• የአዲስ አበባ ሕዝብ ከቤትህ ንቅንቅ ብትል ወዮልህ! ከኢህአዴግ የተሰጠ አስደንጋጩ መግለጫ በደራዉ ጨዋታ
    የአዲስ አበባ ሕዝብ ከቤትህ ንቅንቅ ብትል ወዮልህ! ከኢህአዴግ የተሰጠ አስደንጋጩ መግለጫ በደራዉ ጨዋታ
    0 Comments 0 Shares
  • BBC ያወጣዉ አስደንጋጭ ዜና በኢትዮጵያ በተከሰተዉ ድርቅ በዚህ ወር መጨረሻ እርዳታ ልኖቆም ነዉ አሉ Breaking News In Ethiopia
    BBC ያወጣዉ አስደንጋጭ ዜና በኢትዮጵያ በተከሰተዉ ድርቅ በዚህ ወር መጨረሻ እርዳታ ልኖቆም ነዉ አሉ Breaking News In Ethiopia
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • በእርቅ ማዕድ ንዴቱን መቆጣጠር የማይችል እራሱን ይጠይቅ ታላቅ ሰዉ የመሆን ሚስጥር የእርቅ ማእድ ስልክ 0983-454445 0921-333331
    በእርቅ ማዕድ ንዴቱን መቆጣጠር የማይችል እራሱን ይጠይቅ ታላቅ ሰዉ የመሆን ሚስጥር የእርቅ ማእድ ስልክ 0983-454445 0921-333331
    0 Comments 0 Shares
  • ወንዶች ለማየት የሚጓጉለት የሴቶች ሰዉነት የወንዶች አስቂኝ አስተያየት ከፍቅር ቀጠሮ
    ወንዶች ለማየት የሚጓጉለት የሴቶች ሰዉነት የወንዶች አስቂኝ አስተያየት ከፍቅር ቀጠሮ
    0 Comments 0 Shares
  • ቴዲ አፍሮን ለዝና ያበቃችዉ የመርካቶዋ 50-ሳንቲም ሚስጥር አስገራሚ ታሪክ on WezWez Addis DJ Kingston “ምንም ማድረግ አይቻልም!”
    ቴዲ አፍሮን ለዝና ያበቃችዉ የመርካቶዋ 50-ሳንቲም ሚስጥር አስገራሚ ታሪክ on WezWez Addis DJ Kingston “ምንም ማድረግ አይቻልም!”
    0 Comments 0 Shares
  • በልጄ ላይ ይህን የፈፀምኩበት ከሰዉ የማይጠበቅ አፀያፊ ቃል ስለሚናገሩኝ ነዉ የሰዉ ስሜት የነካ አሳዛኙ ታዳጊ Painful Love Story
    በልጄ ላይ ይህን የፈፀምኩበት ከሰዉ የማይጠበቅ አፀያፊ ቃል ስለሚናገሩኝ ነዉ የሰዉ ስሜት የነካ አሳዛኙ ታዳጊ Painful Love Story
    0 Comments 0 Shares
  • ከስደት ስመለስ በቁሜ ቀበረችኝ ለፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ዘመዷን አፈቀረች ከፍቅር ቀጠሮ
    ከስደት ስመለስ በቁሜ ቀበረችኝ ለፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ዘመዷን አፈቀረች ከፍቅር ቀጠሮ
    0 Comments 0 Shares
  • በብሪታንያ መዲና ለንደን ውስጥ በሚገኘው ግሬንፌል በተባለው ግዙፍ የመኖሪያ ህንጻ ላይ ከሦስት ቀን በፊት በደረሰ ቃጠሎ መጥፋታቸው የተገለጸው 28 ሰዎች እንደሞቱ እንደሚቆጠር የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከጠፉት ሰዎች ውስጥ ስምንቱ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ናቸው ተብሏል፡፡ የብሪታንያ የፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስቱዋርት ከንዲ ዛሬ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ፦ የጠፉ ሰዎችን ጨምሮ በአደጋው የሞቱ ሰዎች 58 ይደርሳል፡፡ እስካሁን መሞታቸው የተረጋገጠው ግን 30 ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ በለንደን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ከጠፉ ሰዎች ውስጥ ስምንቱ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡ አንዲት እናት ከአምስት ዓመት ልጇ እና አንድ አባወራ ከባለቤቱ እንዲሁም ከሦስት ልጆቹ ጋር ከአደጋው በኋላ መጥፋታቸው ከተነገረላቸው ውስጥ የሚገኙ መሆናቸውን ኤምባሲው ጠቁሟል፡፡ ኤምባሲው በይፋዊ የትዊተር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ከጠፉት ውስጥ በኤምባሲው ውስጥ በሹፍርና የሚያገለግሉ ባልደረባ አንዲት ዘመድም ይገኙበታል፡፡ በሆስፒታል ህክምና እያገኙ ካሉ 24 ሰዎች ውስጥ አስራ ሁለቱ በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ኤምባሲው አክሎ አመልክቷል፡፡source-DW
    በብሪታንያ መዲና ለንደን ውስጥ በሚገኘው ግሬንፌል በተባለው ግዙፍ የመኖሪያ ህንጻ ላይ ከሦስት ቀን በፊት በደረሰ ቃጠሎ መጥፋታቸው የተገለጸው 28 ሰዎች እንደሞቱ እንደሚቆጠር የሀገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከጠፉት ሰዎች ውስጥ ስምንቱ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ናቸው ተብሏል፡፡ የብሪታንያ የፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ስቱዋርት ከንዲ ዛሬ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ፦ የጠፉ ሰዎችን ጨምሮ በአደጋው የሞቱ ሰዎች 58 ይደርሳል፡፡ እስካሁን መሞታቸው የተረጋገጠው ግን 30 ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ በለንደን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ከጠፉ ሰዎች ውስጥ ስምንቱ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡ አንዲት እናት ከአምስት ዓመት ልጇ እና አንድ አባወራ ከባለቤቱ እንዲሁም ከሦስት ልጆቹ ጋር ከአደጋው በኋላ መጥፋታቸው ከተነገረላቸው ውስጥ የሚገኙ መሆናቸውን ኤምባሲው ጠቁሟል፡፡ ኤምባሲው በይፋዊ የትዊተር ገጹ ባሰፈረው መረጃ ከጠፉት ውስጥ በኤምባሲው ውስጥ በሹፍርና የሚያገለግሉ ባልደረባ አንዲት ዘመድም ይገኙበታል፡፡ በሆስፒታል ህክምና እያገኙ ካሉ 24 ሰዎች ውስጥ አስራ ሁለቱ በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ኤምባሲው አክሎ አመልክቷል፡፡source-DW
    0 Comments 0 Shares