• በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የተነሳውን ውጥረት ለማርገብ ጂቡቲ ከወደቦቿ አንዱን ኢትዮጵያ በቀጥታ እንድታስተዳድር ለማድረግ አማራጭ ማቅረባቸውን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ለቢቢሲ ተናገሩ።
    በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የተነሳውን ውጥረት ለማርገብ ጂቡቲ ከወደቦቿ አንዱን ኢትዮጵያ በቀጥታ እንድታስተዳድር ለማድረግ አማራጭ ማቅረባቸውን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ለቢቢሲ ተናገሩ።
    WWW.BBC.COM
    ጂቡቲ የታጁራ ወደብን ኢትዮጵያ እንድታስተዳድር ለመስጠት አማራጭ ማቅረቧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ገለጹ - BBC News አማርኛ
    በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የተነሳውን ውጥረት ለማርገብ ጂቡቲ ከወደቦቿ አንዱን ኢትዮጵያ በቀጥታ እንድታስተዳድር ለማድረግ አማራጭ ማቅረባቸውን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ለቢቢሲ ተናገሩ።
    0 Comments 0 Shares
  • በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት ለዓመታት ከኢትዮጵያ ጋር ስትወዛገብ የነበረችው ግብጽ ከሶማሊያ ጋር የወታደራዊ ትብብር ስምምነት መፈራረሟ ኢትዮጵያን እንዲሁም የአፍሪካን ቀንድ ቀጣናን ስጋት ላይ ጥሏል።የሁለቱ አገራት ወታደራዊ ትብብር ስጋት ውስጥ የጣላት ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በዝምታ እንደማትመለከት አስታውቃለች።
    በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት ለዓመታት ከኢትዮጵያ ጋር ስትወዛገብ የነበረችው ግብጽ ከሶማሊያ ጋር የወታደራዊ ትብብር ስምምነት መፈራረሟ ኢትዮጵያን እንዲሁም የአፍሪካን ቀንድ ቀጣናን ስጋት ላይ ጥሏል።የሁለቱ አገራት ወታደራዊ ትብብር ስጋት ውስጥ የጣላት ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በዝምታ እንደማትመለከት አስታውቃለች።
    WWW.BBC.COM
    የግብጽ እና የሶማሊያ ወታደራዊ ትብብር ኢትዮጵያን ለምን ስጋት ላይ ጣላት? - BBC News አማርኛ
    በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት ለዓመታት ከኢትዮጵያ ጋር ስትወዛገብ የነበረችው ግብጽ ከሶማሊያ ጋር የወታደራዊ ትብብር ስምምነት መፈራረሟ ኢትዮጵያን እንዲሁም የአፍሪካን ቀንድ ቀጣናን ስጋት ላይ ጥሏል።የሁለቱ አገራት ወታደራዊ ትብብር ስጋት ውስጥ የጣላት ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በዝምታ እንደማትመለከት አስታውቃለች።
    0 Comments 0 Shares
  • በቀድሞው ስሙ ትዊተር እየተባለ የሚታወቀው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ኤክስ፣ አዲስ የብራዚል ተወካዩን እንዲያሳውቅ የአገሪቷ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ ባለማክበሩ ታገደ።
    በቀድሞው ስሙ ትዊተር እየተባለ የሚታወቀው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ኤክስ፣ አዲስ የብራዚል ተወካዩን እንዲያሳውቅ የአገሪቷ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ ባለማክበሩ ታገደ።
    WWW.BBC.COM
    ኤክስ ሐሰተኛ መረጃን ከማሰራጨት ጋር በተያያዘ ውዝግብ ብራዚል ውስጥ ታገደ - BBC News አማርኛ
    በቀድሞው ስሙ ትዊተር እየተባለ የሚታወቀው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ኤክስ፣ አዲስ የብራዚል ተወካዩን እንዲያሳውቅ የአገሪቷ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ ባለማክበሩ ታገደ።
    0 Comments 0 Shares
  • ዩክሬን በሚቀጥለው ሳምንት ሞንጎሊያን ሊጎበኙ ያቀዱትን የሩሲያን ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቁጥጥር ሥር እንድታውል ለአገሪቱ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበች።
    ዩክሬን በሚቀጥለው ሳምንት ሞንጎሊያን ሊጎበኙ ያቀዱትን የሩሲያን ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቁጥጥር ሥር እንድታውል ለአገሪቱ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበች።
    WWW.BBC.COM
    ዩክሬን ሞንጎሊያን ሊጎበኙ ያቀዱትን ፑቲንን በቁጥጥር ስር እንድታውል ጥሪ አቀረበች - BBC News አማርኛ
