• በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    WWW.BBC.COM
    አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ “የሕዝቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ ያላደረገ ነው” የሚል ትችት በምክር ቤት አባላት ቀረበበት - BBC News አማርኛ
    በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    0 Comments 0 Shares
  • የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    WWW.BBC.COM
    ምባፔ እና የቡድን ጓደኞቹን መነጋገሪያ ያደረገው በፈረንሳይ ምርጫ ላይ የሰጡት አስተያየት - BBC News አማርኛ
    የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    0 Comments 0 Shares
  • አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል።
    ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል። ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕ ለምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻቸው ከአንድ ግለሰብ ብቻ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኙ - BBC News አማርኛ
    አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል። ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዱር ቺምፓንዚዎች እራሳቸውን ለማከም ህመምን የሚያስታግሱ እና ፀረ-ባክቴሪያ ባህሪያት ያላቸውን እፅዋት ለይተው እንደሚመገቡ ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    የዱር ቺምፓንዚዎች እራሳቸውን ለማከም ህመምን የሚያስታግሱ እና ፀረ-ባክቴሪያ ባህሪያት ያላቸውን እፅዋት ለይተው እንደሚመገቡ ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    WWW.BBC.COM
    ቺምፓንዚዎች እፅዋት እየለዩ በመመገብ ራሳቸውን ከበሽታ እንደሚከላከሉ ጥናት አሳየ - BBC News አማርኛ
    የዱር ቺምፓንዚዎች እራሳቸውን ለማከም ህመምን የሚያስታግሱ እና ፀረ-ባክቴሪያ ባህሪያት ያላቸውን እፅዋት ለይተው እንደሚመገቡ ሳይንቲስቶች ገለጹ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ደቡብ ኮሪያ ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ ብታደርግ “ትልቅ ስህተት ነው” በማለት አስጠነቀቁ።
    የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ደቡብ ኮሪያ ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ ብታደርግ “ትልቅ ስህተት ነው” በማለት አስጠነቀቁ።
    WWW.BBC.COM
    ፑቲን ደቡብ ኮሪያ ዩክሬንን ብታስታጥቅ “ትልቅ ስህተት ነው” ሲሉ አስጠነቀቁ - BBC News አማርኛ
    የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ደቡብ ኮሪያ ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ ብታደርግ “ትልቅ ስህተት ነው” በማለት አስጠነቀቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • የአል-ሸባብ ዳግም መልሶ የመደራጀት ስጋትን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ከአገሪቱ የሚወጡበትን ጊዜ እንዲያራዝሙ ጠየቀች።
    የአል-ሸባብ ዳግም መልሶ የመደራጀት ስጋትን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ከአገሪቱ የሚወጡበትን ጊዜ እንዲያራዝሙ ጠየቀች።
    WWW.BBC.COM
    የአል-ሸባብ መልሶ የመደራጀት ስጋትን ተከትሎ ሶማሊያ የሰላም አስከባሪዎች ቆይታ እንዲራዘመ ጠየቀች - BBC News አማርኛ
    የአል-ሸባብ ዳግም መልሶ የመደራጀት ስጋትን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች ከአገሪቱ የሚወጡበትን ጊዜ እንዲያራዝሙ ጠየቀች።
    0 Comments 0 Shares
  • ለሃይማኖታዊ ጉዞ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ያቀኑ አምስት ኢትዮጵያውያን በህመም እና በመኪና አደጋ ሕይወታቸውን እንዳጡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ።
    ለሃይማኖታዊ ጉዞ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ያቀኑ አምስት ኢትዮጵያውያን በህመም እና በመኪና አደጋ ሕይወታቸውን እንዳጡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    በዘንድሮ የሃጅ ጉዞ ላይ የአምስት ኢትዮጵያውያን ሕይወት ማለፉ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    ለሃይማኖታዊ ጉዞ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ያቀኑ አምስት ኢትዮጵያውያን በህመም እና በመኪና አደጋ ሕይወታቸውን እንዳጡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሶማሊያ ውስጥ ይንቀሳቀሳል የሚባለው የአይኤስ ቡድን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአልሻባብን ያህል በአገሪቱ እና በአካባቢው የደኅንነት ስጋት ይሆናል ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እየተጠናከሩ መሆናቸውን የደኅንነት ምንጮች ይናገራሉ። በቅርቡም አሜሪካ የቡድኑን መሪ እና አባላቱን ዒላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። ለመሆኑ የአይኤስ-ሶማሊያ መሪ አብዲቃድር ሙሚን ምን ነው?
    በሶማሊያ ውስጥ ይንቀሳቀሳል የሚባለው የአይኤስ ቡድን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአልሻባብን ያህል በአገሪቱ እና በአካባቢው የደኅንነት ስጋት ይሆናል ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እየተጠናከሩ መሆናቸውን የደኅንነት ምንጮች ይናገራሉ። በቅርቡም አሜሪካ የቡድኑን መሪ እና አባላቱን ዒላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። ለመሆኑ የአይኤስ-ሶማሊያ መሪ አብዲቃድር ሙሚን ምን ነው?
    WWW.BBC.COM
    በሶማሊያ የአይኤስ መሪ እንደሆነ የሚታመነው አብዲቃዲር ሙሚን ማን ነው? - BBC News አማርኛ
    በሶማሊያ ውስጥ ይንቀሳቀሳል የሚባለው የአይኤስ ቡድን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአልሻባብን ያህል በአገሪቱ እና በአካባቢው የደኅንነት ስጋት ይሆናል ተብሎ አይታሰብም ነበር። ነገር ግን ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች እየተጠናከሩ መሆናቸውን የደኅንነት ምንጮች ይናገራሉ። በቅርቡም አሜሪካ የቡድኑን መሪ እና አባላቱን ዒላማ ያደረገ የአየር ጥቃት ፈጽማለች። ለመሆኑ የአይኤስ-ሶማሊያ መሪ አብዲቃድር ሙሚን ምን ነው?
    0 Comments 0 Shares