• ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    WWW.BBC.COM
    ቦይንግ በኢትዮጵያ እና ኢንዶኔዢያ አየር መንገድ አደጋዎች የ25 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ተጠየቀ - BBC News አማርኛ
    ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዢያ አየር መንገድ በሆኑ ቦይንግ ማክስ 737 አውሮፕላኖች አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ መንገደኞች ቤተሰቦች ቦይንግ የ24.8 ቢሊዮን ዶላር ቅጣት እንዲጣልበት ጠየቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    WWW.BBC.COM
    በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ብቅ ጥልቅ የሚሉት ግዙፎቹ “ባዕድ አብረቅራቂ ወጥ ብረቶች” - BBC News አማርኛ
    ከቀናት በፊት በአሜሪካ የታየው ግዙፍ ባዕድ ነገር መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ይህ ከስተት የመጀመሪያ ሳይሆን ከዚህ በፊትም በተለያዩ የዓለም ክፍሎቸ ውስጥ ታይተዋል። አመጣጣቸውም ሆነ ምንነታቸውም ለበርካታ መላ ምቶች ክፍት ሆኗል። የሌላ ዓለም ፍጡራን የተከሏቸው፣ የጥበብ ሥራዎች. . . ሌላም ሌላም እየተባሉ ነው። እስካሁን ምን የሚታወቅ ነገር አለ?
    0 Comments 0 Shares
  • “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    WWW.BBC.COM
    እነ አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ ከ50 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ - BBC News አማርኛ
    “ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል ለመቀየር” በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ፣ የቴአትር አዘጋጅ ዳግማዊ ፈይሳ እና ፍላጎት አብርሃምን ጨምሮ 17 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ፈቀደ።
    0 Comments 0 Shares
  • በጎረቤት አገር ጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ሳቢያ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና የመኪና ጥገና ባለሙያ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንዳለፈ የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር አስታወቀ።
    በጎረቤት አገር ጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ሳቢያ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና የመኪና ጥገና ባለሙያ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንዳለፈ የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    በጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት የሦስት ኢትዮጵያውያን ሕይወት አለፈ - BBC News አማርኛ
    በጎረቤት አገር ጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ሳቢያ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና የመኪና ጥገና ባለሙያ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕይወት እንዳለፈ የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው።
    ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    WWW.BBC.COM
    ስደት፡ የምወልዳትን ልጅ ላለማየት ፈረምኩ”ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ በጣልያን - BBC News አማርኛ
    ሞጆ ከተማ ተወልዳ ያደገችው አባይ በአኩዮቿ አነሳሽነት ስደትን ሀ ብላ የጀመረችው በዱባይ ነው። ዱባይ ግን እጇን ዘርግታ አልተቀበለቻትም።በእርሷ ልጅነት እምነት ያጡት አሰሪዎቿ 6 ወር ሙሉ ያለደመወዝ ነበር ያሰሯት።በእነዚህ ጊዜያት ከቤተሰቦቿ ጋር በስልክም ሆነ በደብዳቤ ግንኙነት አልነበራትም።ቤተሰቦቿም የት እንዳለች አያውቁም ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    WWW.BBC.COM
    አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ “የሕዝቡን የመክፈል አቅም ታሳቢ ያላደረገ ነው” የሚል ትችት በምክር ቤት አባላት ቀረበበት - BBC News አማርኛ
    በዛሬው ዕለት ሰኔ 13/2016 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፤ “ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ ጫና የሚፈጥር ነው” የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀረበበት።
    0 Comments 0 Shares
  • የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    WWW.BBC.COM
    ምባፔ እና የቡድን ጓደኞቹን መነጋገሪያ ያደረገው በፈረንሳይ ምርጫ ላይ የሰጡት አስተያየት - BBC News አማርኛ
    የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ኪሊያን ምባፔ ከሰሞኑ የሰጠው አስተያየት በአገሩ ዋነኛ መነጋገሪያ ጉዳይ ሆኗል። ምባፔ የተናገረው ስለ እግር ኳስ ሳይሆን ስለፖለቲካ መሆኑ ነው ትኩረት እንዲስብ ያደረገው። ምን አለ?
    0 Comments 0 Shares
  • አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል።
    ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል። ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕ ለምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻቸው ከአንድ ግለሰብ ብቻ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኙ - BBC News አማርኛ
    አወዛጋቢ የሚባሉት አሜሪካዊው ቢሊየነር ቲሞዚ ሜለን ለትራምፕ የምርጫ ዘመቻ 50 ሚሊዮን ዶላር መዋጣታቸው ተሰምቷል። ባለፉት ሳምንታት ከ68 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተፈገኘበት የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ የድጋፍ መርሃ ግብር ያሰባሰበውን የገንዘብ መጠን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares