራኒ የቆመበት ምክንያት ምንድን ነው? - BBC News አማርኛ
    ያለፉት 12 ወራት በዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረክ ላይ ገናና በሆኑት አሜሪካ፣ አውሮፓ እና በሌሎች ዋና ዋና የዴሞክራሲ አገሮች በርካታ ውድቀቶች ታይተዋል። ለጊዜውም ቢሆን የትኛውም አስከፊ አልነበረም። ነገር ግን ለዓመታት ሲንከባለሉ ከቆዩት የአሜሪካ የበላይነት እና ምዕራባውያን እሴቶች የኃይል ሚዛኑ እየራቀ መሄዱን ይጠቁማሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው ሎጎ ሐይቅ ላይ ለሚከናወነው ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሚነሱ አርሶ አደሮች የካሳ ክፍያ ቅሬታ አነሱ።የሎጎ ሐይቅ ከደሴ ከተማ ወደ ወልዲያ በሚወስደው ዋና መንገድ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው ሐይቅ ከተማ 2 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከይዞታቸው የሚነሱ በደቡብ ወሎ ዞን ሎጎ ሐይቅ ዙሪያ የሚገኙ አርሶ አደሮች “የካሳ ክፍያ ሳይተላለፍልን እና ቅሬታችን ሳይሰማ ይዞታችን እየታረሰ ነው” ሲሉ ነው ለቢቢሲ የተናገሩት።


    በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው ሎጎ ሐይቅ ላይ ለሚከናወነው ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሚነሱ አርሶ አደሮች የካሳ ክፍያ ቅሬታ አነሱ።የሎጎ ሐይቅ ከደሴ ከተማ ወደ ወልዲያ በሚወስደው ዋና መንገድ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው ሐይቅ ከተማ 2 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከይዞታቸው የሚነሱ በደቡብ ወሎ ዞን ሎጎ ሐይቅ ዙሪያ የሚገኙ አርሶ አደሮች “የካሳ ክፍያ ሳይተላለፍልን እና ቅሬታችን ሳይሰማ ይዞታችን እየታረሰ ነው” ሲሉ ነው ለቢቢሲ የተናገሩት።
    WWW.BBC.COM
    “ካሳ ሳይተላለፍልን መሬታችን እየታረሰ ነው” - በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከይዞታቸው የሚነሱ የሐይቅ ከተማ አርሶ አደሮች - BBC News አማርኛ
    በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው ሎጎ ሐይቅ ላይ ለሚከናወነው ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሚነሱ አርሶ አደሮች የካሳ ክፍያ ቅሬታ አነሱ።የሎጎ ሐይቅ ከደሴ ከተማ ወደ ወልዲያ በሚወስደው ዋና መንገድ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው ሐይቅ ከተማ 2 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከይዞታቸው የሚነሱ በደቡብ ወሎ ዞን ሎጎ ሐይቅ ዙሪያ የሚገኙ አርሶ አደሮች “የካሳ ክፍያ ሳይተላለፍልን እና ቅሬታችን ሳይሰማ ይዞታችን እየታረሰ ነው” ሲሉ ነው ለቢቢሲ የተናገሩት።
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሮሚያ ክልል አሠቃቂ ግድያዎች ቀጥለዋል - ኢሠመጉ | የሐሙስ ታህሳስ 18 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    በኦሮሚያ ክልል አሠቃቂ ግድያዎች ቀጥለዋል - ኢሠመጉ | የሐሙስ ታህሳስ 18 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares