• ድምፃዊ እንዳለ አድምቄ በአሜሪካ ተገኘ @ArtsTvWorld
    ድምፃዊ እንዳለ አድምቄ በአሜሪካ ተገኘ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    የግብፅ የስለላ እና የውጭ ጉዳይ ኃላፊዎች መልዕከት እና ውይይት በአሥመራ - BBC News አማርኛ
    የግብፅ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአሥመራ ተገኝተው የፕሬዝዳንት አል ሲሲን መልዕክት ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ በማድረስ ውይይት ማድረጋቸው ተዘገበ። የግብፅ ጠቅላላ የስለላ አገልግሎት ኃላፊ አባስ ካሜል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ባድር አብደልላቲ በቀጣናው ያለውን ወቅታዊ የደኅንነት እና የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም የአገራቱን ግንኙነት ማጠናከረን የሚመለከት መልዕክትን ለኤርትራው ፕሬዝዳንት ማድረሳቸው ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    WWW.BBC.COM
    ከትራምፕ ጎን የማትጠፋው፤ ፀረ-ሙስሊም አቋም ያላት የሴራ ትንታኔ አራማጇ ሎራ ሉመር ማናት? - BBC News አማርኛ
    በግልፅ ፀረ-ሙስሊም አቋም በማራመድ ትታወቃለች። 9/11 የደረሰው የሽብር ጥቃት በአሜሪካ መንግሥት የተቀነባበረ ነው ትላለች። ስደተኞች ድመት እና ውሻ እየበሉ ነው ስትል ትወቀሳለች። ሎራ ሉመራ ትባላለች። ከሰሞኑ ትራምፕ ጎን አትጠፋም። ይቺ ሴት ማናት?
    0 Comments 0 Shares
  • ከሁለት ዓመት በላይ በከባድ ጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አቀራራቢነት ከሁለት መቶ በላይ ምርኮኞችን ተለዋወጡ።
    ከሁለት ዓመት በላይ በከባድ ጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አቀራራቢነት ከሁለት መቶ በላይ ምርኮኞችን ተለዋወጡ።
    WWW.BBC.COM
    ሩሲያ እና ዩክሬን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አማካይነት የምርኮኞች ልውውጥ አደረጉ - BBC News አማርኛ
    ከሁለት ዓመት በላይ በከባድ ጦርነት ውስጥ የሚገኙት ሩሲያ እና ዩክሬን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አቀራራቢነት ከሁለት መቶ በላይ ምርኮኞችን ተለዋወጡ።
    0 Comments 0 Shares
  • የቬንዙዌላ ባለሥልጣናት የአገሪቱን ሰላም ለማናጋት በማሴር ጠረጠርናቸው ያሏቸውን ሦስት የአሜሪካ፣ ሁለት የስፔን እና አንድ የቼክ ዜጎችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን አስታወቁ።
    የቬንዙዌላ ባለሥልጣናት የአገሪቱን ሰላም ለማናጋት በማሴር ጠረጠርናቸው ያሏቸውን ሦስት የአሜሪካ፣ ሁለት የስፔን እና አንድ የቼክ ዜጎችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    ቬንዙዌላ ፕሬዝዳንቷን ለመግደል አሲረዋል ያለቻቸውን አሜሪካውያን እና ስፔናውያንን አሰረች - BBC News አማርኛ
    የቬንዙዌላ ባለሥልጣናት የአገሪቱን ሰላም ለማናጋት በማሴር ጠረጠርናቸው ያሏቸውን ሦስት የአሜሪካ፣ ሁለት የስፔን እና አንድ የቼክ ዜጎችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • ሊቨርፑል በሜዳ በፎረስት ሽንፈት ቀምሷል። የቢቢሲ ተንታኞች የአርን ስሎት “የጫጉላ ጊዜ” አብቅቷል ብለዋል። ዩናይትድ ደግሞ ወደድል ተመልሷል። እንሆ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የቅዳሜ ውሎ።
    ሊቨርፑል በሜዳ በፎረስት ሽንፈት ቀምሷል። የቢቢሲ ተንታኞች የአርን ስሎት “የጫጉላ ጊዜ” አብቅቷል ብለዋል። ዩናይትድ ደግሞ ወደድል ተመልሷል። እንሆ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የቅዳሜ ውሎ።
    WWW.BBC.COM
    የዩናይትድ ድል፣ የሊቨርፑል እና የኤቨርተን አስደናቂ ሽንፈት - BBC News አማርኛ
    ሊቨርፑል በሜዳ በፎረስት ሽንፈት ቀምሷል። የቢቢሲ ተንታኞች የአርን ስሎት “የጫጉላ ጊዜ” አብቅቷል ብለዋል። ዩናይትድ ደግሞ ወደድል ተመልሷል። እንሆ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የቅዳሜ ውሎ።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሲያደርጉ የቆዩት አምባሳደር ማይክ ሐመር በህወሓት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል።
    ልዩ መልዕክተኛው አምባሳደር ማይክ ሐመር በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ሌሎች አገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮችንም አንስተዋል።
    በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሲያደርጉ የቆዩት አምባሳደር ማይክ ሐመር በህወሓት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል። ልዩ መልዕክተኛው አምባሳደር ማይክ ሐመር በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ሌሎች አገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮችንም አንስተዋል።
    WWW.BBC.COM
    የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛው በህወሓት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር እንዲፈታ ጥሪ አቀረቡ - BBC News አማርኛ
    በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሲያደርጉ የቆዩት አምባሳደር ማይክ ሐመር በህወሓት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር እንዲፈታ ጥሪ አቅርበዋል። ልዩ መልዕክተኛው አምባሳደር ማይክ ሐመር በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ሌሎች አገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮችንም አንስተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ዘንድሮ የወጣው የዓለም ባንክ ሪፖርት ኢራን ከሥራ ጋር በተያያዘ ለሴቶች እንቅፋቶች የሚሆኑ ሕጎችን በማውጣት ከከፉ አገራት ተርታ አስቀምጧታል። የዓለም የምጣኔ ሀብት ጉባኤ (ወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም) በዓለም አቀፍ የሥርዓተ ፆታ ክፍተት ላይ ባጠናቀረው የዚህ ዓመት ሪፖርቱ ከሸፈናቸው 146 አገራት መካከል ኢራን ሴቶችን በመቅጠር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል።
    ዘንድሮ የወጣው የዓለም ባንክ ሪፖርት ኢራን ከሥራ ጋር በተያያዘ ለሴቶች እንቅፋቶች የሚሆኑ ሕጎችን በማውጣት ከከፉ አገራት ተርታ አስቀምጧታል። የዓለም የምጣኔ ሀብት ጉባኤ (ወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም) በዓለም አቀፍ የሥርዓተ ፆታ ክፍተት ላይ ባጠናቀረው የዚህ ዓመት ሪፖርቱ ከሸፈናቸው 146 አገራት መካከል ኢራን ሴቶችን በመቅጠር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል።
    WWW.BBC.COM
    ሥራ ለመቀጠር ‘የባሎቻችሁን የጽሁፍ ፍቃድ አምጡ’ የሚባሉት ኢራናውያን ሴቶች - BBC News አማርኛ
    ዘንድሮ የወጣው የዓለም ባንክ ሪፖርት ኢራን ከሥራ ጋር በተያያዘ ለሴቶች እንቅፋቶች የሚሆኑ ሕጎችን በማውጣት ከከፉ አገራት ተርታ አስቀምጧታል። የዓለም የምጣኔ ሀብት ጉባኤ (ወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም) በዓለም አቀፍ የሥርዓተ ፆታ ክፍተት ላይ ባጠናቀረው የዚህ ዓመት ሪፖርቱ ከሸፈናቸው 146 አገራት መካከል ኢራን ሴቶችን በመቅጠር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል።
    0 Comments 0 Shares