• 0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጀመሪያ ደረጃና በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት የምገባ ፕሮግራም የሚመራበት ስትራቴጂ እየተዘጋጀ ነው።

    በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ በመማር ማስተማር ላይ የሚያደርስውን ተጽዕኖ ለመቀነስ በመጀመሪያና በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች 1 ነጥብ 1 ሚሊየን ተማሪዎች በምገባ ፕሮግራም እንዲታቀፉ ተደርገዋል።

    የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም መንግስት በ198 ሚሊየን ብር የአስቸኳይ ጊዜ የምገባ ስርዓት ተግባራዊ እያደረገ ነው ብለዋል።

    ከአስቸኳይ ጊዜ የምገባ ፕሮግራም ውጪ በመጀመሪያ ደረጃና በቅደመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን መጠነ ማጠናቀቅ ለማሳደግ መደበኛና አስቸኳይ የምገባ ስርዓት ተግባራዊ ለማድረግ ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል።

    ይህም ህብረተሰቡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች በምገባ ስርዓቱ በተቀናጀ መልኩ አስተዋፅኦችን እንዲያበረክቱ ያስችላል ተብሏል።

    በበላይ ተስፋዬ
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጀመሪያ ደረጃና በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት የምገባ ፕሮግራም የሚመራበት ስትራቴጂ እየተዘጋጀ ነው። በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ በመማር ማስተማር ላይ የሚያደርስውን ተጽዕኖ ለመቀነስ በመጀመሪያና በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች 1 ነጥብ 1 ሚሊየን ተማሪዎች በምገባ ፕሮግራም እንዲታቀፉ ተደርገዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም መንግስት በ198 ሚሊየን ብር የአስቸኳይ ጊዜ የምገባ ስርዓት ተግባራዊ እያደረገ ነው ብለዋል። ከአስቸኳይ ጊዜ የምገባ ፕሮግራም ውጪ በመጀመሪያ ደረጃና በቅደመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን መጠነ ማጠናቀቅ ለማሳደግ መደበኛና አስቸኳይ የምገባ ስርዓት ተግባራዊ ለማድረግ ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል። ይህም ህብረተሰቡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች በምገባ ስርዓቱ በተቀናጀ መልኩ አስተዋፅኦችን እንዲያበረክቱ ያስችላል ተብሏል። በበላይ ተስፋዬ
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ለማጠናከር ፣ህገወጥ ስደትን ለመግታት እና መፈናቀልን ለመቀነስ የሚያግዘው 59 ሚሊየን ዮሮ መመደቡን አስታውቋል፡፡

    የአውሮፓ ህብረት በላከው መግለጫ ፥ ህብረቱ ለአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የመደበው ገንዘብ ለሁሉም የቀጠናው ሀገራት ሰላም እና ልማት ፕሮጅክቶች የሚውል እንደሆነ ገልጿል፡፡

    የገንዘብ ድጋፉ በቀጠናው የሰላም ግንባታ፣የጸጥታና የመረጋጋት ስራዎችን ማጠናከር ብሎም ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ልማትን ማሻሻልን ያለመ ነው፡፡

    ከተጠቀሰው ገንዘብ ውስጥ 40 ሚሊየን ዩሮ ለምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ እና ለቀጠናው ሀገራት ሰላምን ለማስፈን ለሚረዱ ቁልፍ ተግባራት የሚውል መሆኑ ተጠቅሷል፡፡

    የኬኒያ ብሄራዊ ጸረ- ሽብር እንቅስቃሴ ስትራቴጂ ለመደገፍ በህብረቱ እና የኬኒያ ትብብር ማዕቀፍ 5 ሚሊየን ዩሮ ይውላል ተብሏል፡፡

    ለሰሜናዊ ደርፉር 10 ሚሊየን ዩሮ የተመደበ ሲሆን ፥በዚህ ገንዘብ 80ሺህ አነስተኛ አምራቾች በቀጥታ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ እና ወደ 700 ሺህ ሰዎች በተዘዋዋሪ የሚደግፍ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

    የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ድጋፍ በቀጠናው ዘላቂ ሰላም እና ልማት በመፍጠር የሰዎች ስደትን ለመከላከል ብርቱ እገዛ እንደሚኖረው ተዘግቧል፡፡

    አብዛኛው ገንዘብ የሚውለው ለስራ ፈጠራ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት በተለይ ወጣቶችን እና ሴቶችን የሙያ ስልጠናዎች በመስጠት የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች እንዲጠናከሩ ይሆናል፡፡

