እስራኤል ሄዝቦላህ ላይ ለቀናት የዘለቀ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ወደ ሊባኖስ ግዛት የእግረኛ ጦሯን አስገብታለች። ነገር ግን እስራኤል አሁን የእግረኛ ጦሯን ወደ ሊባኖስ አስገብታ ወረራ ስትፈጽም የመጀመሪያዋ አይደለም። ከዚህ ቀደም በሁለቱ አገራት ኃይሎች መካከል በነበሩት ግጭቶች ያስከተሉት ውጤትም ጉራማይሌ ነው። ታድያ የአሁኑ የእስራኤል ወረራ ከዚህ ቀደም ሠራዊቷ ከፈጸመው ተመሳሳይ የእግረኛ ጦር ዘመቻ በምን ይለያል?
እስራኤል ሄዝቦላህ ላይ ለቀናት የዘለቀ የአየር ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ወደ ሊባኖስ ግዛት የእግረኛ ጦሯን አስገብታለች። ነገር ግን እስራኤል አሁን የእግረኛ ጦሯን ወደ ሊባኖስ አስገብታ ወረራ ስትፈጽም የመጀመሪያዋ አይደለም። ከዚህ ቀደም በሁለቱ አገራት ኃይሎች መካከል በነበሩት ግጭቶች ያስከተሉት ውጤትም ጉራማይሌ ነው። ታድያ የአሁኑ የእስራኤል ወረራ ከዚህ ቀደም ሠራዊቷ ከፈጸመው ተመሳሳይ የእግረኛ ጦር ዘመቻ በምን ይለያል?
0 Comments
0 Shares