• Teddy Afro "Ethiopia" - At a Live Concert - The Crowed Going WILD! | በትላንትናው የሀገሬ ኮንሰርት ላይ በቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ ሙዚቃ ታዳሚው በዚህ መልኩ ቀውጦት ነበር።
    Teddy Afro "Ethiopia" - At a Live Concert - The Crowed Going WILD! | በትላንትናው የሀገሬ ኮንሰርት ላይ በቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ ሙዚቃ ታዳሚው በዚህ መልኩ ቀውጦት ነበር።
    WWW.DIRETUBE.COM
    Teddy Afro "Ethiopia" - At a Live Concert - The Crowed Going WILD!
    Teddy Afro Ethiopia Song was Played at the Aster and Gossaye Concert and Watch when the Crowed Goes Wild! #Ethiopia...
    0 Comments 0 Shares
  • This G+4 magnificent Building was under construction for the last two yeas. And now it is ready for rent. From the 7 Flats with different sizes, we are sure, you will find a suitable one. It is located near Kazanchis the old Number 15 Bus Mazoria Or Ras Mulugeta Sefer. You would love the clean, Peaceful and safe environment, with a fenced and guarded apartment. You will get further information when you hit phone numbers listed below. Call us and arrange an appointment. We are available from 8 AM in the Morning until 8 PM in the evening, even on Saturdays and Sundays. The Preis range for rent is between 15000 Eth. Birr and 250000 Eth. Birr, negotiable. If you are interested in renting the whole apartment, the monthly coast would be around 180000 Eth. Birr.

    Telephone 0910916455 or 0911728698
    This G+4 magnificent Building was under construction for the last two yeas. And now it is ready for rent. From the 7 Flats with different sizes, we are sure, you will find a suitable one. It is located near Kazanchis the old Number 15 Bus Mazoria Or Ras Mulugeta Sefer. You would love the clean, Peaceful and safe environment, with a fenced and guarded apartment. You will get further information when you hit phone numbers listed below. Call us and arrange an appointment. We are available from 8 AM in the Morning until 8 PM in the evening, even on Saturdays and Sundays. The Preis range for rent is between 15000 Eth. Birr and 250000 Eth. Birr, negotiable. If you are interested in renting the whole apartment, the monthly coast would be around 180000 Eth. Birr. Telephone 0910916455 or 0911728698
    WWW.BETOCH.COM
    A magnificent G+4 Building
    የሚሸጥ ወይም የሚካራይ ቤት ለማስመዘገብ ከፈለጉ ይደውሉልን:: ስልክ 0944-333-333 www.betoch.com
    0 Comments 0 Shares
