• "እኔ ኢትዮጵያዊ እንጂ አፍሪካዊ አይደለሁም " | የኔ አፍሪካ @ArtsTvWorld
    "እኔ ኢትዮጵያዊ እንጂ አፍሪካዊ አይደለሁም " | የኔ አፍሪካ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • "We need peace in Africa" Haileab Meressa CEO of Puagmae Festival | Afreeqa Show @ArtsTvWorld
    "We need peace in Africa" Haileab Meressa CEO of Puagmae Festival | Afreeqa Show @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • በጨዋታ ብዙ ሺዎችን ማፈስ ተጀመረ! | ቅዳሜ ገበያ @kinetlivegames @ArtsTvWorld
    በጨዋታ ብዙ ሺዎችን ማፈስ ተጀመረ! | ቅዳሜ ገበያ @kinetlivegames @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • Mind-Blowing Legacy of Patrick Lumumba | My Africa @ArtsTvWorld
    Mind-Blowing Legacy of Patrick Lumumba | My Africa @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርትራ ካስቀመጠችው ቀነ-ገደብ አስቀድሞ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረራ አቋረጠ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    WWW.BBC.COM
    ኢሰመኮ፤ መንግሥት በአማራና ኦሮሚያ ክልል የሚፈፀሙ እገታዎችን ሊያስቆም ይገባል ሲል ጥሪ አቀረበ - BBC News አማርኛ
    ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    0 Comments 0 Shares
  • በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

    በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በጎንደር ከተማ የሁለት ዓመት ሕጻን በአጋቾቿ ተገድላ ተጣለች - BBC News አማርኛ
    በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል።
    ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል።
    ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል። ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል። ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በፈረንሳይ ሚስቱን እንዲደፍሩ ከ70 በላይ ወንዶችን ቀጥሯል የተባለው ግለሰብ ተከሰሰ - BBC News አማርኛ
    በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል። ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል። ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares