• ውጤቱ ምን ሆነ? ሶሊያና ላይ ሌላ የማናውቀው ችግር ተፈጠረ ..ህክምናውን ጨርሰን መጥተናል... የነ ሔራኒ ጀግናዋ እናት ትዕግስት Seifu on EBS
    ውጤቱ ምን ሆነ? ሶሊያና ላይ ሌላ የማናውቀው ችግር ተፈጠረ ..ህክምናውን ጨርሰን መጥተናል... የነ ሔራኒ ጀግናዋ እናት ትዕግስት Seifu on EBS
    0 Comments 0 Shares
  • ብዙ የሚያስለቅስ ጉዳይ እያየ ስለኛ ባለቀሰ አልቃሻ አልነው ለምን ?300 መቶ ብር ከበዓል ወጪያችሁ ላይ ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ. Seifu on EBS
    ብዙ የሚያስለቅስ ጉዳይ እያየ ስለኛ ባለቀሰ አልቃሻ አልነው ለምን ?300 መቶ ብር ከበዓል ወጪያችሁ ላይ ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ. Seifu on EBS
    0 Comments 0 Shares
  • ልጄን በጣም ያስቆጣ ድርጊት ነው... ተካበ ዘውዴ በስሙ ስለሚለምነው ግለሰብ ከአሜሪካ ያደረገው ቆይታ || Tadias Addis
    ልጄን በጣም ያስቆጣ ድርጊት ነው... ተካበ ዘውዴ በስሙ ስለሚለምነው ግለሰብ ከአሜሪካ ያደረገው ቆይታ || Tadias Addis
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ ዓመት እና resolutions Gugut Ep#165
    አዲስ ዓመት እና resolutions Gugut Ep#165
    0 Comments 0 Shares
  • እንኳን ለ 2017 ዓ.ም አደረሳችሁ! ዓመቱ የሰላም፣ የደስታ፣ የፍቅር ዓመት ይሆንልን።
    እንኳን ለ 2017 ዓ.ም አደረሳችሁ! ዓመቱ የሰላም፣ የደስታ፣ የፍቅር ዓመት ይሆንልን።
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የስታር ዋይድ አዋርድ” 2016 ‘ቀልጣፋ አገልግሎት ሰጪ የመንግስት ተቋም በመባል በሕዝብ ድምጽተሸላሚ ሆኗል። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሽልማት ርክክብ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ሽልማቱ ተቋሙን ለላቀ ደረጃ በትጋት እንዲሰራ የሚያደርገው መሆኑን ገልጸዋል። ሽልማቱ አስደሳች እንደሆነ መግለጻቸውንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ አመልክቷል።
    The post የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስታር ዋይድ አዋርድ 2016 ተሸላሚ ሆነ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የስታር ዋይድ አዋርድ” 2016 ‘ቀልጣፋ አገልግሎት ሰጪ የመንግስት ተቋም በመባል በሕዝብ ድምጽተሸላሚ ሆኗል። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሽልማት ርክክብ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ሽልማቱ ተቋሙን ለላቀ ደረጃ በትጋት እንዲሰራ የሚያደርገው መሆኑን ገልጸዋል። ሽልማቱ አስደሳች እንደሆነ መግለጻቸውንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ አመልክቷል። The post የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስታር ዋይድ አዋርድ 2016 ተሸላሚ ሆነ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስታር ዋይድ አዋርድ 2016 ተሸላሚ ሆነ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የስታር ዋይድ አዋርድ” 2016 ‘ቀልጣፋ አገልግሎት ሰጪ የመንግስት ተቋም በመባል በሕዝብ ድምጽተሸላሚ ሆኗል። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሽልማት ርክክብ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ሽልማቱ ተቋሙን ለላቀ ደረጃ በትጋት እንዲሰራ የሚያደርገው መሆኑን ገልጸዋል። ሽልማቱ አስደሳች እንደሆነ መግለጻቸውንም የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ አመልክቷል።
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […]
    The post ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […] The post ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት ሙሉ አባል ሆነች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የሙሉ አባልነት ሰርተፊኬት ተቀብላለች፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት የኢትዮጵያን 88ኛ የሙሉ አባልነት የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የክህሎት ድርጅት አባል መሆኗ በርካታ ፋይዳዎች እንዳሉት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የኢንዱስትሪ ትስስር ለመፍጠር […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
    The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […] The post ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለፀች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዱ ዢአዎሂ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ-ቻይና ጉባዔ ትብብሩን ለማሳደግ የሚያስችሉ እድሎችን ማስገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡ ቻይና የአፍሪካን ልማት መደገፏንና ለጋራ ተጠቃሚነት መሥራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር የተለያዩ ስምምነቶች መኖራቸውን […]
    0 Comments 0 Shares