ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ (24-02-2010)
የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ
መደብ ለአዲስና ስራ ልምድ ላላቸው ስራ ፈላጊዎችን ባሉት
ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር የፈልጋል
1. ሴክሬተሪ I ደመወዝ (2414) ብዛት (32) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1
ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (2/0 ዓመት)
2. መህተም ያዥ ደመወዝ (3145) ብዛት (2) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ አመራር እና
በሪከርድ ማኔጅመንት 10+1 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/0
ዓመት)
3. ሴክሬተሪ II ደመወዝ (3145) ብዛት (9) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1
ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ
(4/2/0 ዓመት)
4. ዳታ ቤዝ ኦፕሬተር ደመወዝ (3145) ብዛት (2)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ 10+3/
ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+2 የስራ ልምድ (0/2 ዓመት)
5. ረዳት ሄልፕ ዴስክ ኦፊሰር ደመወዝ (4975) ብዛት (1)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም
ሶፍትዌር/ሃርድዌር ኢንጂነሪንግ ወይም ኮምፒዩተር
ኢንጂነሪንግ
10+3 ኮሌጅ ዲፕሎማ 4 ወይም ዲግሪ/ ማስተርስ የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
6. ዋና ገንዘብ ያዥ ደመወዝ (4020) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ባንኪንግ እና ፋይናንስ ወይም
ቢዚነስ አስተዳደር ኮሌጅ ዲፕሎማ 2/ ዲግሪ የስራ ልምድ
(2/0 ዓመት)
7. ግዢ ባለሙያ ደመወዝ (6055) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣ በሰፕላይ
ማኔጅመንት ዲግሪ/ማስተርስ የስራ ልምድ (4/2 ዓመት)
8. ቪዲዮ ኮንፍረንስ ኦዲተር ደመወዝ (2414) ብዛት (4)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
10+2/10+1 የስራ ልምድ (0/2 ዓመት)
9.. መረጃ ዶክመንቴሽን ሰራተኛ ደመወዝ (3145) ብዛት (1)
የት/ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ
አመራር 10+2 /10+1 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0
ዓመት)
10 ቢሮ አገልግሎት ኃላፊ ደመወዝ (4020) ብዛት (1) የት/ት
ደረጃ (ፐርሶኔል ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣
በህዝብ ማኔጅመንት ዲግሪ/ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2 የስራ ልምድ
(0/2 ዓመት)
11. ላይብረሪያንe ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በላይብረሪ ሳይንስ
10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
12. የሰው ኃብት መረጃ አጠናቃሪ ደመወዝ (4020) ብዛት (1)
የት/ት ደረጃ ( በስራ አመራር እና በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም
በህዝብ አስተዳደር ወይም በስታትስቲክስ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2/
ዲግሪ ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (2/0 ዓመት)
13. የኤሌክትሮኒክስ ክለርክ ሲፐርቫይዘር/ ጀማሪ የለውጥ ስራ
ባለሙያ ደመወዝ (4020) ብዛት (3) የት/ት ደረጃ (ፐርሶኔል
ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣ በህዝብ
ማኔጅመንት ዲግሪ/ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2 የስራ ልምድ (2/0
ዓመት)
14. የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ደመወዝ
(12069) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ (አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣
ቢዚነስ አስተዳደር፣ በሰፕላይ ማኔጅመንት እና ፐርቼዚንግ
ወይም በሎጂስቲክስ ዲግሪ/ማስተርስ የስራ ልምድ (8/7
ዓመት)
15. ኔት ወርክ ሰኩሪቲ ቡድን መሪ ደመወዝ (10234) ብዛት
(1) በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ወይም ሶፍትዌር/ሃርድዌር ኢንጂነሪንግ ወይም ኮምፒዩተር
ኢንጂነሪንግ ዲግሪ/ማስተርስ
የስራ ልምድ (5/6 ዓመት)
16. የመልዕክት ክፍል ኃላፊ ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/
ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ አመራር
እና በሪከርድ ማኔጅመንት 10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
17. ችሎት ፀሃፊ 1 ደመወዝ (3145) ብዛት (19) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በህግ፣ በማኔጅመንት
ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1/10+2 ወይም በፅህፈት ቢሮ
10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
18. ኤሌክትሮኒክስ ሪከርድ ክለርክ ደመወዝ (3145) ብዛት
(18) የት/ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም
በፅህፈት ቢሮ አስተዳደር፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ አይ. ሲ. ቲ 10+1
ወይም 10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
19. የሂሳብ ሰነድ ያዥ ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/ት
ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በሂሳብ መዝገብ
አያያዝ ወይም አካውንቲንግ 10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
ማሳሰቢያ ፡-
የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ በወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ
10/አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ
ምድብ ችሎት ዋናው ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 504 ቀርባችሁ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
