• How to make 2D animated moving train using Ms Power Point slide
    How to make 2D animated moving train using Ms Power Point slide
    0 Comments 0 Shares
  • Do not burn all your woods - spare some for your furniture
    Do not burn all your woods - spare some for your furniture
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • Christmas is coming!
    Christmas is coming!
    0 Comments 0 Shares
  • https://www.youtube.com/watch?v=r1kPx5NMkjg&feature=youtu.be
    https://www.youtube.com/watch?v=r1kPx5NMkjg&feature=youtu.be
    0 Comments 0 Shares
  • ሰበር ዜና!
    የዚምባቡዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን ለቀቁ፡፡
    ፕሬዝዳንቱ የህዝብ ይሁንታ ከተነፈጋቸው በሃላ ስልጣኔን አለቅም ብለው ቢቆዮም ዛሬ ለ37 ዓመታት የተቆናጠጡትን በትረ ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ለሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባኤ በላኩት ደብዳቤ ገልፀዋል፡፡
    ዚምባቡዌም እንዲሁም የሀገሪቱ ህዝብ ተሰግቶ ከነበረው የፖለቲካ ቀውስ ያገገሙ ይመስላሉ፡፡
    የፕሬዝዳንቱ ቀጣይ እጣ ፋንታ ምን ሊሆን እንደሚችል ግን የተገለጸ ነገር የለም፡፡
    የሙጋቤን በፈቃደኝነት ከስልጣን መልቀቅ ተከትሎ ዚምባብዌያውያን በመንገዶች ላይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለፁ ነው።
    ሰበር ዜና! የዚምባቡዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ስልጣናቸውን ለቀቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ የህዝብ ይሁንታ ከተነፈጋቸው በሃላ ስልጣኔን አለቅም ብለው ቢቆዮም ዛሬ ለ37 ዓመታት የተቆናጠጡትን በትረ ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ለሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባኤ በላኩት ደብዳቤ ገልፀዋል፡፡ ዚምባቡዌም እንዲሁም የሀገሪቱ ህዝብ ተሰግቶ ከነበረው የፖለቲካ ቀውስ ያገገሙ ይመስላሉ፡፡ የፕሬዝዳንቱ ቀጣይ እጣ ፋንታ ምን ሊሆን እንደሚችል ግን የተገለጸ ነገር የለም፡፡ የሙጋቤን በፈቃደኝነት ከስልጣን መልቀቅ ተከትሎ ዚምባብዌያውያን በመንገዶች ላይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለፁ ነው።
    Like
    2
    0 Comments 0 Shares
  • ካናዳው ኢሲሲ ኩባንያ በኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ የሚሰራ ተሽከርካሪ ለማምረት ጥናት መጀመሩን ገለጸ።
    የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ኃይለሚካኤል የኩባንያውን ተወካይ ሚስተር ጆርዳን ኦክስሌይን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
    ከውይይቱ በኃላ ሚስተር ጆርዳን እንደገለፁት ኩባንያቸው በኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን የማምረት ፍላጎት አለው።
    ኩባንያቸው ይህንን ማምረት የሚያስችለውን ጥናት መጀመሩንና በተለይም ኢትዮጵያ እየገነባችው ካለው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር የሚጣጣምና የሚሄድ መሆኑን ተናግረዋል።
    ኢትዮጵያ ትልቅ አገር መሆኗ፣ የተማረ ወጣት የሰው ኃይል በብዛት የሚገኝባትና የአየር ንብረትን ለማይበክል የኃይል ምንጭ የሚደረጉ ማበረታቻዎችና ርካሽ የኤሌክትሪክ ኃይል ለኢንቨስትመንት ተመራጭ እንደሚያደርጋትም ነው የተናገሩት።
    በእንፋሎት ኤሌክትሪክ ኃይል ኢንቨስትመንት ከመሳተፍ በሻገር ወደ ፊት በሶላር ቻርጅ ተደርገው የሚነዱ ተሽከርካሪዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ገበያዎች ማቅረብ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል......
    ካናዳው ኢሲሲ ኩባንያ በኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ የሚሰራ ተሽከርካሪ ለማምረት ጥናት መጀመሩን ገለጸ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ኃይለሚካኤል የኩባንያውን ተወካይ ሚስተር ጆርዳን ኦክስሌይን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ከውይይቱ በኃላ ሚስተር ጆርዳን እንደገለፁት ኩባንያቸው በኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን የማምረት ፍላጎት አለው። ኩባንያቸው ይህንን ማምረት የሚያስችለውን ጥናት መጀመሩንና በተለይም ኢትዮጵያ እየገነባችው ካለው ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር የሚጣጣምና የሚሄድ መሆኑን ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ትልቅ አገር መሆኗ፣ የተማረ ወጣት የሰው ኃይል በብዛት የሚገኝባትና የአየር ንብረትን ለማይበክል የኃይል ምንጭ የሚደረጉ ማበረታቻዎችና ርካሽ የኤሌክትሪክ ኃይል ለኢንቨስትመንት ተመራጭ እንደሚያደርጋትም ነው የተናገሩት። በእንፋሎት ኤሌክትሪክ ኃይል ኢንቨስትመንት ከመሳተፍ በሻገር ወደ ፊት በሶላር ቻርጅ ተደርገው የሚነዱ ተሽከርካሪዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ገበያዎች ማቅረብ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል......
    Like
    4
    0 Comments 1 Shares