• የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰውና በመሣሪያ ታግዘው፣ ከአንድ ግለሠብ ቤት ውስጥ 1.5 ሚሊዮን ብር እና መጠኑ በትክክል ያልታወቀ ዶላር የዘረፉ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራ እያካሄደ ሲሆን ግለሰቦቹ የፌደራል ፖሊስ አባላት ይሁኑ አይሁኑ፣ በምርመራ እንደሚያረጋግጥም ተገልጿል፡፡ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም ቀትር ላይ በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ሃና ማርያም አካባቢ፣ ሁለት የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሡ ሰዎች፣ የግለሰብ መኖርያ ቤት ውስጥ በመግባት ዝርፊያውን እንደፈፀሙ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ሁለቱ ግለሠቦች የዘረፉትን ገንዘብ ይዘው ሲንቀሳቀሱ  የተመለከቱ የአካባቢው ነዋሪዎች “የድረሱልኝ ጩኸት” በማሠማት፣ ተጠርጣሪዎቹ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ማድረጋቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ዘረፋውን ከፈፀሙ በኋላ የተመለከቷቸውን ሰዎች በመሳሪያ ሲያስፈራሩ እንደነበር የተናገሩት ምንጮች፤ ወዲያውኑ በፖሊስ በተደረገባቸው ክትትል፣ ከአካባቢው ሳይርቁ መያዛቸውን ጠቁመዋል፡፡ፖሊስ በበኩሉ፤ ተጠርጣሪዎቹ የፌደራል ፖሊስ አባላት ይሁኑ አይሁኑ ማረጋገጥን ጨምሮ፣ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
    የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰውና በመሣሪያ ታግዘው፣ ከአንድ ግለሠብ ቤት ውስጥ 1.5 ሚሊዮን ብር እና መጠኑ በትክክል ያልታወቀ ዶላር የዘረፉ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ፖሊስ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራ እያካሄደ ሲሆን ግለሰቦቹ የፌደራል ፖሊስ አባላት ይሁኑ አይሁኑ፣ በምርመራ እንደሚያረጋግጥም ተገልጿል፡፡ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም ቀትር ላይ በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ፣ ሃና ማርያም አካባቢ፣ ሁለት የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሡ ሰዎች፣ የግለሰብ መኖርያ ቤት ውስጥ በመግባት ዝርፊያውን እንደፈፀሙ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ሁለቱ ግለሠቦች የዘረፉትን ገንዘብ ይዘው ሲንቀሳቀሱ  የተመለከቱ የአካባቢው ነዋሪዎች “የድረሱልኝ ጩኸት” በማሠማት፣ ተጠርጣሪዎቹ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ማድረጋቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ዘረፋውን ከፈፀሙ በኋላ የተመለከቷቸውን ሰዎች በመሳሪያ ሲያስፈራሩ እንደነበር የተናገሩት ምንጮች፤ ወዲያውኑ በፖሊስ በተደረገባቸው ክትትል፣ ከአካባቢው ሳይርቁ መያዛቸውን ጠቁመዋል፡፡ፖሊስ በበኩሉ፤ ተጠርጣሪዎቹ የፌደራል ፖሊስ አባላት ይሁኑ አይሁኑ ማረጋገጥን ጨምሮ፣ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
    ADDISADMASSNEWS.COM
    የፌደራል ፖሊስ ልብስ ለብሰው 1.ሚ ብር የዘረፉ ተያዙ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;">የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ ለብሰውና በመሣሪያ ታግዘው፣ ከአንድ ግለሠብ ቤት ውስጥ 1.5 ሚሊዮን ብር እና መጠኑ በትክክል ያልታወቀ ዶላር የዘረፉ ተጠርጣሪዎች...
    0 Comments 0 Shares
  • በያዝነው ሣምንት በሰሜን ምዕራብ እና በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ ሁለት የጠረፍ ከተሞች በተለያዩ መነሾዎች የተከሰቱት ጠንከር ያሉ ግጭቶች በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማስከተላቸውን ምንጮች አመለከቱ፡፡ ግጭቱቶቹ የተከሰቱትም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተዘጋጀው የጠረፍ ከተሞችን ችግሮች የመዳሰስና የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን የመቀመር  ዓላማ ይዞ የተካሄደው አውደ ጥናት በተጠናቀቀ ማግስት ነው፡፡   በዚህ አውደ ጥናት ላይ ኢትዮጵያ ሞያሌ እና መተማን ከመሳሰሉ የጠረፍ ከተሞች የመጡ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን እነዚሁ ተሳታፊዎች ጉባኤውን አጠናቀው ወደየመጡበት በመመለስ ላይ ሳሉ ግጭቶቹ መከሰታቸውን የጠቀሱት ምንጮቻችን፤ የመተማው ግጭት ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ሞያሌው ደግሞ በማግስቱ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም በተከታታይ ቀናት መከሰታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ውጥረት ተለይቷት በማታውቀው የኢትዮጵያ ሞያሌ ከተማ የተከሰተው ጎሣን መሠረት ያደረገ ግጭት መሆኑንና የመተማው ደግሞ ከእርሻ መሬት ጋር የተያያዘ እንደሆነ የጠቀሱት ምንጮች፤ ከሁለቱ ከተሞች የመጡት የጉባዔው ተሳታፊዎች፣ በስብሰባው ላይ ከሰጡት አስተያየት መረዳት እንደሚቻለው በተደጋጋሚ ግጭቶች ይከሰታሉ፡፡ በኢትዮጵያ ሞያሌ ከተማ ከሁለት ወር በፊት ሚያዚያ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ተፈጥሮ በነበረ የጎሣ ግጭት በርካታ ሰዎችን ለጉዳት የዳረገና ንብረትም ያወደመ ግጭት መከሰቱ የሚታወስ ሲሆን፤ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ዳግም ባገረሸው ጎሣን መሠረት ያደረገ ግጭት ከሁለቱም ወገን ሰዎች መሞታቸውንና ከመሐል ሐገር ወደ ሞያሌ የሄዱ ዘጠኝ የጭነት መኪኖችም መጋየታቸውን አመልክተዋል፡፡ በሞያሌ በሚገኘው የፌደራል ገቢዎች እና ጉምሩክ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ላይ ጉዳት መድረሱን የጠቀሱት ምንጮቻችን፤ በገሪ እና ቦረና ጎሣዎች መካከል የተከሰተውን ይህን ግጭት ለማብረድ የጸጥታ ኃይሎች ጥረት ማድረጋቸውን ጠቁመው፤ ግጭቱ በዘመናዊ መሣሪያ የተደገፈ በመሆኑ ጉዳቱን ከፍ እንደሚያደርገውና የጸጥታ ኃይሎች ግጭቱን ለመቆጣጠር የሚያደርጉትን ጥረት አስቸጋሪ እንደሚያደርገው አስውቀዋል፡፡ በኦሮሚያና በኢትዮ-ሶማሌ ክልል ሥር ለሚተዳደሩ ሁለት ወረዳዎች መቀመጫ በመሆን በምታገለግለውና የአንዳንድ የፌዴራል መስሪያ ቤቶች መቀመጫ በሆነችው የሞያሌ ከተማ፤ ከሁለት ወራት በፊት ከአስፋልት ግራና ቀኝ በመሆን ባካሄዱት የተኩስ ልውውጥ  በርካታ የከተማው ነዋሪዎች ለአካል ጉዳትና ለሞት መዳረጋቸውን እንዲሁም ንብረት መውደሙን ያስታወሱት እነዚሁ ምንጮች፤ ከተማዋ ዘወትር በውጥረት የምትኖርና ባልረባ ምክንያት ግጭት እንደሚቀሰቀስ፤ ሁለቱ ጎሣዎች በመበቃቀል መንፈስ እንደሚጠቃቁ፤ የከብት ዝርፊያ እንደሚካሄድና በከተማው በሰፊው በሚታዩ የሞተር ሳይክሎች የታገዘ የሰዎች ጠለፋ አንደሚፈጸም ተናግረዋል፡፡ በአንድ የአስፋልት መንገድ ግራና ቀኝ ተለያይተው በሚገኙት በሁለቱ መስተዳድሮች የሚታዘዙ የጸጥታ ኃይሎች፣  በግጭቱ ተሳታፊ እንደሚሆኑ የተናገሩት ምንጮቻችን፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይልና የኦሮሚያ ክልል አድማ በታኝ አባላት እንዲሁም የቀበሌ መስተዳድር ሚሊሻዎችን በስም ይጠቅሳሉ፡፡ የገሪ ጎሣ አባላት (ሶማሌ) እና የቦረና ጎሣ አባላት በፈጠሩት ግጭት፣ ከሁለቱም ወገን ሁለት-ሁለት ሰዎች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸውንም አመልክተዋል፡፡በሌላ በኩል፤ ሱዳንን ከኢትዮጵያ በሚያዋስነው የምዕራብ ጎንደር ዞን፣ መተማ አካባቢ የሚገኝ የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ ለግጭቱ ምክንያት መሆኑን የጠቀሱት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘላለም ልጃለም፤ ‹‹ሱዳኖች በኢትዮጵያ መሬት ላይ የሚያነሱት የይገባኛል ጥያቄ ትክክል አይደለም›› ብለዋል፡፡‹‹የእርሻ ስራ በሚያከናውኑ የአካባቢው የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ላይ ትንኮሳ በመፈጸማቸው ምክንያት ግጭቱ ተከስቷል›› ያሉት ኃላፊው፤ የአካባቢው አርሶ አደሮችም የመከላከል አጸፋ መውሰዳቸውንና አሁን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በቋራ እና መተማ ጥበቃ እያደረገ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪና አርሶ አደሮች እንደተናገሩት፤ አሁን ላይ ግጭቱ የተረጋጋ ቢመስልም፤  በሱዳን ወታደሮች ትንኮሳ ምክንያት በአካባቢው ባሉ ሌሎቹ የኢትዮጵያ መሬቶች ላይ የእርሻ ስራ ማከናወን አልተቻለም ፡፡ከአማራ ብዙሃን መገናኛ የተገኘው መረጃ፤ በግጭቱ ምክንያት በመተማ ደለሎ በኩል የሚገኝ የሱዳን ጦር የተደመሰሰ ሲሆን፤ አንድ የሱዳን ሻለቃ አመራር ህይወቱ አልፏል፡፡ በቋራ ነፍስ ገበያ በኩል በተፈጠረው ግጭትም 7 የሱዳን ወታደሮች መሞታቸውንና 2 መኪናዎችንና 7 የጦር መሳሪያዎችም መማረካቸውን አቶ ዘላለም ተናግረዋል፡፡ ሶስት የኢትዮጵያ አርሶ አደሮችና ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ህይወታቸው ማለፉንም ሰምተናል፤ 6 ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸው ሆስፒታል መግባታቸው ታውቋል። ከነዚህም መካከል ሁለቱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ናቸው። ለጣምራ የጸጥታ ቁጥጥር በሚል በአካባቢው የሰፈረው የሱዳን ጦር፣ በተለያዩ ጊዜያት ትንኮሳ እንደሚፈጽም የአካባቢው ነዋሪዎችና ዋና አስተዳዳሪው አስረድተዋል። በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ቦታውን ለቀው እንዲወጡ ጥረት ቢደረግም ፈቃደኛ አለመሆናቸውም ታውቋል፡፡(የድንበር ጉዳዮችን የሚፈትሸውንና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የተካሄደውን ወርክሾፕ የተመለከተ የቅኝት ዘገባ በሚቀጥለው ዕትም ለንባብ ይቀርባል፡፡)
