Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:50:16 -
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ
    ዮናስ ዓብይ
    Sun, 05/20/2018 - 09:03
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ ዮናስ ዓብይ Sun, 05/20/2018 - 09:03
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከኃላፊነት የሚነሱ ባለሥልጣናትን በአምባሳደርነት መሾም በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የሥልጣን ጊዜያቸውን ጨርሰውም ሆነ ሳይጨርሱ ከኃላፊነት የሚነሱ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ ባለሥልጣናት በአምባሳደርነት የሚሾሙበትን አሠራርና የፍትሐዊነት ችግር በተመለከተ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥያቄ ተነሳ፡፡ ጥያቄው የተነሳው ሐሙስ ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የመሥሪያ ቤታቸውን የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ሲያቀርቡ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:50:16 -
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 05/20/2018 - 09:13
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 05/20/2018 - 09:13
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ በፍርድ ቤት ተቃውሞ አሰሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአርበኞች ግንቦት ሰባትና በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው የሽብር ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው ተከሳሾች ከማረሚያ ቤት ወደ ፍርድ ቤት ከመጡ በኋላ፣ በፍርድ ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲደርሱ ተቃውሞአቸውን አሰሙ፡፡ በእነ ሚፍታህ ሼክ ሰሩር መዝገብ ክስ የተመሠረተባቸው 49 ተከሳሾችን ጨምሮ በእነ ክንዱ ዱቤ፣ በእነ ጎይቶም ርስቃይና በእነ አስቻለው ደሴ የክስ መዝገቦች ተካተው ክስ የተመሠረተባቸው በርካታ እስረኞች፣ ብሶታቸውን በመፈክር አሰምተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:50:16 -
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ
    ዳዊት ታዬ
    Sun, 05/20/2018 - 09:16
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ ዳዊት ታዬ Sun, 05/20/2018 - 09:16
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የመልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ላለፉት 20 ወራት በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የቆዩት አቶ ጌታሁን ናና፣ ከኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ አቶ ጌታሁን ናና ኃላፊነታቸውን የለቀቁት በፈቃዳቸው ነው፡፡ ሆኖም ባንኩን ለመምራት በተመደቡ በአጭር ጊዜ ከኃላፊነታቸው ለመልቀቅ የተገደዱት፣ በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ከፍተኛ ጭቀጭቅ ያስነሳ ስብሰባ ከተካሄደ በኋላ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-05-21 05:50:16 -
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 05/20/2018 - 09:18
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው ቃለየሱስ በቀለ Sun, 05/20/2018 - 09:18
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የዳንጎቴ ሲሚንቶ ሥራ አስኪያጅና ሠራተኞች ገዳዮችን ለመያዝ ከፍተኛ አሰሳ እየተካሄደ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ረቡዕ ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀኑ አሥር ሰዓት ላይ በጥይት ተደብድበው የተገደሉት የዳንጎቴ ሲሚንቶ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ጸሐፊና ሾፌር ገዳዮችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስና የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ከፍተኛ አሰሳ በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-05-21 05:34:07 -
    A local company in the business of building rental, Sheger Plc, inaugurates a hotel worth a quarter of a billion Birr in the Bole district of Addis Abeba. The hotel,…
    A local company in the business of building rental, Sheger Plc, inaugurates a hotel worth a quarter of a billion Birr in the Bole district of Addis Abeba. The hotel,…
    ADDISFORTUNE.NET
    Sheger Royal Joins Blossoming Hotel Industry
    A local company in the business of building rental, Sheger Plc, inaugurates a hotel worth a quarter of a billion Birr in the Bole district of Addis Abeba. The hotel, called Sheger Royal, has been u...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-05-21 05:34:07 -
    The enterprises under the Ministry of the Public Enterprises (MoPE) have earned 26.7 billion Br in revenues within the first nine months of the current fiscal year. The revenue comes…
    The enterprises under the Ministry of the Public Enterprises (MoPE) have earned 26.7 billion Br in revenues within the first nine months of the current fiscal year. The revenue comes…
    ADDISFORTUNE.NET
    State Enterprises Score 2b Br Profit
    The enterprises under the Ministry of the Public Enterprises (MoPE) have earned 26.7 billion Br in revenues within the first nine months of the current fiscal year. The revenue comes from the 17 enter...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-05-21 05:34:07 -
    The Addis Abeba City Road Traffic Management Agency has modified its plan of building a smart and surface parking lot, at Ras Makonnen Bridge, to a two basement concrete building.…
    The Addis Abeba City Road Traffic Management Agency has modified its plan of building a smart and surface parking lot, at Ras Makonnen Bridge, to a two basement concrete building.…
    ADDISFORTUNE.NET
    Forex Crunch Rams Smart Parking Design to Change
    The Addis Abeba City Road Traffic Management Agency has modified its plan of building a smart and surface parking lot, at Ras Makonnen Bridge, to a two basement concrete building. Since the opening...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-05-21 05:34:07 -
    The saga to finalise the inheritance of a prominent lawyer, the late Teshome Gebremariam, has lingered for an additional 20 days as the judge of the Federal First Instance Court,…
    The saga to finalise the inheritance of a prominent lawyer, the late Teshome Gebremariam, has lingered for an additional 20 days as the judge of the Federal First Instance Court,…
    ADDISFORTUNE.NET
    Teshome Gebremariam's Patrimony Epic Falters Once Again
    The saga to finalise the inheritance of a prominent lawyer, the late Teshome Gebremariam, has lingered for an additional 20 days as the judge of the Federal First Instance Court, Lideta Division First...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (286017-286024 of 303561)
  • «
  • Prev
  • 35751
  • 35752
  • 35753
  • 35754
  • 35755
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory