• https://www.youtube.com/watch?v=aRkna00M_Lw
    https://www.youtube.com/watch?v=aRkna00M_Lw
    Like
    2
    0 Comments 1 Shares
  • https://www.youtube.com/watch?v=Hv8M2ay7BV0
    https://www.youtube.com/watch?v=Hv8M2ay7BV0
    Like
    2
    0 Comments 3 Shares
  • https://www.youtube.com/watch?v=d1Bo-AuiB3I&list=RDMMd1Bo-AuiB3I
    https://www.youtube.com/watch?v=d1Bo-AuiB3I&list=RDMMd1Bo-AuiB3I
    Like
    2
    0 Comments 1 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • http://www.arsiun.edu.et/index.php/component/k2/item/70-2017-12-20-06-17-47
    http://www.arsiun.edu.et/index.php/component/k2/item/70-2017-12-20-06-17-47
    WWW.ARSIUN.EDU.ET
    አርሲ ዩኒቨርሲቲ ከኦርቢስ ኢንተርናሽናል ጋር በመተባበር ነፃ የዓይን ህክምና አገልግሎት ሰጠ
    አርሲ ዩኒቨርሲቲ ከኦርቢስ ኢንተርናሽናል ጋር በመተባበር በአርሲ ሮቤ ሆስፒታል ፣በጎቤሳ ሆስፒታል ከህዳር 13/3/2010-30/03/2010 ነፃ የዓይን ህክምና አገልግሎት ሰጠ፡፡ የአርሲ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክስ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳት ዶ/ር...
    Like
    2
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ በተያዘው የአውሮፓዊያኑ 2018 ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ፈጣን እድገት እንደምታስመዘግብ ተገለፀ
    ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2018 ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ቀዳሚ እንደምትሆን ፎከስ ኢኮኖሚክስ የተባለ ተቋም ተነበየ፡፡ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ትንታኔና ትንበያ በመስጠት የሚታወቀው ‹‹ፎከስ ኢኮኖሚ›› የተባለ ተቋም ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው እ.ኤ.አ በ2018 ኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ቀዳሚ እንደምትሆን አመላክቷል፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም የአገሪቱ ጥቅል የምጣኔ ሀብት እድገት ባለ ሁለት አሃዝ ሆኖ እንደሚቀጥል ማስታወቁ ይታወቃል፡፡ በአንፃሩ በተመሳሳይ ጊዜ ጋና 6 ነጥብ 8 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ኢትዮጵያን የምትከተል ሀገር ናት ብሏል፡፡ በቀጠናው ሁለተኛ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እንደምታስመዘግብ የተነገረላት ጋናን በመከተል ታንዛኒያ 6 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ይኖራታል ተብሏል፡፡ በቅድም ተከተልም ኬንያ፣ ሞዛምቢክ፣ ኮንጎ፣ ናይጄሪያ፣ አንጎላና ደቡብ አፍሪካ በቀጠናው ያላቸውን የኢኮኖሚ እድገት ደረጃ በትንበያው ተቀምጧል፡፡በ2018 ከሰሃራ በታች ያለው ክፍለ አህጉር አማካኝ የኢኮኖሚ እድገት 3 ነጥብ 3 በመቶ እንደሚሆን ትንበያው አስቀምጧል፡፡ ምንጭ፦ ጋና ቢዝነስ ኒውስ እና ኢቢሲ
    ኢትዮጵያ በተያዘው የአውሮፓዊያኑ 2018 ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ፈጣን እድገት እንደምታስመዘግብ ተገለፀ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2018 ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ቀዳሚ እንደምትሆን ፎከስ ኢኮኖሚክስ የተባለ ተቋም ተነበየ፡፡ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ትንታኔና ትንበያ በመስጠት የሚታወቀው ‹‹ፎከስ ኢኮኖሚ›› የተባለ ተቋም ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው እ.ኤ.አ በ2018 ኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ቀዳሚ እንደምትሆን አመላክቷል፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም የአገሪቱ ጥቅል የምጣኔ ሀብት እድገት ባለ ሁለት አሃዝ ሆኖ እንደሚቀጥል ማስታወቁ ይታወቃል፡፡ በአንፃሩ በተመሳሳይ ጊዜ ጋና 6 ነጥብ 8 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ኢትዮጵያን የምትከተል ሀገር ናት ብሏል፡፡ በቀጠናው ሁለተኛ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እንደምታስመዘግብ የተነገረላት ጋናን በመከተል ታንዛኒያ 6 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ይኖራታል ተብሏል፡፡ በቅድም ተከተልም ኬንያ፣ ሞዛምቢክ፣ ኮንጎ፣ ናይጄሪያ፣ አንጎላና ደቡብ አፍሪካ በቀጠናው ያላቸውን የኢኮኖሚ እድገት ደረጃ በትንበያው ተቀምጧል፡፡በ2018 ከሰሃራ በታች ያለው ክፍለ አህጉር አማካኝ የኢኮኖሚ እድገት 3 ነጥብ 3 በመቶ እንደሚሆን ትንበያው አስቀምጧል፡፡ ምንጭ፦ ጋና ቢዝነስ ኒውስ እና ኢቢሲ
    Like
    3
    0 Comments 0 Shares
  • ሙሉ የጉዞውን ሁኔታ ለመከታተል #በጉዞ ዓድዋ እና በ#Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ fb ገፅ ላይ መከታተል ይችላሉ።
    ሙሉ የጉዞውን ሁኔታ ለመከታተል #በጉዞ ዓድዋ እና በ#Yared Shumete - ያሬድ ሹመቴ fb ገፅ ላይ መከታተል ይችላሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • What is on your mind? #Hashtag.. @Mention.. Link..
    What is on your mind? #Hashtag.. @Mention.. Link..
    0 Comments 0 Shares