• በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሊባኖስ ውስጥ ከባድ ችግር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከአገሪቱ ለመውጣት ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ባለበት ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ለማስወጣት ሥራ መጀመሯን አስታወቀ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሲሆናት ከቀናት በፊት ደግሞ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታ ሊባኖስ ውስጥ ዘመቻ እያካሄድች መሆኑ ተዘግቧል።
    በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሊባኖስ ውስጥ ከባድ ችግር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከአገሪቱ ለመውጣት ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ባለበት ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ለማስወጣት ሥራ መጀመሯን አስታወቀ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሲሆናት ከቀናት በፊት ደግሞ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታ ሊባኖስ ውስጥ ዘመቻ እያካሄድች መሆኑ ተዘግቧል።
    WWW.BBC.COM
    ከሊባኖስ የሚወጡበት መንገድ እንዲፈለግላቸው እየተማጸኑ ያሉት ኢትዮጵያውያን - BBC News አማርኛ
    በጦርነት እየታመሰች ባለችው ሊባኖስ ውስጥ ከባድ ችግር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከአገሪቱ ለመውጣት ድጋፍ እንዲደረግላቸው እየጠየቁ ባለበት ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ለማስወጣት ሥራ መጀመሯን አስታወቀ። እስራኤል በሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ከጀመረች ሁለት ሳምንት ሲሆናት ከቀናት በፊት ደግሞ የእግረኛ ሠራዊቷን አሰማርታ ሊባኖስ ውስጥ ዘመቻ እያካሄድች መሆኑ ተዘግቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ክሪስ ሱተን ማንቸስተር ዩናይትድ በአስተን ቪላ የሚሸነፍ ከሆነ አሰልጣኙ ይባረራሉ ይላል። ሱተን የዚህን ተጠባቂ ጨዋታ እና የተቀሩትንም ፍልሚያዎች ውጤት እንዲህ ገምቷል።
    የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ክሪስ ሱተን ማንቸስተር ዩናይትድ በአስተን ቪላ የሚሸነፍ ከሆነ አሰልጣኙ ይባረራሉ ይላል። ሱተን የዚህን ተጠባቂ ጨዋታ እና የተቀሩትንም ፍልሚያዎች ውጤት እንዲህ ገምቷል።
    WWW.BBC.COM
    ዩናይትድ በቪላ ከተሸነፈ ቴን ሃግ ይባረራሉ? የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች ግምት - BBC News አማርኛ
    የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ክሪስ ሱተን ማንቸስተር ዩናይትድ በአስተን ቪላ የሚሸነፍ ከሆነ አሰልጣኙ ይባረራሉ ይላል። ሱተን የዚህን ተጠባቂ ጨዋታ እና የተቀሩትንም ፍልሚያዎች ውጤት እንዲህ ገምቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሳፖ የተባለው የስዊድን ደኅንነት መሥሪያ ቤት በእስራኤል ኤምባሲ አቅራቢያ በተፈጸመው ፍንዳታ የኢራን እጅ ሳይኖበት አይቀርም ሲል ከሰሰ።
    ሳፖ የተባለው የስዊድን ደኅንነት መሥሪያ ቤት በእስራኤል ኤምባሲ አቅራቢያ በተፈጸመው ፍንዳታ የኢራን እጅ ሳይኖበት አይቀርም ሲል ከሰሰ።
    WWW.BBC.COM
    በእስራኤል ኤምባሲ ጥቃት ላይ ኢራን እጇ ሳይኖርበት አይቀርም ስትል ስዊድን ከሰሰች - BBC News አማርኛ
    ሳፖ የተባለው የስዊድን ደኅንነት መሥሪያ ቤት በእስራኤል ኤምባሲ አቅራቢያ በተፈጸመው ፍንዳታ የኢራን እጅ ሳይኖበት አይቀርም ሲል ከሰሰ።
    0 Comments 0 Shares
  • የእስራኤል ሚዲያዎች የነስረላህ ተተኪ ሊሆኑ የሚችሉትን ሐሺም ሰይፉዲንን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ነበር ብለዋል።