ለሌቭል አመልካቾች የሲ.ኦ.ሲ ወመቅረብጤታችሁን ይዛቸሁ
አለባቹ ።
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ (24-02-2010)
የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ
መደብ ለአዲስና ስራ ልምድ ላላቸው ስራ ፈላጊዎችን ባሉት
ክፍት የስራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር የፈልጋል
1. ሴክሬተሪ I ደመወዝ (2414) ብዛት (32) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1
ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (2/0 ዓመት)
2. መህተም ያዥ ደመወዝ (3145) ብዛት (2) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ አመራር እና
በሪከርድ ማኔጅመንት 10+1 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/0
ዓመት)
3. ሴክሬተሪ II ደመወዝ (3145) ብዛት (9) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1
ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ
(4/2/0 ዓመት)
4. ዳታ ቤዝ ኦፕሬተር ደመወዝ (3145) ብዛት (2)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ 10+3/
ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም 10+2 የስራ ልምድ (0/2 ዓመት)
5. ረዳት ሄልፕ ዴስክ ኦፊሰር ደመወዝ (4975) ብዛት (1)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም
ሶፍትዌር/ሃርድዌር ኢንጂነሪንግ ወይም ኮምፒዩተር
ኢንጂነሪንግ
10+3 ኮሌጅ ዲፕሎማ 4 ወይም ዲግሪ/ ማስተርስ የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
6. ዋና ገንዘብ ያዥ ደመወዝ (4020) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ባንኪንግ እና ፋይናንስ ወይም
ቢዚነስ አስተዳደር ኮሌጅ ዲፕሎማ 2/ ዲግሪ የስራ ልምድ
(2/0 ዓመት)
7. ግዢ ባለሙያ ደመወዝ (6055) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣ በሰፕላይ
ማኔጅመንት ዲግሪ/ማስተርስ የስራ ልምድ (4/2 ዓመት)
8. ቪዲዮ ኮንፍረንስ ኦዲተር ደመወዝ (2414) ብዛት (4)
በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
10+2/10+1 የስራ ልምድ (0/2 ዓመት)
9.. መረጃ ዶክመንቴሽን ሰራተኛ ደመወዝ (3145) ብዛት (1)
የት/ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ
አመራር 10+2 /10+1 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0
ዓመት)
10 ቢሮ አገልግሎት ኃላፊ ደመወዝ (4020) ብዛት (1) የት/ት
ደረጃ (ፐርሶኔል ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣
በህዝብ ማኔጅመንት ዲግሪ/ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2 የስራ ልምድ
(0/2 ዓመት)
11. ላይብረሪያንe ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በላይብረሪ ሳይንስ
10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
12. የሰው ኃብት መረጃ አጠናቃሪ ደመወዝ (4020) ብዛት (1)
የት/ት ደረጃ ( በስራ አመራር እና በሪከርድ ማኔጅመንት ወይም
በህዝብ አስተዳደር ወይም በስታትስቲክስ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2/
ዲግሪ ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (2/0 ዓመት)
13. የኤሌክትሮኒክስ ክለርክ ሲፐርቫይዘር/ ጀማሪ የለውጥ ስራ
ባለሙያ ደመወዝ (4020) ብዛት (3) የት/ት ደረጃ (ፐርሶኔል
ማኔጅመንት፣ ማኔጅመንት፣ ቢዚነስ አስተዳደር፣ በህዝብ
ማኔጅመንት ዲግሪ/ ኮሌጅ ዲፕሎማ 2 የስራ ልምድ (2/0
ዓመት)
14. የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ደመወዝ
(12069) ብዛት (1) የት/ት ደረጃ (አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣
ቢዚነስ አስተዳደር፣ በሰፕላይ ማኔጅመንት እና ፐርቼዚንግ
ወይም በሎጂስቲክስ ዲግሪ/ማስተርስ የስራ ልምድ (8/7
ዓመት)
15. ኔት ወርክ ሰኩሪቲ ቡድን መሪ ደመወዝ (10234) ብዛት
(1) በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ወይም ሶፍትዌር/ሃርድዌር ኢንጂነሪንግ ወይም ኮምፒዩተር
ኢንጂነሪንግ ዲግሪ/ማስተርስ
የስራ ልምድ (5/6 ዓመት)
16. የመልዕክት ክፍል ኃላፊ ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/
ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በስራ አመራር
እና በሪከርድ ማኔጅመንት 10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
17. ችሎት ፀሃፊ 1 ደመወዝ (3145) ብዛት (19) የት/ት ደረጃ
(በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በህግ፣ በማኔጅመንት
ወይም በፅህፈት ቢሮ 10+1/10+2 ወይም በፅህፈት ቢሮ
10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
18. ኤሌክትሮኒክስ ሪከርድ ክለርክ ደመወዝ (3145) ብዛት
(18) የት/ት ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም
በፅህፈት ቢሮ አስተዳደር፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ አይ. ሲ. ቲ 10+1
ወይም 10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ ልምድ (4/2/0 ዓመት)
19. የሂሳብ ሰነድ ያዥ ደመወዝ (3145) ብዛት (1) የት/ት
ደረጃ (በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ወይም በሂሳብ መዝገብ
አያያዝ ወይም አካውንቲንግ 10+1/10+2 ያጠናቀቀ/ች) የስራ
ልምድ (4/2/0 ዓመት)
ማሳሰቢያ ፡-
የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ በወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ
10/አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ
ምድብ ችሎት ዋናው ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 504 ቀርባችሁ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
ለሌቭል አመልካቾች የሲ.ኦ.ሲ ወመቅረብጤታችሁን ይዛቸሁ
አለባቹ ።