0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየጸጥታ ስጋት ያሳሰባቸው አንዳንድ የአመት በዓል ተጓዦች ከቤተሰብ ጋር አያከብሩምበተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የቀጠለው የጸጥታ ችግር ስጋት፣ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመጓዝ እና የአዲስ ዓመት በዓልን ባሰቡት መንገድ ለማክበር እንዳላስቻላቸው አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በተለይም በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት ምክንያት፣ መንገድ ላይ በሚፈጠር የተኩስ ልውውጥ ጉዳት ሊደርስብን ይችላል ያሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች፣ በዓሉን በነጻነት ተንቀሳቅሶ ለማሳለፍ እንደተቸገሩ አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን በበኩሉ ባለፉት ሁለት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጠቅላይ ሚኒስትሩ “ኢትዮጵያን የመድፈር ሙከራን” አስጠነቀቁ“ማንም ኢትዮጵያን መድፈር ሲፈልግ አሥሬ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ አስጠንቅቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ትላንት "የሉዓላዊነት ቀን" በሚል በአዲስ አበባ በተዘጋጀ መርሃ-ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የየትኛውንም ሀገር ስም ባይጠቅሱም “ኢትዮጵያ ከአንዳንድ አገሮች ጋር ግጭት ልትገባ እንደምትችል የሚነገሩ ንግግሮች አሉ” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ የግጭት ፍላጎት እንደሌላት ጠቅሰው፣ “የሚፈልገንና የሚነካን ካለ ግን አሳፍረን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመታዋቂው የፍልስፍና ምሁር ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት የሽኝት መርሃ-ግብር የተካሔደ ሲኾን ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅን ጨምሮ የፕሮፌሰር አንድሪያስ አድናቂዎችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአባሎቼ በፖለቲካዊ እምነታቸው እየታሰሩ ናቸው ሲል ህወሓት ከሰሰበትግራይ ክልል፣ 26 አባሎቼ እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነታቸው ምክንያት ታስረዋል ሲል ህወሓት ከሰሰ፡፡ በአወዛጋቢው የህወሓት 14ኛ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ የህወሓት አባላት እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነትቸው ምክንያት እየታሰሩ፣ ከሥራም እየተባረሩ ናቸው ብለዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ ዛሬ አመሻሽ ላይ መግለጫ የሰጡት የክልሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአሜሪካ ምክር ቤት በቻይና ላይ ያነጣጠሩ ረቂቅ ሕጎችን ሊመለከት ነውየዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከበጋ ወራት እረፍት መልስ ምክር ቤት የቻይናን ተፅእኖ እና ኃይል ለመግታት እና ለመመከት የሚያስችሉ ረቂቅ ህጎችን ዋና ትኩረታቸው እንደሚያደርጉ ተገልጿል። ሕግ አውጪዎች በቤይጂንግ የባዮቴክኖሎጂ፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) እና የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ያነጣጠሩ ረቂቆችን ማዘጋጀታቸውም ተመልክቷል። ዋሽንግተን ቤይጂንግን እንደ ትልቅ ጂኦፖለቲካዊ ተቀናቃኝዋ የምትመለከታት ሲሆን የተዘጋጁት ሕጎች አሜሪካ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሱዳን ጦርነት ቢያንስ 20 ሺህ ሰዎች መሞታቸውን ተመድ አስታወቀበሱዳን ከ16 ወራት በላይ በዘለቀው ጦርነት ከ20 ሺህ በላይ ሰዎች መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ ባለስልጣን ትላንት እሁድ አስታወቁ። የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገብረ ኢየሱስ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው በጦር ሠራዊቱ የሚደገፈው የሱዳን መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ፖርት ሱዳን ከተማ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የሟቾች ቁጥር ከዚህ በላይ ሊሆን እንደሚችልም አመልክተዋል። ቴድሮስ በሱዳን ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉብኝት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“ማንም ኢትዮጵያን መድፈር ሲፈልግ አንድ ጊዜ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ"የሉዓላዊነት ቀን" በሚል በመላው አገሪቱ ከተከናወኑት መርሃ-ግብሮች በአንዱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ "በኛ በኩል ምንም አይነት የጦርነት፣ የግጭት ፍላጎት የለንም" ሲሉ አክለዋል። ኢትዮጵያ ታኅሳስ 22 ቀን 2016 ዓ/ም ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ፣ ከሶማሊያ ጋር ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ በቀጠለበት ወቅት የተደረገው የጠቅላይ ሚንስትሩ ንግግር የትኛውንም አገር በስም አልጠቀሰም። የሶማሊያ መሪዎች በተለያያ ጊዜ...0 Comments 0 Shares