  • በላይ አብ ሞተርስ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው የመኪና ሊዝ ስምምነት መሰረት፤ ዛሬ 36 ፒክ አፕ የመስክ ተሽከርካሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
    የኮርፖሬት የመኪና ኪራይ አገልግሎት በመጀመር በላይ አብ የመጀመሪያው እንደሆነ የጠቀሱት የድርጅቱ ኃላፊ፤ በተለያየ ምክንያት በራሳቸው ትራንስፖርት ከመጠቀም ይልቅ አገልግሎቱን ከአጭር ሳምንት እስከ ብዙ ወራት ለሚፈልጉ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የመስክ ጥናትና ምርምር ለሚያከናውኑ ተቋማት፣ የኢንቨስትመንት ቅኝት ወይም ጥናት ለሚያካሂዱ ባለሀብቶች፣ ለሕዝብ ቆጠራና ምርጫ … እንደሚሰጥ አስታውቀዋል፡፡
    የመኪናዎቹ አሽክርካሪዎች የበላይ አብ ሞተርስ ቅጥረኞች ሲሆኑ ተግባር ተኮር ስልጠና የተሰጣቸው፣ መኪኖቹም የደህንነትና የስምሪት ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ እንዲቻል ሲም ካርድና ጂፒኤስ ኤስ የተገጠመላቸው እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡
    በሀገራችን የተንቀሳቃሽ ኔትወርክ ደረጃን ለማሻሻልና ለማሳደግ የሚሰራው ሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ፤ ከበላይ አብ ሞተርስ ጋር በገባው የሦስት ዓመት ውል መሰረት ፒክ አፕ መኪኖቹን በአዲስ አበባና በክልሎች ለትራንስፖርት አገልግሎት ይጠቀማል፡፡
    በላይ አብሞተርስ FAW አውቶሞቢሎች ZNA ፒክአፕና ስቴሺንዋገን፣ አውቶቡሶችና ሞተር ሳይክሎችን አዳማ በሚገኘው የመኪና መገጣጠሚያ እየሠራ ሲሆን ባለሁለት ባለ አንድ ጋቢና ፒክ አፕ፣ ቀላል የጭነት መኪኖችን፣ ሚኒባስ፣ ከ22-45 መቀመጫ ያላቸውን ባሶች፣ ሎደሮች፣ ኤክስቫተሮች፣ ዶዘሮች፣ ግሬደሮች፣ ሮለሮችና የእርሻ መሳሪያዎችን ከውጭ ያስገባል፡፡
    በላይ አብ ሞተርስ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው የመኪና ሊዝ ስምምነት መሰረት፤ ዛሬ 36 ፒክ አፕ የመስክ ተሽከርካሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የኮርፖሬት የመኪና ኪራይ አገልግሎት በመጀመር በላይ አብ የመጀመሪያው እንደሆነ የጠቀሱት የድርጅቱ ኃላፊ፤ በተለያየ ምክንያት በራሳቸው ትራንስፖርት ከመጠቀም ይልቅ አገልግሎቱን ከአጭር ሳምንት እስከ ብዙ ወራት ለሚፈልጉ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የመስክ ጥናትና ምርምር ለሚያከናውኑ ተቋማት፣ የኢንቨስትመንት ቅኝት ወይም ጥናት ለሚያካሂዱ ባለሀብቶች፣ ለሕዝብ ቆጠራና ምርጫ … እንደሚሰጥ አስታውቀዋል፡፡ የመኪናዎቹ አሽክርካሪዎች የበላይ አብ ሞተርስ ቅጥረኞች ሲሆኑ ተግባር ተኮር ስልጠና የተሰጣቸው፣ መኪኖቹም የደህንነትና የስምሪት ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ እንዲቻል ሲም ካርድና ጂፒኤስ ኤስ የተገጠመላቸው እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በሀገራችን የተንቀሳቃሽ ኔትወርክ ደረጃን ለማሻሻልና ለማሳደግ የሚሰራው ሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ፤ ከበላይ አብ ሞተርስ ጋር በገባው የሦስት ዓመት ውል መሰረት ፒክ አፕ መኪኖቹን በአዲስ አበባና በክልሎች ለትራንስፖርት አገልግሎት ይጠቀማል፡፡ በላይ አብሞተርስ FAW አውቶሞቢሎች ZNA ፒክአፕና ስቴሺንዋገን፣ አውቶቡሶችና ሞተር ሳይክሎችን አዳማ በሚገኘው የመኪና መገጣጠሚያ እየሠራ ሲሆን ባለሁለት ባለ አንድ ጋቢና ፒክ አፕ፣ ቀላል የጭነት መኪኖችን፣ ሚኒባስ፣ ከ22-45 መቀመጫ ያላቸውን ባሶች፣ ሎደሮች፣ ኤክስቫተሮች፣ ዶዘሮች፣ ግሬደሮች፣ ሮለሮችና የእርሻ መሳሪያዎችን ከውጭ ያስገባል፡፡
    በላይ አብ ሞተርስ ለሁዋዌ የመኪና ኪራይ አገልግሎት መስጠት ጀመረ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;"> በላይ አብ ሞተርስ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው የመኪና ሊዝ ስምምነት መሰረት፤ ዛሬ 36 ፒክ አፕ የመስክ ተሽከርካሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት መስ...
