• በተጠናቀቀው በጀት ዓመት መቶ ሺህ የሚሆኑ የተለያዩ ተሽከርካሪዎች አገር ውስጥ መግባታቸውን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ገለጸ
    -
    በሌላ በኩል በዚሁ በጀት ዓመት ከ4 ሺህ 500 በላይ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል።
    .
    በኢትዮጵያ ከተሽከርካሪ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑም ተነግሯል ...
    በተጠናቀቀው በጀት ዓመት መቶ ሺህ የሚሆኑ የተለያዩ ተሽከርካሪዎች አገር ውስጥ መግባታቸውን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ገለጸ - በሌላ በኩል በዚሁ በጀት ዓመት ከ4 ሺህ 500 በላይ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን አጥተዋል። . በኢትዮጵያ ከተሽከርካሪ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑም ተነግሯል ...
    0 Comments 0 Shares
  • Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)

    ያገሬ ልጆች፤ (የኢትዮጵያ ጀግኖች)
    ♦♦♦
    በዘንድሮ የሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም፤ ዩንቨርሲቲ መግቢያ መመዘኛ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ዝምተኛ ጀግኖች
    ♦♦♦
    1. ዮፍታሄ ባይሳ ~ 633 ~ ከአዲስ አበባ
    2. ዮሴፍ እናውጋው ~ 626 ~ ከደብረማርቆስ
    3. ዮናታን ወሰንየለህ ~ 623 ~ ከደሴ
    ♦♦♦
    የአሜሪካ የትምህርት ተቋም በዓለም ባለብሩህ አዕምሮ 1.6 ሚሊየን ተማሪዎችን አወዳድሯል፡፡ ከነዚህ ተወዳዳሪዎች መካከል ዮሴፍ እናውጋው ነው፡፡
    በአንድ ሰዓት ውስጥ በሚሰጠው የልዕለ አዕምሮ መለኪያ (IQ) ፈተና ሂሳብ ከመቶው መቶ ፣ፊዚክስ ከመቶው 97%፣ አፕቲትዮድ ከ1600 ጥያቄ 1400 ውን በመመለስ ከዓለም ባለልዮ አዕምሮ ወጣቶች የመጀመሪያው ሆኗል፡፡
    ባለ ልዮ አዕምሮው ዮሴፍ እናውጋው፣ አራት የአሜሪካ ግዙፍ ዮኒቨርስቲዎች ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጥተውታል።
    ሀርቫርድ፣ ኮሎምቢያ፣ ፕሪንስ እና በዓለም በምህድስናው ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነው MIT ዮኒቨርስቲዎች ናቸው፡፡
    ተማሪ ዮሴፍ እናውጋው ከቀረቡት አራት ወርቃማ አማራጮች መካከል MIT ዮኒቨርስቲን መርጧል፡፡
    ተማሪ ዮሴፍ አሁን በረራውን ወደ አሜሪካ አድርጓል፡፡
    Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ያገሬ ልጆች፤ (የኢትዮጵያ ጀግኖች) ♦♦♦ በዘንድሮ የሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም፤ ዩንቨርሲቲ መግቢያ መመዘኛ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ዝምተኛ ጀግኖች ♦♦♦ 1. ዮፍታሄ ባይሳ ~ 633 ~ ከአዲስ አበባ 2. ዮሴፍ እናውጋው ~ 626 ~ ከደብረማርቆስ 3. ዮናታን ወሰንየለህ ~ 623 ~ ከደሴ ♦♦♦ የአሜሪካ የትምህርት ተቋም በዓለም ባለብሩህ አዕምሮ 1.6 ሚሊየን ተማሪዎችን አወዳድሯል፡፡ ከነዚህ ተወዳዳሪዎች መካከል ዮሴፍ እናውጋው ነው፡፡ በአንድ ሰዓት ውስጥ በሚሰጠው የልዕለ አዕምሮ መለኪያ (IQ) ፈተና ሂሳብ ከመቶው መቶ ፣ፊዚክስ ከመቶው 97%፣ አፕቲትዮድ ከ1600 ጥያቄ 1400 ውን በመመለስ ከዓለም ባለልዮ አዕምሮ ወጣቶች የመጀመሪያው ሆኗል፡፡ ባለ ልዮ አዕምሮው ዮሴፍ እናውጋው፣ አራት የአሜሪካ ግዙፍ ዮኒቨርስቲዎች ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጥተውታል። ሀርቫርድ፣ ኮሎምቢያ፣ ፕሪንስ እና በዓለም በምህድስናው ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነው MIT ዮኒቨርስቲዎች ናቸው፡፡ ተማሪ ዮሴፍ እናውጋው ከቀረቡት አራት ወርቃማ አማራጮች መካከል MIT ዮኒቨርስቲን መርጧል፡፡ ተማሪ ዮሴፍ አሁን በረራውን ወደ አሜሪካ አድርጓል፡፡
    Like
    2
    0 Comments 1 Shares

