
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
-
-
እነሆ! ከበሮ ደምቆ ሊሰማ፣ ዘፈን ጨዋታው ሊደምቅ፣ ውርጭና አመዳዩም በወጉ ሊላቀቅ የጥምቀት በዓል ደረሰ። በዚህ ዕለት ወጣት ከሽማግሌው፣ ልጅ ከአዋቂው፣ ኮረዳዋም ከጉብሉ በአንድ ይውላሉ። ጥምቀት ለህዝበ ክርስቲያኑ በተለይም ለኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታዮች ድንቅ የሚባል ደማቅ በዓል ነው። ጥምቀት ከዘፈንና ጭፈራው በዘለለ ሃይማኖታዊ ትውፊት ያላቸው መዝሙሮችና ውዳሴዎች ይንቆረቆሩበታል። ወረብና ሽብሸባው በቀሳውስትና በዲያቆናት ህብር ውብ ሆኖ ይታያል። የምዕምናኑ […]
The post ለጥምቀት ያልሆነ… appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
እነሆ! ከበሮ ደምቆ ሊሰማ፣ ዘፈን ጨዋታው ሊደምቅ፣ ውርጭና አመዳዩም በወጉ ሊላቀቅ የጥምቀት በዓል ደረሰ። በዚህ ዕለት ወጣት ከሽማግሌው፣ ልጅ ከአዋቂው፣ ኮረዳዋም ከጉብሉ በአንድ ይውላሉ። ጥምቀት ለህዝበ ክርስቲያኑ በተለይም ለኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታዮች ድንቅ የሚባል ደማቅ በዓል ነው። ጥምቀት ከዘፈንና ጭፈራው በዘለለ ሃይማኖታዊ ትውፊት ያላቸው መዝሙሮችና ውዳሴዎች ይንቆረቆሩበታል። ወረብና ሽብሸባው በቀሳውስትና በዲያቆናት ህብር ውብ ሆኖ ይታያል። የምዕምናኑ […] The post ለጥምቀት ያልሆነ… appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.NEWS.ETለጥምቀት ያልሆነ...ጥምቀት ለህዝበ ክርስቲያኑ በተለይም ለኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታዮች ድንቅ የሚባል ደማቅ በዓል ...0 Comments 0 Shares -
በኢትዮጵያ የሚከበሩ የተለያዩ ሃይማኖታዊ በዓላት ከእምነት ፋይዳቸው ባለፈ በውስጣቸው የያዙት ተፈጥሯዊና ታሪካዊ እሴትና መስህብ የአገር ውስጥና የውጭ አገሮች ጎብኚዎችን ቀልብ ይስባሉ። የጥምቀት በዓል ደግሞ ለዚህ አንዱና ዋነኛው ማሳያ ነው። በዓሉን የእምነቱ ተከታዮች ብቻ ሳይሆኑ የሌላ እምነት ተከታዮችም በጉጉትና በናፍቆት የሚጠብቁትና የሚያከብሩት ነው። የስነ መለኮት ምሁራን ‘’ጥምቀት’’ የሚለውን ቃል መነከር፣ መታጠብ ወይም መረጨት በሚል ይተረጉሙታል። በጥምቀት […]
The post የሻከረው የጥምቀትና የሎሚ ወዳጅነት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በኢትዮጵያ የሚከበሩ የተለያዩ ሃይማኖታዊ በዓላት ከእምነት ፋይዳቸው ባለፈ በውስጣቸው የያዙት ተፈጥሯዊና ታሪካዊ እሴትና መስህብ የአገር ውስጥና የውጭ አገሮች ጎብኚዎችን ቀልብ ይስባሉ። የጥምቀት በዓል ደግሞ ለዚህ አንዱና ዋነኛው ማሳያ ነው። በዓሉን የእምነቱ ተከታዮች ብቻ ሳይሆኑ የሌላ እምነት ተከታዮችም በጉጉትና በናፍቆት የሚጠብቁትና የሚያከብሩት ነው። የስነ መለኮት ምሁራን ‘’ጥምቀት’’ የሚለውን ቃል መነከር፣ መታጠብ ወይም መረጨት በሚል ይተረጉሙታል። በጥምቀት […] The post የሻከረው የጥምቀትና የሎሚ ወዳጅነት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.NEWS.ETየሻከረው የጥምቀትና የሎሚ ወዳጅነትየስነ መለኮት ምሁራን ‘’ጥምቀት’’ የሚለውን ቃል መነከር፣ መታጠብ ወይም መረጨት በሚል ይተረጉሙታል ...0 Comments 0 Shares -
“በናንተ ለሁሉ” በብዕራቸው ሀገርን ላነጹ ደራሲያን በሙሉ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በጋሽ ፈለቀ ካሳ የተዘጋጀ እንግርጉሮ ነው፡፡ “አፍሪካችን ደራሲያን ጽፈው የማይወድቁባት ምድር እንድትሆን እንመኛለን” በሚል መልዕክት የሚጀምረው የእንጉርጉሮ ዜማው በህይወት የሌሉ ታላላቅ የሀገራችንን ደራሲያን በስም እያነሳ ይዘክራል፡፡ በዕሉ ግርማ ፤ ዳኛቸው ውርቁ ፤ ሎሬት ጸጋዪ ገ/መድህን እና አቤ ጉበኛ በህይወት እያሉ ተገቢውን ክብር እና ቦታ ሳያገኙ […]