    0 Comments 0 Shares
  • በእንግዶች፣ በሠራተኞችና አብረውት በሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ተመራጭ እንዲሆን በትጋት እንደሚሰራ የጠቆመው ሳፋሪ አዲስ ሆቴል፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ተገልጿል።
    የሳፋሪ አዲስ ሆቴል ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ መስፍንና የሆቴሉ ማኔጅመንት አባላት ባለፈው ማክሰኞ በቦሌ መንገድ ከቴሌ ዝቅ ብሎ በሚገኘው የሆቴሉ አዳራሽ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ የሆቴሉ ዓላማ ልዩ አገልግሎት በመስጠት በሆቴል ኢንዱስትሪው ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረግና የአገሪቱን ቱሪዝም ገጽታ መቀየር ነው ብለዋል፡፡
    በ1,3000 ስኩዌር ሜትር ላይ ያረፈው የዚህ ሆቴል ግንባታ 6 ዓመት እንደፈጀ የጠቀሱት የሆቴሉ ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ፣ አሁን ዝግጅቱን አጠናቅቆ ግንቦት 5 በይፋ ስራ ይጀምራል ብለዋል፡፡
    ሳፋሪ ማለት እንደ ወርቅ፣ አልማዝ፣ ፐርልና መሰል ማዕድናት የከበረ ድንጋይ ስያሜ ነው ያሉት ልዩ አማካሪው፤ ላለፉት 30 ዓመታት በወርቅና የከበሩ ድንጋዮች ንግድ ላይ ተሰማርተው የቆዩት የሆቴሉ ባለቤት አቶ ፍስሐ አባይ፣ ለሥራቸው ክብርና ማስታወሻ ይሆን ዘንድ ሆቴሉን ‹‹ሳፋሪ›› ብለው መሰየማቸውን ገልጸዋል፡፡
    ሆቴሉ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ 64 ደሉክስ፣ 8 ባለ ሁለት አልጋ (ትዊንስ)፣ 26 ሱትና 24 ስታንዳርድ የመኝታ ክፍሎች ሲኖሩት፣ ረዥም ጊዜ የሚቆዩ እንግዶች፣ ምግባቸውን የሚያዘጋጁባቸው 8 አፓርትመንት ክፍሎች ከተሟላ የወጥ ቤት ዕቃዎች ጋር ተደራጅተው ይጠብቋቸዋል፡፡
    2 ሬስቶራንቶችና 3 ባሮች ያሉት ይኼው ሆቴል፤ ከ20-50 ሰዎች ማስተናገድ የሚችሉ አራት አዳራሾች ያሉት ሲሆን በሆቴሉ ላረፉ እንግዶችና ለውጭ ተጠቃሚዎች የጂምናዚየምና የስፓ (ስቲም፣ ሳውና፣ ጃኩዚ ማሳጅ) አገልግሎት በባለሙያ ይሰጣል፡፡ ለወንዶችና ለሴቶች የፀጉር ውበት፣ የእጅና የእግር ጥፍር ማስዋቢያ አገልግሎት እንደሚሰጥም ታውቋል፡፡
    ሆቴሉ፣ 60 መኪኖችን ማቆም የሚችል ስፍራ ሲኖረው፤ ቦታው በሆቴሉ ለሚያርፉና ለውጭ እንግዶች ይበቃል ወይ? ተብለው የተጠየቁት አቶ ዘናዊ ሲመልሱ፤ ‹‹ሆቴሉ ቢዝነስ ስታይል ነው። በርካታ መኪና ማቆሚያ የሌላቸው የዚህ ዓይነት ሆቴሎች በአሜሪካም ሆነ በሌሎች አገራት በብዛት አሉ›› ብለዋል፡፡
    በግንባታ ወቅት ለ700 ሰራተኞች የሥራ ዕድል እንደፈጠረ የጠቀሱት ልዩ አማካሪው፤ ‹‹ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቅቆ በሙሉ አቅሙ ሥራ ሲጀምር ከ200-230 ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ይፈጥራል፤ ሳፋሪ አዲስ፤ ለሠራተኞቹ የላቀ ልዩ ትኩረት ይሠጣል›› ብለዋል፡፡
    እኛን ልዩ ከሚያደርጉን ነገሮች አንዱ፣ ከእንግዳውም በላይ ለሰራተኞቻችን የምንሰጠው የቅድሚያ ትኩረት ነው፡፡ ምክንያቱም በማኔጅመንቱ አስተዳደር ደስተኛ ያልሆነ ሰራተኛ፤ እንግዶችን በጥሩ ሁኔታ አያስተናግድም፡፡ ስለዚህ ሠራተኞቹ፣ የባለቤትነት ስሜት ተሰምቷቸው፤ ‹‹ሆቴሉ የኛ ነው›› ብለው እንዲቀበሉ፣ ከደሞዝና ከደረጃ ዕድገት በተጨማሪ የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞችን ያገኛሉ፡፡ የስራ ላይና ከውጭ አገር ባለሙያ አስመጥተን ሥልጠና እንሰጣቸዋለን፡፡ በዚህ ዓይነት የሠራተኞችን ፍልሰት እንቀንሳለን ብለን እናምናለን›› ብለዋል- አቶ ዜናዊ፡፡