  • በብዛት የተለመደው እንድ ሰው በወጣትነት የአድሜ ክልል ወስጥ ሲገባ ትዳር ይመሰርታል።
    አልፎ አልፎ ግን በስራ ምክንያትም ይሁን በሌሎች የኑሮ ምክንያቶች አንዳንዶች እድሜያቸው ገፋ ካለ በኋላ በስተርጅና ትዳር ሲመሰትሩም ያጋጥማል።
    በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ ግን የተከሰተው ከዚህም ለየት የሚል ሲሆን፥ የ107 ዓመት የእድሜ ባለፀጋ የሆኑት አዛውንት ባሳለፍነው እሁድ ድል ባለ ሰርግ ማግባታቸው ነው የተሰማው።
    ሙሽራው አዛውንት ሃጂ አብዱልቃድር ዴከማ ዲዶ ይባላሉ፤ የሻሸመኔ ወረዳ የዳኒሳ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ፥ በ1902 ዓ.ም እንደተወለዱም ይናገራሉ።
    የተለያዩ ሀይማኖታዊ ትምህርት ላይ ከቆዩ በኋላ የመጀመሪያ ባለቤታቸውን በ1942 ዓ.ም ማግባታቸውን የሚናገሩ ሲሆን፥ ከመጀመሪያ ባለቤታቸው ጋርም ዘጠኝ ልጆችን አፍርተዋል።
    ሀጂ አብዱልቃድር ሁተኛ ባለቤታቸውንም በ1956 አግበት አርበው መኖር እንደጀመሩም ይናገራሉ።
    ከሁለቱ የትዳር አጋሮቻቸው በርካታ ልጆችን መውለዳቸውን የሚናገሩት ሀጂ አብዲልቃድር፥ በአሁኑ ጊዜ 9 ሴት እና 10 ወንድ ልጆቻቸው በህይወት እንዳሉም ተናግረዋል።
    በአሁኑ ጊዜም የበኩር ልጃቸው የ60 ዓመት አዛውንት ነው።

    ሀጂ አብዱልቃድር ልጆቻቸውን እና የልጅ ልጆቻቸውን ጨምሮ እስካሁን 108 የቤተሰብ አባላት አፍርተዋል።

    ታዲያ ሁለተኛዋ ባለቤታቸውን በሞት ያጡት ሀጂ አብዱልቃድር የመጀመሪያ ባለቤታቸውም ድካም ስለተጫጫናቸው የሚንከባከበኝ አጣሁ ይላሉ።

    የሚንከባከባቸው ከማጣት እና አዲስ ሚስት ለማግባት ካላቸው ፍላጎት የተነሳም ሶስተኛ ሚስት ማግባት እንዳላቸው ከውሳኔ የደረሱት ሀጂ አብዱልቃድር፥ ይህንን ሀሳባቸውንም ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመወያየት ተቀባይነት ያገኝላቸዋል።