The post ‘በእናንተ ለሁሉ’ Benante Lehulu Feleke Kassa New Ethiopian Music Video appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
“በናንተ ለሁሉ” በብዕራቸው ሀገርን ላነጹ ደራሲያን በሙሉ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በጋሽ ፈለቀ ካሳ የተዘጋጀ እንግርጉሮ ነው፡፡ “አፍሪካችን ደራሲያን ጽፈው የማይወድቁባት ምድር እንድትሆን እንመኛለን” በሚል መልዕክት የሚጀምረው የእንጉርጉሮ ዜማው በህይወት የሌሉ ታላላቅ የሀገራችንን ደራሲያን በስም እያነሳ ይዘክራል፡፡ በዕሉ ግርማ ፤ ዳኛቸው ውርቁ ፤ ሎሬት ጸጋዪ ገ/መድህን እና አቤ ጉበኛ በህይወት እያሉ ተገቢውን ክብር እና ቦታ ሳያገኙ […] The post ‘በእናንተ ለሁሉ’ Benante Lehulu Feleke Kassa New Ethiopian Music Video appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.NEWS.ET'በእናንተ ለሁሉ' Benante Lehulu Feleke Kassa New Ethiopian Music Video“በናንተ ለሁሉ” በብዕራቸው ሀገርን ላነጹ ደራሲያን በሙሉ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በጋሽ ፈለቀ ካሳ የተዘጋጀ እንግርጉሮ ...0 Comments 0 Shares -
አርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ በአንደበታቸው አረጋግጠዋል።ሚኪታሪያንም የሳንቼዝ የዝውውር አካል ሆኖ ወደ ኤምሬት የሚያደርገው ጉዞ በሂደት ላይ መሆኑ ታውቋል። ቺሊያዊው አጥቂ ከዩናይትድ ጋርት የዓለማችን አራተኛው ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋች የሚያደርገውን የአራት አመት ተኩል ለመፈራርም በግል ክስምምነት መድረሱ ቢነገርም እስካሁን ድረስ ግን ይፋ የተደረገ ማረጋገጫ የለም።ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ የሚኪታሪያን ውሳኔ እየተጠበቀ […]
The post አርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ አረጋገጡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
አርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ በአንደበታቸው አረጋግጠዋል።ሚኪታሪያንም የሳንቼዝ የዝውውር አካል ሆኖ ወደ ኤምሬት የሚያደርገው ጉዞ በሂደት ላይ መሆኑ ታውቋል። ቺሊያዊው አጥቂ ከዩናይትድ ጋርት የዓለማችን አራተኛው ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋች የሚያደርገውን የአራት አመት ተኩል ለመፈራርም በግል ክስምምነት መድረሱ ቢነገርም እስካሁን ድረስ ግን ይፋ የተደረገ ማረጋገጫ የለም።ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ የሚኪታሪያን ውሳኔ እየተጠበቀ […] The post አርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ አረጋገጡ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.NEWS.ETአርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ አረጋገጡአርሰን ቬንገር የሳንቼዝ የዩናይትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ሲሉ በአንደበታቸው አረጋግጠዋል።ሚኪታሪያንም የሳንቼዝ የዝውውር አካል ሆኖ ወደ ኤምሬት የሚያደርገው ጉዞ በሂደት ላይ መሆኑ ታውቋል። ቺሊያዊው አጥቂ ከዩናይትድ ጋርት የዓለማችን አራተኛው ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋች የሚያደርገውን የአራት አመት ተኩል ለመፈራርም በግል ክስምምነት መድረሱ ቢነገርም እስካሁን ድረስ ግን ይፋ የተደረገ ማረጋገጫ የለም።ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ የሚኪታሪያን ውሳኔ እየተጠበቀ ስለሆነ ነው ተብሏል። ሁለቱ ክለቦች ግን በተጫዋቾቹ ዙሪያ ጤነኛ የሚባል ድርድር እያደረጉ ናቸው። ቬንገርም የሳንቼዝ የዩናዩትድ ዝውውር በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ይጠናቀቃል ወይ ?ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ "አዎ በሀያ አራት ሰዓት ውስጥ ዝውውሩ ያልቃል ብዬ አስባለው። ሆኖም ግን በእስካሁኑ የአሰልጣኝነት ልምዴ የተረዳሁት ነገር ቢኖር በዝውውር ሂደት በደቂቃ ውስጥ ሁኔታዎች መልካቸውን እንደሚቀይሩ ነው። ስለዚህ ሙሉ ዋስትና ልሰጣችው አልችልም"። ሲሉ ሀሳባቸውን ገልፀዋል። የሳንቼዝ ዝውውርን አጓቷል የተባለው ሚኪታሪያን ከዩናይትድ ይልቅ በአርሰናል ቋሚ ተሰላፊነት ዕድል ስለሚያገኝ የሁለቱን ክለቦች ድርድር እንዲሳካ ውሳኔያቸውን ያከብራል ተብሎ እየተጠበቀ ይገኛል።0 Comments 0 Shares -
ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ያላት ሁለገብ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ግንኙነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ እንደምትፈልግ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በስድስተኛው የኢትዮ-ግብፅ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ከግብፅ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር በሁለትዮሽና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። ሁለቱ አገራት በሚኒስትሮች ደረጃ የነበረውን የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በመሪየዎች ደረጃ ከፍ ለማድረግ የተስማሙ ሲሆን ይህም የአገራቱ ግንኙነት የበለጠ […]
The post ኢትዮጵያና ግብፅ ግንኙነታቸው ወደ ከፍተኛ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር ያላት ሁለገብ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ግንኙነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ እንደምትፈልግ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በስድስተኛው የኢትዮ-ግብፅ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ከግብፅ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር በሁለትዮሽና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። ሁለቱ አገራት በሚኒስትሮች ደረጃ የነበረውን የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በመሪየዎች ደረጃ ከፍ ለማድረግ የተስማሙ ሲሆን ይህም የአገራቱ ግንኙነት የበለጠ […] The post ኢትዮጵያና ግብፅ ግንኙነታቸው ወደ ከፍተኛ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.NEWS.ETኢትዮጵያና ግብፅ ግንኙነታቸው ወደ ከፍተኛ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማሙታላቁ የህዳሴ ግድብ ጠቀሜታው ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአካባቢው አገራት መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ገልጸዋል ...0 Comments 0 Shares