    ‹‹ከሠራተኞች 40 በመቶ ያህሉ ከዚህ በፊት ምንም ዓይነት የሆቴል ሥራ ልምድ የሌላቸውና እኛው እዚሁ ያሰለጠንናቸው ናቸው፡፡ የቀጠርናቸው ሰራተኞች ከትምህርና ከሥራ ልምድ ባሻገር ከ7 የሚበልጡ ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች አቀላጥፈው የሚናገሩ ናቸው›› በማለት አስረድተዋል፡፡
    ምናልባትም በአዲስ አበባ የመጀመሪያው እንደሆነ የሚነገርለት ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ መሳሪያዎች የተገጠሙለት የላውንደሪ ክፍሉ፤ ለሠራተኞች ዩኒፎርም፤ ለእንግዶችና ለውጭ ተጠቃሚዎች አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል፡፡
    በእንግዶች፣ በሠራተኞችና አብረውት በሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ተመራጭ እንዲሆን በትጋት እንደሚሰራ የጠቆመው ሳፋሪ አዲስ ሆቴል፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ተገልጿል። የሳፋሪ አዲስ ሆቴል ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ መስፍንና የሆቴሉ ማኔጅመንት አባላት ባለፈው ማክሰኞ በቦሌ መንገድ ከቴሌ ዝቅ ብሎ በሚገኘው የሆቴሉ አዳራሽ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ የሆቴሉ ዓላማ ልዩ አገልግሎት በመስጠት በሆቴል ኢንዱስትሪው ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረግና የአገሪቱን ቱሪዝም ገጽታ መቀየር ነው ብለዋል፡፡ በ1,3000 ስኩዌር ሜትር ላይ ያረፈው የዚህ ሆቴል ግንባታ 6 ዓመት እንደፈጀ የጠቀሱት የሆቴሉ ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ፣ አሁን ዝግጅቱን አጠናቅቆ ግንቦት 5 በይፋ ስራ ይጀምራል ብለዋል፡፡ ሳፋሪ ማለት እንደ ወርቅ፣ አልማዝ፣ ፐርልና መሰል ማዕድናት የከበረ ድንጋይ ስያሜ ነው ያሉት ልዩ አማካሪው፤ ላለፉት 30 ዓመታት በወርቅና የከበሩ ድንጋዮች ንግድ ላይ ተሰማርተው የቆዩት የሆቴሉ ባለቤት አቶ ፍስሐ አባይ፣ ለሥራቸው ክብርና ማስታወሻ ይሆን ዘንድ ሆቴሉን ‹‹ሳፋሪ›› ብለው መሰየማቸውን ገልጸዋል፡፡ ሆቴሉ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ 64 ደሉክስ፣ 8 ባለ ሁለት አልጋ (ትዊንስ)፣ 26 ሱትና 24 ስታንዳርድ የመኝታ ክፍሎች ሲኖሩት፣ ረዥም ጊዜ የሚቆዩ እንግዶች፣ ምግባቸውን የሚያዘጋጁባቸው 8 አፓርትመንት ክፍሎች ከተሟላ የወጥ ቤት ዕቃዎች ጋር ተደራጅተው ይጠብቋቸዋል፡፡ 2 ሬስቶራንቶችና 3 ባሮች ያሉት ይኼው ሆቴል፤ ከ20-50 ሰዎች ማስተናገድ የሚችሉ አራት አዳራሾች ያሉት ሲሆን በሆቴሉ ላረፉ እንግዶችና ለውጭ ተጠቃሚዎች የጂምናዚየምና የስፓ (ስቲም፣ ሳውና፣ ጃኩዚ ማሳጅ) አገልግሎት በባለሙያ ይሰጣል፡፡ ለወንዶችና ለሴቶች የፀጉር ውበት፣ የእጅና የእግር ጥፍር ማስዋቢያ አገልግሎት እንደሚሰጥም ታውቋል፡፡ ሆቴሉ፣ 60 መኪኖችን ማቆም የሚችል ስፍራ ሲኖረው፤ ቦታው በሆቴሉ ለሚያርፉና ለውጭ እንግዶች ይበቃል ወይ? ተብለው የተጠየቁት አቶ ዘናዊ ሲመልሱ፤ ‹‹ሆቴሉ ቢዝነስ ስታይል ነው። በርካታ መኪና ማቆሚያ የሌላቸው የዚህ ዓይነት ሆቴሎች በአሜሪካም ሆነ በሌሎች አገራት በብዛት አሉ›› ብለዋል፡፡ በግንባታ ወቅት ለ700 ሰራተኞች የሥራ ዕድል እንደፈጠረ የጠቀሱት ልዩ አማካሪው፤ ‹‹ ግንባታው ሙሉ ለሙሉ ተጠናቅቆ በሙሉ አቅሙ ሥራ ሲጀምር ከ200-230 ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ይፈጥራል፤ ሳፋሪ አዲስ፤ ለሠራተኞቹ የላቀ ልዩ ትኩረት ይሠጣል›› ብለዋል፡፡ እኛን ልዩ ከሚያደርጉን ነገሮች አንዱ፣ ከእንግዳውም በላይ ለሰራተኞቻችን የምንሰጠው የቅድሚያ ትኩረት ነው፡፡ ምክንያቱም በማኔጅመንቱ አስተዳደር ደስተኛ ያልሆነ ሰራተኛ፤ እንግዶችን በጥሩ ሁኔታ አያስተናግድም፡፡ ስለዚህ ሠራተኞቹ፣ የባለቤትነት ስሜት ተሰምቷቸው፤ ‹‹ሆቴሉ የኛ ነው›› ብለው እንዲቀበሉ፣ ከደሞዝና ከደረጃ ዕድገት በተጨማሪ የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞችን ያገኛሉ፡፡ የስራ ላይና ከውጭ አገር ባለሙያ አስመጥተን ሥልጠና እንሰጣቸዋለን፡፡ በዚህ ዓይነት የሠራተኞችን ፍልሰት እንቀንሳለን ብለን እናምናለን›› ብለዋል- አቶ ዜናዊ፡፡ ‹‹ከሠራተኞች 40 በመቶ ያህሉ ከዚህ በፊት ምንም ዓይነት የሆቴል ሥራ ልምድ የሌላቸውና እኛው እዚሁ ያሰለጠንናቸው ናቸው፡፡ የቀጠርናቸው ሰራተኞች ከትምህርና ከሥራ ልምድ ባሻገር ከ7 የሚበልጡ ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች አቀላጥፈው የሚናገሩ ናቸው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ ምናልባትም በአዲስ አበባ የመጀመሪያው እንደሆነ የሚነገርለት ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ መሳሪያዎች የተገጠሙለት የላውንደሪ ክፍሉ፤ ለሠራተኞች ዩኒፎርም፤ ለእንግዶችና ለውጭ ተጠቃሚዎች አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል፡፡
    WWW.ADDISADMASSNEWS.COM
    ሳፋሪ አዲስ ሆቴል በቅርቡ ሥራ ይጀምራል - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;"> ‹‹ለሠራተኞቻችን በምንሰጠው ልዩ ትኩረት እንለያለን››<br /> <br /> በእንግዶች፣ በሠራተኞችና አብረውት በሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ተመራ...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.ADDISADMASSNEWS.COM
    የቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ” አልበም እየተቸበቸበ ነው - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;">የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) “ኢትዮጵያ” የተሰኘው 5ኛ ዓልበም ባለፈው ረቡዕ ከ50 ብር እስከ 100 ብር መሸጡ ታውቋል፡፡ <br />አልበሙ...
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • ADDISFORTUNE.NET
    Food Inflation Hits Double Digits amidst Drought
    » Food Inflation Hits Double Digits amidst Drought
    0 Comments 0 Shares
  • ADDISFORTUNE.NET
    Fuel, City’s Unyielding Test
    » Fuel, City’s Unyielding Test
    0 Comments 0 Shares