0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን እና ትራምፕ በመጀመሪያው የምርጫ ዘመኑ ፕሬዝደንታዊ ክርክራቸው ብርቱ ቃላት ሲለዋወጡ አምሽተዋልየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንትነታዊ እጩዎች ጆ ባይደን እና ዶናልድ ትራምፕ ለያዝነው የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመን የመጀመሪያቸው የሆነውን ክርክር በትላንትናው ምሽት አካሂደዋል። የአሜሪካ ድምጿ ካላ ዩ ክርክሩ ከተካሄደባት አትላንታ ጆርጂያ ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበባቢሌ ከተማ ከ80 በላይ የዋቄፈና እምነት መሪዎች እና ተከታዮች ታሰሩበምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ፣ የዋቄፈና እምነት መሪዎችን ጨምሮ ከ80 በላይ አማኞች፣ በከተማው ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን፣ የእምነት ተቋሙ ኃላፊ ገልጸዋል፡፡ የእምነቱ መሪዎች እና ተከታዮች በታሰሩበት ቀን፣ የተቋሙን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ በማካሔድ ላይ እንደነበሩ፣ የመረጃ እና ሕዝብ ግንኙነት መሪው አቶ ለማ በይ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ታሳሪዎቹ እስከ አሁን ፍርድ ቤት አለማቅረባቸውን አቶ ለማ ጠቅሰው፣ የዞኑ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየሙቀት መጨመር በጅቡቲ ተመላላሽ አሽከርካሪዎች ላይ ሞት እና የጤና ጉዳት አደረሰከባድ የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባስከተለው ከፍተኛ ሙቀት የተነሣ፣ የጅቡቲ ተመላላሽ በኾኑ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ላይ የሞት እና የጤና እክል ማጋጠሙን፣ የኢትዮጵያ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር አስታወቀ። ማኅበሩ እና አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች፣ የተቀናጀ የወረፋ ሥርዓት አለመኖሩ፣ አሽከርካሪዎች፣ ከፍተኛ ሙቀት ባለበት ጅቡቲ ውስጥ ለረጅም ቀናት እንዲቆዩ እያደረጋቸው መኾኑ፣ ለአሽከርካሪዎቹ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበትላንቱ የፕሬዝደንታዊ ዕጩ ተፎካካሪዎች የመጀመሪያ ክርክር የመራጮች አስተያየትበዩናይትድ ስቴትስ በሕዳር ወር በሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የምረጡኝ ዘመቻው የመጀመሪያ የሆነው ክርክር ትላንት ሐሙስ ማታ ተካሂዷል። ዶራ ሜኩዋር ክርክሩን በተመለከተ መራጮች የሰጧቸውን አስተያየቶች አሰባስባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየጋዛ ነዋሪዎች “በማይቋቋሙት” ሁኔታ ውስጥ እየኖሩ ነው ሲል ተመድ አስታወቀየመንግስታቱ ድርጅት የረድኤት ተቋም ለጋዛ ቃል አቀባይ ሉዊስ ዋተርሪጅ ትላንት አርብ የጋዛ ነዋሪዎች በቦምብ በወደሙ ህንፃዎች አሊያም መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ከፍርስራሽ እና ቆሻሻዎች ጎን ለመኖር ተገደዋል ሲሉ ተናግረዋል። ዋተርሪጅ ሁኔታውን ‘እጅግ አስከፊ’ ሲሉም ጠርተውታል። ከአራት ሳምንታት በኋላ ረቡዕ ዕለት ወደ ጋዛ የተመለሱ ዋተርሪጅ በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ የአካባቢው ኑሮ ‘ጉልህ በሆነ መልኩ አሽቆልቁሏል’ ሲሉ ብለዋል። ቃል አቀባይዋ ከተጀመረ ዘጠኝ...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMፑቲን መካከለኛ የኑክሌር አቅም ያላቸውን ሚሳኤሎች መመረታቸው እንዲቀጥል ጥሪ አቀረቡየሩሲያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በተደረገ እና አሁን በተፋቀ ስምምነት መሰረት፤ ታግደው የቆዩት የአጭር እና የመካከለኛ ርቀት ተወንጫፊ አቅም ያላቸው ሚሳኤሎች መመረታቸው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል። በመካከለኛ ርቀት የኑክሌር ኃይሎች ስምምነት መሰረት በጎርጎርሳዊያኑ 1987 በሚካኤል ጎባቾቭ እና በሮናልድ ሬገን መካከል በተደረገ ውል ሁለቱ ልዕለ ሃያላን ሀገሮች ከ500 እስከ 5,500 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ የሚወነጨፉ የኒውክሌር እና...0 Comments 0 Shares
-
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል ሊባኖስ ላይ ጥቃት ከፈጸመች ትጠፋለች ስትል ኢራን አስጠንቀቀችኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ ጥቃት ካደረሰች ኢራን ከቀጠናዊ አጋሮቿ ጋር በመሆን “በሁሉም የተቃውሞ ግንባር” እስራኤልን ትጋፈጣለች ስትል ዛሬ ቅዳሜ አስጠንቅቃለች። በኒውዮርክ ከሚገኘው የኢራን ልዑክ የተሰማው ይህ አስተያየት በእስራኤል እና በሂዝቦላ ከምትደገፈው ሊባኖስ ጋር የሚኖረው ግጭት ሰፊ የሆነ ቀጠናዊ ጦርነት ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋት አስከትሏል። ከሁለቱም ወገኖች ጸብ አጫሪ የሆኑ የጎንዮሽ ልውውጦች በዚህ ወር ተባብሰው ቀጥለዋል። የእስራኤል ጦር...0 Comments 0 Shares