    የእስራኤል ሚዲያዎች የነስረላህ ተተኪ ሊሆኑ የሚችሉትን ሐሺም ሰይፉዲንን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ነበር ብለዋል።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል በቤይሩት ከፍተኛ ፍንዳታን ያስከተለ ከባድ ጥቃት ሰነዘረች - BBC News አማርኛ
    የእስራኤል ሚዲያዎች የነስረላህ ተተኪ ሊሆኑ የሚችሉትን ሐሺም ሰይፉዲንን ዒላማ ያደረገ ጥቃት ነበር ብለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሜላኒያ በጉዳዩ ላይ የያዙት አቋም ከባለቤታቸው ጋር የሚቃረን ይመስላል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ህገ መንግስታዊ የፅንስ ማቋረጥ መብትን ሽረዋል።
    ሜላኒያ በጉዳዩ ላይ የያዙት አቋም ከባለቤታቸው ጋር የሚቃረን ይመስላል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ህገ መንግስታዊ የፅንስ ማቋረጥ መብትን ሽረዋል።
    WWW.BBC.COM
    ሜላኒያ ትራምፕ ከባለቤታቸው በተቃራኒ ፅንስ ማቋረጥን እንደሚደግፉ ገለጹ - BBC News አማርኛ
    ሜላኒያ በጉዳዩ ላይ የያዙት አቋም ከባለቤታቸው ጋር የሚቃረን ይመስላል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ህገ መንግስታዊ የፅንስ ማቋረጥ መብትን ሽረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • አየር መንገዶች ማንኛውንም ተሳፋሪ አሳማኝ ባሉት ምክንያት እንዳይበር የማገድ መብት አላቸው። አልፎም ደንቦችን ተላልፈዋል ያሏቸውን መንገደኛ ድጋሚ እንዳይበር ‘ኖ ፍላይ ሊስት’ ውስጥ ሊያስገቡ ይችላሉ። ለመሆኑ ኖ ፍላይ ሊስት ምንድነው? መንገደኞች ከበረራ የሚታገዱትስ በምን ምክንያት ነው?
    አየር መንገዶች ማንኛውንም ተሳፋሪ አሳማኝ ባሉት ምክንያት እንዳይበር የማገድ መብት አላቸው። አልፎም ደንቦችን ተላልፈዋል ያሏቸውን መንገደኛ ድጋሚ እንዳይበር ‘ኖ ፍላይ ሊስት’ ውስጥ ሊያስገቡ ይችላሉ። ለመሆኑ ኖ ፍላይ ሊስት ምንድነው? መንገደኞች ከበረራ የሚታገዱትስ በምን ምክንያት ነው?
    WWW.BBC.COM
    ‘ኖ ፍላይ ሊስት’ ምንድነው? መንገደኞች ምን ሲፈፅሙ ነው ድጋሚ እንዳይበሩ የሚታገዱት? - BBC News አማርኛ
    አየር መንገዶች ማንኛውንም ተሳፋሪ አሳማኝ ባሉት ምክንያት እንዳይበር የማገድ መብት አላቸው። አልፎም ደንቦችን ተላልፈዋል ያሏቸውን መንገደኛ ድጋሚ እንዳይበር ‘ኖ ፍላይ ሊስት’ ውስጥ ሊያስገቡ ይችላሉ። ለመሆኑ ኖ ፍላይ ሊስት ምንድነው? መንገደኞች ከበረራ የሚታገዱትስ በምን ምክንያት ነው?
    0 Comments 0 Shares
  • ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
    WWW.BBC.COM
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ የሞቱት ከ45 በላይ ስደተኞች ኢትዮጵያውያን መሆናቸው ተረጋገጠ - BBC News አማርኛ
    ከጂቡቲ የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ አደጋ ቢያንስ 45 ስደተኞች በሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ላይ ተገፍትረው ሞተዋል። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይኦኤም ለቢቢሲ ሐሙስ አመሻሽ ላይ እንዳረጋገጠው በጀልባዎቹ ላይ የነበሩት እና በአደጋው የሞቱት ከ45 በላይ ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ግራን ግሪፍ የተሰኘው የወሮበሎች ቡድን ነው ጥቃቱን የፈፀመው። 50 ሰዎች መቁሰላቸው ታውቋል።
    ግራን ግሪፍ የተሰኘው የወሮበሎች ቡድን ነው ጥቃቱን የፈፀመው። 50 ሰዎች መቁሰላቸው ታውቋል።
    WWW.BBC.COM
    በኬንያ ፖሊስ በምትጠበቀው ሄይቲ ወሮበሎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    ግራን ግሪፍ የተሰኘው የወሮበሎች ቡድን ነው ጥቃቱን የፈፀመው። 50 ሰዎች መቁሰላቸው ታውቋል።
    0 Comments 0 Shares