የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ከሆነ የማርበርግ ቫይረስ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል በአማካይ ግማሹን ይገድላል። ቀደም ሲል በተከሰቱት የበሽታው ወረርሽኞች ከተያዙት መካከል ከ 24 እስከ 88 በመቶ የሚሆኑትን ታካሚዎች ገድሏል።
የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ከሆነ የማርበርግ ቫይረስ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል በአማካይ ግማሹን ይገድላል። ቀደም ሲል በተከሰቱት የበሽታው ወረርሽኞች ከተያዙት መካከል ከ 24 እስከ 88 በመቶ የሚሆኑትን ታካሚዎች ገድሏል።
0 Comments
0 Shares