• የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ጄነራል ታደሰ ወረደ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ሹም ሽር እንዳያደርግ ከለከሉ።
    የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ጄነራል ታደሰ ወረደ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ሹም ሽር እንዳያደርግ ከለከሉ።
    WWW.BBC.COM
    የጸጥታ ኃላፊው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ሹም ሽር ማድረግ አይቻልም አሉ - BBC News አማርኛ
    የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ጄነራል ታደሰ ወረደ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ሹም ሽር እንዳያደርግ ከለከሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ መንግሥት “በህገ ወጥ መንገድ” በእስር ላይ የቆዩ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራሮችን “ይቅርታ እንዲጠይቅ እና የጉዳት ካሳ እንዲከፍል” ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዋች ጠየቀ።
    የኢትዮጵያ መንግሥት “በህገ ወጥ መንገድ” በእስር ላይ የቆዩ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራሮችን “ይቅርታ እንዲጠይቅ እና የጉዳት ካሳ እንዲከፍል” ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዋች ጠየቀ።
    WWW.BBC.COM
    ከእስር ለተለቀቁ የኦነግ አመራሮች መንግሥት ይቅርታ እንዲጠይቅ እና ካሳ እንዲከፍል ተጠየቀ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ መንግሥት “በህገ ወጥ መንገድ” በእስር ላይ የቆዩ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራሮችን “ይቅርታ እንዲጠይቅ እና የጉዳት ካሳ እንዲከፍል” ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዋች ጠየቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • የናይጄርያ መድሀኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን “የተጸለየበት” ተብለው የሚሸጡ እና በናይጄርያዊው የቴሌቪዥን ወንጌል ሰባኪ፤ ጀርማያ ፉፌይን ቤተ እምነት በኩል የሚቀርቡ ምርቶችን ከመግዛት እንዲቆጠቡ ዜጎችን አስጠነቀቀ።
    የናይጄርያ መድሀኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን “የተጸለየበት” ተብለው የሚሸጡ እና በናይጄርያዊው የቴሌቪዥን ወንጌል ሰባኪ፤ ጀርማያ ፉፌይን ቤተ እምነት በኩል የሚቀርቡ ምርቶችን ከመግዛት እንዲቆጠቡ ዜጎችን አስጠነቀቀ።
    WWW.BBC.COM
    የናይጄርያ ባለስልጣናት "የተጸለየበት" እየተባሉ የሚሸጡ ውሃዎችን ዜጎች እንዳይጠቀሙ አስጠነቀቁ - BBC News አማርኛ
    የናይጄርያ መድሀኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን “የተጸለየበት” ተብለው የሚሸጡ እና በናይጄርያዊው የቴሌቪዥን ወንጌል ሰባኪ፤ ጀርማያ ፉፌይን ቤተ እምነት በኩል የሚቀርቡ ምርቶችን ከመግዛት እንዲቆጠቡ ዜጎችን አስጠነቀቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • የእስራኤል ጦር ሰብዓዊ ተብሎ በተለየ ስፍራ ላይ በፈጸመው የአየር ጥቃት 40 ሰዎች መገደላቸውን በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    የእስራኤል ጦር ሰብዓዊ ተብሎ በተለየ ስፍራ ላይ በፈጸመው የአየር ጥቃት 40 ሰዎች መገደላቸውን በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል ሰብዓዊ ቀጠና ተብሎ በተለየ ስፍራ ላይ ባደረሰችው ጥቃት 40 ሰዎች ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    የእስራኤል ጦር ሰብዓዊ ተብሎ በተለየ ስፍራ ላይ በፈጸመው የአየር ጥቃት 40 ሰዎች መገደላቸውን በሐማስ የሚመራው የፍልስጤም ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ነሐሴ ወር ጀርመን በስሎይንጋን ከተማ የደረሰውና ለሦስት ሰዎች ህልፈት ምክንያት የነበረውን የስለት ጥቃት ተከትሎ የድንበር ፍተሻና ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው።
    ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
    ባለፈው ነሐሴ ወር ጀርመን በስሎይንጋን ከተማ የደረሰውና ለሦስት ሰዎች ህልፈት ምክንያት የነበረውን የስለት ጥቃት ተከትሎ የድንበር ፍተሻና ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው። ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
    WWW.BBC.COM
    በስለት የደረሰ ጥቃትን ተከትሎ ጀርመን የድንበር ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ነሐሴ ወር ጀርመን በስሎይንጋን ከተማ የደረሰውና ለሦስት ሰዎች ህልፈት ምክንያት የነበረውን የስለት ጥቃት ተከትሎ የድንበር ፍተሻና ጥበቃዋን ልታጠናክር ነው። ጥቃቱን እንዳደረሰ የተጠረጠረ ግለሰብ ሶርያዊ ዜግነት ያለው ሲሆን ያቀረበው የጥገኝነት ጥያቄ ወድቅ ተደርጎ ከጀርመን ተጠርዞ እየወጣ ነበር ተብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ።
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ "ኢትዮጵያን የሚደፍር አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል" አሉ - BBC News አማርኛ
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትኛውም አገር “ኢትዮጵያ መድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም. በተከበረው “የሉዓላዊነት ቀን” ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ፍላጎት ሰላም እና መረጋጋት መሆኑን ገልጸው ይህን አልፈው የሚመጡ ኃይሎችን ግን አገራቸው እንደምትከላከል ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ካራክተር ኤአይ ይባላል። Character.ai ወደሚለው ገጽ ከገቡ በሀሪ ፖተር፣ ኤሎን መስክ፣ ቢዮንሴ፣ ቭላድሚር ፑቲንናሌሎችም አምሳያ የተሠሩ ገጸ ባህሪዎች ያገኛሉ። እነዚህ የተሠሩት በሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ) ነው።
    ካራክተር ኤአይ ይባላል። Character.ai ወደሚለው ገጽ ከገቡ በሀሪ ፖተር፣ ኤሎን መስክ፣ ቢዮንሴ፣ ቭላድሚር ፑቲንናሌሎችም አምሳያ የተሠሩ ገጸ ባህሪዎች ያገኛሉ። እነዚህ የተሠሩት በሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ) ነው።
    WWW.BBC.COM
    ወጣቶች ምክር እና ድጋፍ በሚፈልጉበት ጊዜ በቀላሉ የሚያገኙት ኤአይ የሥነ ልቦና አማካሪ - BBC News አማርኛ
    ካራክተር ኤአይ ይባላል። Character.ai ወደሚለው ገጽ ከገቡ በሀሪ ፖተር፣ ኤሎን መስክ፣ ቢዮንሴ፣ ቭላድሚር ፑቲንናሌሎችም አምሳያ የተሠሩ ገጸ ባህሪዎች ያገኛሉ። እነዚህ የተሠሩት በሰው ሠራሽ አስተውሎት (አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ) ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ግብጽ ኢትዮጵያ ላይ የምታደርሰውን “ተደጋጋሚ የኃይል እርምጃ ዛቻ እንዲያጤን” ኢትዮጵያ ጠየቀች።
    የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ግብጽ ኢትዮጵያ ላይ የምታደርሰውን “ተደጋጋሚ የኃይል እርምጃ ዛቻ እንዲያጤን” ኢትዮጵያ ጠየቀች።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ የጸጥታው ምክር ቤት የግብጽን “ተደጋጋሚ የኃይል እርምጃ ዛቻ” እንዲያጤን ጠየቀች - BBC News አማርኛ
    የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት ግብጽ ኢትዮጵያ ላይ የምታደርሰውን “ተደጋጋሚ የኃይል እርምጃ ዛቻ እንዲያጤን” ኢትዮጵያ ጠየቀች።
    0 Comments 0 Shares