• አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሸባሪው ቡድን አይ ኤስ ኢራቅ እና ሶሪያ ውስጥ ሲዋጉ የነበሩ 6 ሺህ አፍሪካውያን ወደ አህጉሪቱ ሊመለሱ እንደሚችሉ የአፍሪካ ህብረት አስጠነቀቀ።
    አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሸባሪው ቡድን አይ ኤስ ኢራቅ እና ሶሪያ ውስጥ ሲዋጉ የነበሩ 6 ሺህ አፍሪካውያን ወደ አህጉሪቱ ሊመለሱ እንደሚችሉ የአፍሪካ ህብረት አስጠነቀቀ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - 6 ሺህ የአይ ኤስ ተዋጊዎች ወደ አፍሪካ ሊመለሱ እንደሚችሉ የአፍሪካ ህብረት አስጠነቀቀ
    አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሸባሪው ቡድን አይ ኤስ ኢራቅ እና ሶሪያ ውስጥ ሲዋጉ የነበሩ 6 ሺህ አፍሪካውያን ወደ አህጉሪቱ ሊመለሱ እንደሚችሉ የአፍሪካ ህብረት አስጠነቀቀ። የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ደህንነት ኮሚ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 2 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለልማት የተነሱ ከ20 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን መልሶ ለማቋቋም ስራ እጀምራለሁ ያለው የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ አልገባም።
    አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 2 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለልማት የተነሱ ከ20 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን መልሶ ለማቋቋም ስራ እጀምራለሁ ያለው የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ አልገባም።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የአዲስ አበባ የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ አልገባም
    አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 2 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለልማት የተነሱ ከ20 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን መልሶ ለማቋቋም ስራ እጀምራለሁ ያለው የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአራት ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ከሁለት ዓመት በፊት ወደ ግንባታ የገባው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ10 በመቶ ማለፍ አልቻለም።
    አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአራት ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ከሁለት ዓመት በፊት ወደ ግንባታ የገባው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ10 በመቶ ማለፍ አልቻለም።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ከ2 ዓመት በፊት የተጀመረው የአምቦ ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ ከ10 በመቶ ማለፍ አልቻለም
    አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአራት ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ከሁለት ዓመት በፊት ወደ ግንባታ የገባው የአምቦ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ10 በመቶ ማለፍ አልቻለም። የመንገዶቹ ግንበታ መጓተት እና...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ አስቸኳይ ስብሰባውን በጉዳዩ ላይ ሊያካሂድ ነው።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ አስቸኳይ ስብሰባውን በጉዳዩ ላይ ሊያካሂድ ነው።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የፀጥታው ምክር ቤት በኢየሩሳሌም ጉዳይ ላይ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሃገራቸው ለእየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት በይፋ እውቅና መስጠቷን ይፋ ማድረጋቸው ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ነገ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን ወደ አከባቢው ላከች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይሏን ላከች
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ መሆኗን እውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ አሜሪካ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ኤምባሲዎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ የባህር ሃይል መርከቧን...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - አቶ ዘላለም ጀማነህ በስድስት ዓመት እስራት ተቀጡ
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የቀድሞ ኃላፊ አቶ ዘላለም ጀማነህ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። አቶ ዘላለም የማይታወቅ ሃብት ማ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች።
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - የአፍሪካን የሰላምና መረጋጋት ችግሮች ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር እንደምትሰራ አሜሪካ ገለፀች
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን የኢኮኖሚ፣ ሰላምና መረጋጋት ችግሮችን ለመፍታት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እንደምትሰራ አሜሪካ ገልፃለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍ...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.FANABC.COM
    FBC - ፍልስጤማውያን ለኢየሩሳሌም የቻልነውን መስዋዕትነት እንከፍላለን እያሉ ነው
    አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ለኢየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠቷን ተከትሎ በዌስትባንክ፣ ጋዛሰርጥ እና ምስራቅ ኢየሩሳሌም አደባባይ ላይ የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። ዛሬ የአርብ...
    0 Comments 0 Shares