    ዩክሬን በሚቀጥለው ሳምንት ሞንጎሊያን ሊጎበኙ ያቀዱትን የሩሲያን ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቁጥጥር ሥር እንድታውል ለአገሪቱ ባለስልጣናት ጥሪ አቀረበች።
    0 Comments 0 Shares
  • በጃፓን በአውሮፓውያኑ 2024 የመጀመሪያው አጋማሽ 40 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ቤት ውስጥ ብቻቸውን ሞተው መገኘታቸውን የአገሪቷ ፖሊስ መረጃ አመለከተ።
    በጃፓን በአውሮፓውያኑ 2024 የመጀመሪያው አጋማሽ 40 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ቤት ውስጥ ብቻቸውን ሞተው መገኘታቸውን የአገሪቷ ፖሊስ መረጃ አመለከተ።
    WWW.BBC.COM
    በጃፓን በዘንድሮው ዓመት 40 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ብቻቸውን ቤት ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን ሪፖርት አመለከተ - BBC News አማርኛ
    በጃፓን በአውሮፓውያኑ 2024 የመጀመሪያው አጋማሽ 40 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ቤት ውስጥ ብቻቸውን ሞተው መገኘታቸውን የአገሪቷ ፖሊስ መረጃ አመለከተ።
    0 Comments 0 Shares
  • በመላው ዓለም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይሰቃያል። በአሜሪካ ብቻ ከ50 እስከ 70 ሚሊዮን ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይቸገራል።
    በመላው ዓለም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይሰቃያል። በአሜሪካ ብቻ ከ50 እስከ 70 ሚሊዮን ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይቸገራል።
    WWW.BBC.COM
    የእንቅልፍ ሕይወትን ለማሻሻል የሚያስችሉ ስድስት ሳይንሳዊ አማራጮች - BBC News አማርኛ
    በመላው ዓለም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይሰቃያል። በአሜሪካ ብቻ ከ50 እስከ 70 ሚሊዮን ሕዝብ በእንቅልፍ እጦት ይቸገራል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከሶማሊያ ተገንጥላ ራስ ገዝ አስተዳደር የሆነችው ሶማሊላንድ የግብጽ ጦር በሶማሊያ ተሰማርቶ የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም አለች።

    የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በቅርቡ የግብጽ ጦር በሶማሊያ እንዲሰማራ መደረጉ ለሶማሊያ እና ለአጠቃላዩ የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እና ደኅንነት አሳሳቢ ነው ብሏል።
    ከሶማሊያ ተገንጥላ ራስ ገዝ አስተዳደር የሆነችው ሶማሊላንድ የግብጽ ጦር በሶማሊያ ተሰማርቶ የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም አለች። የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በቅርቡ የግብጽ ጦር በሶማሊያ እንዲሰማራ መደረጉ ለሶማሊያ እና ለአጠቃላዩ የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እና ደኅንነት አሳሳቢ ነው ብሏል።
    WWW.BBC.COM
    ሶማሊላንድ በግብጽ ጦር መሰማራት የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም አለች - BBC News አማርኛ
    ከሶማሊያ ተገንጥላ ራስ ገዝ አስተዳደር የሆነችው ሶማሊላንድ የግብጽ ጦር በሶማሊያ ተሰማርቶ የቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት አደጋ ላይ ሲወድቅ በዝምታ አልመለከትም አለች። የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በቅርቡ የግብጽ ጦር በሶማሊያ እንዲሰማራ መደረጉ ለሶማሊያ እና ለአጠቃላዩ የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እና ደኅንነት አሳሳቢ ነው ብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ የሚያጠናክር ነው በተባለ መንገድ በልዩ መልዕክተኛ ደረጃ ለነበረው የሐርጌሳ ቆንስላ አምባሳደር ሾመች።
    ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ የሚያጠናክር ነው በተባለ መንገድ በልዩ መልዕክተኛ ደረጃ ለነበረው የሐርጌሳ ቆንስላ አምባሳደር ሾመች።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ በልዩ መልዕክተኛ ደረጃ ለነበረው የሐርጌሳ ቆንስላ አምባሳደር ሾመች - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ የሚያጠናክር ነው በተባለ መንገድ በልዩ መልዕክተኛ ደረጃ ለነበረው የሐርጌሳ ቆንስላ አምባሳደር ሾመች።
    0 Comments 0 Shares