    ምንጭ፦አውሮፓ ህብረት
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ለማጠናከር ፣ህገወጥ ስደትን ለመግታት እና መፈናቀልን ለመቀነስ የሚያግዘው 59 ሚሊየን ዮሮ መመደቡን አስታውቋል፡፡ የአውሮፓ ህብረት በላከው መግለጫ ፥ ህብረቱ ለአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የመደበው ገንዘብ ለሁሉም የቀጠናው ሀገራት ሰላም እና ልማት ፕሮጅክቶች የሚውል እንደሆነ ገልጿል፡፡ የገንዘብ ድጋፉ በቀጠናው የሰላም ግንባታ፣የጸጥታና የመረጋጋት ስራዎችን ማጠናከር ብሎም ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና ልማትን ማሻሻልን ያለመ ነው፡፡ ከተጠቀሰው ገንዘብ ውስጥ 40 ሚሊየን ዩሮ ለምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ እና ለቀጠናው ሀገራት ሰላምን ለማስፈን ለሚረዱ ቁልፍ ተግባራት የሚውል መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ የኬኒያ ብሄራዊ ጸረ- ሽብር እንቅስቃሴ ስትራቴጂ ለመደገፍ በህብረቱ እና የኬኒያ ትብብር ማዕቀፍ 5 ሚሊየን ዩሮ ይውላል ተብሏል፡፡ ለሰሜናዊ ደርፉር 10 ሚሊየን ዩሮ የተመደበ ሲሆን ፥በዚህ ገንዘብ 80ሺህ አነስተኛ አምራቾች በቀጥታ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ እና ወደ 700 ሺህ ሰዎች በተዘዋዋሪ የሚደግፍ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ድጋፍ በቀጠናው ዘላቂ ሰላም እና ልማት በመፍጠር የሰዎች ስደትን ለመከላከል ብርቱ እገዛ እንደሚኖረው ተዘግቧል፡፡ አብዛኛው ገንዘብ የሚውለው ለስራ ፈጠራ እና ኢኮኖሚያዊ እድገት በተለይ ወጣቶችን እና ሴቶችን የሙያ ስልጠናዎች በመስጠት የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች እንዲጠናከሩ ይሆናል፡፡ ምንጭ፦አውሮፓ ህብረት
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ከተማ መንቲና ቀበሌ ማሪያም ሰፈር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የሚገኝ የቀበሌ አስተዳደሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተደርምሶ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ።

    አደጋው የደረሰው ትናንት ትናንት ሌሊት 10 ሰዓት ላይ ሲሆን፥ ህይወታቸው ያለፈው ሰዎችም አዳራሹ ውስጥ ይኖሩ ነበር ተብሏል።

    በመደርመስ አደጋውም የሶስት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ህይተው ነው ያለፈው።

    በተጨማሪም ሁለት ሰዎች ላይ ቀላል ያካል ጉዳት ደርሶባቸው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ነው፡፡

    በአዳራሹ ይኖሩ የነበሩት ሰዎች አቅመ ደካማ አዛውንቶች ናቸው፡፡

    በጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ አንድ የወንጀል ምርመራ እና ፍትህ አሰጪ ቡድን መሪ ረዳት ሳጅን ግዛቸው ገረመው አዳራሹ ላይ ከዚህ ቀደም የእሳት ቃጠሎ ደርሶ ጉዳት ሳያስከትል በቁጥጥር ስር ውሎ ነበር ብለዋል።

    ትናንት ሌሊት ለደረሰው አደጋ የእሳት አደጋው እና ቤቱ ያረጀ መሆኑ ምክንያት ሆኗል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

    በተመስገን አለባቸው
    አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ከተማ መንቲና ቀበሌ ማሪያም ሰፈር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የሚገኝ የቀበሌ አስተዳደሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተደርምሶ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው የደረሰው ትናንት ትናንት ሌሊት 10 ሰዓት ላይ ሲሆን፥ ህይወታቸው ያለፈው ሰዎችም አዳራሹ ውስጥ ይኖሩ ነበር ተብሏል። በመደርመስ አደጋውም የሶስት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ህይተው ነው ያለፈው። በተጨማሪም ሁለት ሰዎች ላይ ቀላል ያካል ጉዳት ደርሶባቸው በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ነው፡፡ በአዳራሹ ይኖሩ የነበሩት ሰዎች አቅመ ደካማ አዛውንቶች ናቸው፡፡ በጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወረዳ አንድ የወንጀል ምርመራ እና ፍትህ አሰጪ ቡድን መሪ ረዳት ሳጅን ግዛቸው ገረመው አዳራሹ ላይ ከዚህ ቀደም የእሳት ቃጠሎ ደርሶ ጉዳት ሳያስከትል በቁጥጥር ስር ውሎ ነበር ብለዋል። ትናንት ሌሊት ለደረሰው አደጋ የእሳት አደጋው እና ቤቱ ያረጀ መሆኑ ምክንያት ሆኗል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በተመስገን አለባቸው
    0 Comments 0 Shares