    በአካባቢው የጋብቻ ባህል መሰረትም ለጋብቻ የፈለጓት ሴት ቤተስብ ጋር ሽማግሌ ልከው ያስጠየቁ ሲሆን፥ ጥያቄያቸውም እሺ የሚል መልስ ያገኛል።

    በዚህም መሰረት የ107 ዓመቱ አዛውንት ሀጂ አብዱልቃድር ባሳለፍነው እሁድ ነሃሴ 7 2009 ፉሮ ጉዬ የተባለች የ33 ዓመት ሴት ዘመድ አዝማድ በተገኘበት ድል ባለ ሰርግ ማግባታቸው ተነግሯል።

    “በዚህ እድሜዬ በሰርግ ማግባቴ በጣም አስደስቶኛል” የሚሉት ሀጂ አብዱልቃድር፥ 3ኛ ባለቤታቸውን በልዩ አይን እንደሚያይዋት እና “የእድሜ ልዩነት እንዳለው ሰው ሳይሆን እንደማንኛወም ሰው አብራኝ እድትኖር እፈልጋለው” ብለዋል

    ፈጣሪ ከፈቀደም ከሶስተኛ ባለቤታቸው ጋር ልጆች የመውለድ ሀሳብ እንዳላቸውም ሀጂ አብዱልቃድር ተናግረዋል።

    ከዚህ በተጨማሪም በፍቅር እና በደስታ አብረዋት መኖር እንደሚፈልጉ አስታውቀዋል።

    በቢቂላ ቱፋ
    በብዛት የተለመደው እንድ ሰው በወጣትነት የአድሜ ክልል ወስጥ ሲገባ ትዳር ይመሰርታል። አልፎ አልፎ ግን በስራ ምክንያትም ይሁን በሌሎች የኑሮ ምክንያቶች አንዳንዶች እድሜያቸው ገፋ ካለ በኋላ በስተርጅና ትዳር ሲመሰትሩም ያጋጥማል። በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ ግን የተከሰተው ከዚህም ለየት የሚል ሲሆን፥ የ107 ዓመት የእድሜ ባለፀጋ የሆኑት አዛውንት ባሳለፍነው እሁድ ድል ባለ ሰርግ ማግባታቸው ነው የተሰማው። ሙሽራው አዛውንት ሃጂ አብዱልቃድር ዴከማ ዲዶ ይባላሉ፤ የሻሸመኔ ወረዳ የዳኒሳ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ፥ በ1902 ዓ.ም እንደተወለዱም ይናገራሉ። የተለያዩ ሀይማኖታዊ ትምህርት ላይ ከቆዩ በኋላ የመጀመሪያ ባለቤታቸውን በ1942 ዓ.ም ማግባታቸውን የሚናገሩ ሲሆን፥ ከመጀመሪያ ባለቤታቸው ጋርም ዘጠኝ ልጆችን አፍርተዋል። ሀጂ አብዱልቃድር ሁተኛ ባለቤታቸውንም በ1956 አግበት አርበው መኖር እንደጀመሩም ይናገራሉ። ከሁለቱ የትዳር አጋሮቻቸው በርካታ ልጆችን መውለዳቸውን የሚናገሩት ሀጂ አብዲልቃድር፥ በአሁኑ ጊዜ 9 ሴት እና 10 ወንድ ልጆቻቸው በህይወት እንዳሉም ተናግረዋል። በአሁኑ ጊዜም የበኩር ልጃቸው የ60 ዓመት አዛውንት ነው። ሀጂ አብዱልቃድር ልጆቻቸውን እና የልጅ ልጆቻቸውን ጨምሮ እስካሁን 108 የቤተሰብ አባላት አፍርተዋል። ታዲያ ሁለተኛዋ ባለቤታቸውን በሞት ያጡት ሀጂ አብዱልቃድር የመጀመሪያ ባለቤታቸውም ድካም ስለተጫጫናቸው የሚንከባከበኝ አጣሁ ይላሉ። የሚንከባከባቸው ከማጣት እና አዲስ ሚስት ለማግባት ካላቸው ፍላጎት የተነሳም ሶስተኛ ሚስት ማግባት እንዳላቸው ከውሳኔ የደረሱት ሀጂ አብዱልቃድር፥ ይህንን ሀሳባቸውንም ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመወያየት ተቀባይነት ያገኝላቸዋል። በአካባቢው የጋብቻ ባህል መሰረትም ለጋብቻ የፈለጓት ሴት ቤተስብ ጋር ሽማግሌ ልከው ያስጠየቁ ሲሆን፥ ጥያቄያቸውም እሺ የሚል መልስ ያገኛል። በዚህም መሰረት የ107 ዓመቱ አዛውንት ሀጂ አብዱልቃድር ባሳለፍነው እሁድ ነሃሴ 7 2009 ፉሮ ጉዬ የተባለች የ33 ዓመት ሴት ዘመድ አዝማድ በተገኘበት ድል ባለ ሰርግ ማግባታቸው ተነግሯል። “በዚህ እድሜዬ በሰርግ ማግባቴ በጣም አስደስቶኛል” የሚሉት ሀጂ አብዱልቃድር፥ 3ኛ ባለቤታቸውን በልዩ አይን እንደሚያይዋት እና “የእድሜ ልዩነት እንዳለው ሰው ሳይሆን እንደማንኛወም ሰው አብራኝ እድትኖር እፈልጋለው” ብለዋል ፈጣሪ ከፈቀደም ከሶስተኛ ባለቤታቸው ጋር ልጆች የመውለድ ሀሳብ እንዳላቸውም ሀጂ አብዱልቃድር ተናግረዋል። ከዚህ በተጨማሪም በፍቅር እና በደስታ አብረዋት መኖር እንደሚፈልጉ አስታውቀዋል። በቢቂላ ቱፋ
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያን በመወከል እንዲሰሩ የተሾሙ አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት
    ይፋ ሆኑ
    አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ
    የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ።
    በዚህም መሰረት፡-
    1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን - አሜሪካ ዋሽንግተን
    2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ - ቻይና ቤጂንግ
    3. አምባሳደር አስቴር ማሞ - ካናዳ ኦታዋ
    4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም - ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
    5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና - ስዊድን ስቶኮልም
    6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ - የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
    7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ - ኳታር ዶሃ
    8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ - ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
    9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ - ሩዋንዳ ኪጋሊ
    10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን - ፈረንሳይ ፓሪስ
    11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ - ሱዳን ካርቱም
    12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ - ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ
    መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
    ኢትዮጵያን በመወከል እንዲሰሩ የተሾሙ አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ። በዚህም መሰረት፡- 1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን - አሜሪካ ዋሽንግተን 2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ - ቻይና ቤጂንግ 3. አምባሳደር አስቴር ማሞ - ካናዳ ኦታዋ 4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም - ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ 5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና - ስዊድን ስቶኮልም 6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ - የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ 7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ - ኳታር ዶሃ 8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ - ኢንዶኔዥያ ጃካርታ 9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ - ሩዋንዳ ኪጋሊ 10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን - ፈረንሳይ ፓሪስ 11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ - ሱዳን ካርቱም 12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ - ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እንቅስቃሴ መጠንሰስ እና መጎልበት ግንባር ቀደሙን ሚና የተጫዎቱት አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ትናንት በመንበረ ፀባዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡
    ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እንቅስቃሴ መጠንሰስ እና መጎልበት ግንባር ቀደሙን ሚና የተጫዎቱት አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ትናንት በመንበረ ፀባዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአራት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ካፒታል እንዲስተካከል ወሰነ
    -
    የካፒታል ማስተካከያው የተደረገው ለኢትዮጵያ ማዕድን ነዳጅና ባዮፊል ኮርፖሬሽን፣ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፣ አሰላ ብቅል ፋብሪካና ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ነው
    የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአራት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ካፒታል እንዲስተካከል ወሰነ - የካፒታል ማስተካከያው የተደረገው ለኢትዮጵያ ማዕድን ነዳጅና ባዮፊል ኮርፖሬሽን፣ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፣ አሰላ ብቅል ፋብሪካና ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ነው
    0 Comments 0 Shares
  • Job Title:
    Junior Expert
    Job Requirements:
    Qualification and Experience
    BA/BSC /Diploma in Agronomy , Plant Science
    0/2 year Experience
    How to Apply
    Interested applicants can submit their application letters, CVs and non-returnable copies of supporting documents within 10 days from the date of this vacancy announcement in person National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) Behind Dembel City Center
    P O box :- 5686
    Tel:- 0115505994/0115519815/0115156102
    Aug,18,2017
    Job Title: Junior Expert Job Requirements: Qualification and Experience BA/BSC /Diploma in Agronomy , Plant Science 0/2 year Experience How to Apply Interested applicants can submit their application letters, CVs and non-returnable copies of supporting documents within 10 days from the date of this vacancy announcement in person National Disaster Risk Management Commission (NDRMC) Behind Dembel City Center P O box :- 5686 Tel:- 0115505994/0115519815/0115156102 Aug,18,2017
    0 Comments 0 Shares
  • "ብልጦችን በብልጠት..."
    -----------------©-----------------
    .
    የታጠቁ ዘራፊዎች ናቸው። ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ናት።” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡ ሁሉም ሰው ነብሱን ለማዳን ሲል ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነው፡፡
    .
    ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይሄ ደግሞ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
    .
    ከዛ ዘራፊዎቹ ጉዳያቸውን ጨርሰው ያለምንም ችግር ወደ ቤታቸው ገቡ፡፡
    ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘብ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከ ስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ምናለፋህ ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ' የበለጠ ዋጋ አለው፡፡
    .
    ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ
    በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ!
    እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዝና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡
    ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡
    ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት ነው፡፡ ሱፐርቫይዘሩም እንዲህ ሲል ተመኘ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!”
    .
    በሚቀጥለው ቀን፡፡ ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ
    በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው። ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን - 20 ሚሊየን ብር ብቻ። በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡
    .
    ታድያ ሌባ ከመሆን ብልጥና መማር ይሻላል ማለት ይህም አይደል?i
    .
    የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ
    አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡
    ይኼንንም “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ሌቦቹ.....
    @
    (( ከዚሁ መንደር የተገኘች ))
    "ብልጦችን በብልጠት..." -----------------©----------------- . የታጠቁ ዘራፊዎች ናቸው። ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ናት።” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡ ሁሉም ሰው ነብሱን ለማዳን ሲል ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነው፡፡ . ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይሄ ደግሞ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡ . ከዛ ዘራፊዎቹ ጉዳያቸውን ጨርሰው ያለምንም ችግር ወደ ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከል ልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘብ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከ ስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ምናለፋህ ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡ ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ' የበለጠ ዋጋ አለው፡፡ . ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቆይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዝና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡ ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት ነው፡፡ ሱፐርቫይዘሩም እንዲህ ሲል ተመኘ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!” . በሚቀጥለው ቀን፡፡ ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡ ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው። ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን - 20 ሚሊየን ብር ብቻ። በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ . ታድያ ሌባ ከመሆን ብልጥና መማር ይሻላል ማለት ይህም አይደል?i . የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤ የደስታ ግምጃ አድምቆታል፡፡ በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንንም “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ሌቦቹ..... @ (( ከዚሁ መንደር የተገኘች ))
    0 Comments 0 Shares