    በያዝነው ሣምንት በሰሜን ምዕራብ እና በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ ሁለት የጠረፍ ከተሞች በተለያዩ መነሾዎች የተከሰቱት ጠንከር ያሉ ግጭቶች በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማስከተላቸውን ምንጮች አመለከቱ፡፡ ግጭቱቶቹ የተከሰቱትም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተዘጋጀው የጠረፍ ከተሞችን ችግሮች የመዳሰስና የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን የመቀመር  ዓላማ ይዞ የተካሄደው አውደ ጥናት በተጠናቀቀ ማግስት ነው፡፡   በዚህ አውደ ጥናት ላይ ኢትዮጵያ ሞያሌ እና መተማን ከመሳሰሉ የጠረፍ ከተሞች የመጡ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን እነዚሁ ተሳታፊዎች ጉባኤውን አጠናቀው ወደየመጡበት በመመለስ ላይ ሳሉ ግጭቶቹ መከሰታቸውን የጠቀሱት ምንጮቻችን፤ የመተማው ግጭት ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ሞያሌው ደግሞ በማግስቱ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም በተከታታይ ቀናት መከሰታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ውጥረት ተለይቷት በማታውቀው የኢትዮጵያ ሞያሌ ከተማ የተከሰተው ጎሣን መሠረት ያደረገ ግጭት መሆኑንና የመተማው ደግሞ ከእርሻ መሬት ጋር የተያያዘ እንደሆነ የጠቀሱት ምንጮች፤ ከሁለቱ ከተሞች የመጡት የጉባዔው ተሳታፊዎች፣ በስብሰባው ላይ ከሰጡት አስተያየት መረዳት እንደሚቻለው በተደጋጋሚ ግጭቶች ይከሰታሉ፡፡ በኢትዮጵያ ሞያሌ ከተማ ከሁለት ወር በፊት ሚያዚያ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ተፈጥሮ በነበረ የጎሣ ግጭት በርካታ ሰዎችን ለጉዳት የዳረገና ንብረትም ያወደመ ግጭት መከሰቱ የሚታወስ ሲሆን፤ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ዳግም ባገረሸው ጎሣን መሠረት ያደረገ ግጭት ከሁለቱም ወገን ሰዎች መሞታቸውንና ከመሐል ሐገር ወደ ሞያሌ የሄዱ ዘጠኝ የጭነት መኪኖችም መጋየታቸውን አመልክተዋል፡፡ በሞያሌ በሚገኘው የፌደራል ገቢዎች እና ጉምሩክ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ላይ ጉዳት መድረሱን የጠቀሱት ምንጮቻችን፤ በገሪ እና ቦረና ጎሣዎች መካከል የተከሰተውን ይህን ግጭት ለማብረድ የጸጥታ ኃይሎች ጥረት ማድረጋቸውን ጠቁመው፤ ግጭቱ በዘመናዊ መሣሪያ የተደገፈ በመሆኑ ጉዳቱን ከፍ እንደሚያደርገውና የጸጥታ ኃይሎች ግጭቱን ለመቆጣጠር የሚያደርጉትን ጥረት አስቸጋሪ እንደሚያደርገው አስውቀዋል፡፡ በኦሮሚያና በኢትዮ-ሶማሌ ክልል ሥር ለሚተዳደሩ ሁለት ወረዳዎች መቀመጫ በመሆን በምታገለግለውና የአንዳንድ የፌዴራል መስሪያ ቤቶች መቀመጫ በሆነችው የሞያሌ ከተማ፤ ከሁለት ወራት በፊት ከአስፋልት ግራና ቀኝ በመሆን ባካሄዱት የተኩስ ልውውጥ  በርካታ የከተማው ነዋሪዎች ለአካል ጉዳትና ለሞት መዳረጋቸውን እንዲሁም ንብረት መውደሙን ያስታወሱት እነዚሁ ምንጮች፤ ከተማዋ ዘወትር በውጥረት የምትኖርና ባልረባ ምክንያት ግጭት እንደሚቀሰቀስ፤ ሁለቱ ጎሣዎች በመበቃቀል መንፈስ እንደሚጠቃቁ፤ የከብት ዝርፊያ እንደሚካሄድና በከተማው በሰፊው በሚታዩ የሞተር ሳይክሎች የታገዘ የሰዎች ጠለፋ አንደሚፈጸም ተናግረዋል፡፡ በአንድ የአስፋልት መንገድ ግራና ቀኝ ተለያይተው በሚገኙት በሁለቱ መስተዳድሮች የሚታዘዙ የጸጥታ ኃይሎች፣  በግጭቱ ተሳታፊ እንደሚሆኑ የተናገሩት ምንጮቻችን፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይልና የኦሮሚያ ክልል አድማ በታኝ አባላት እንዲሁም የቀበሌ መስተዳድር ሚሊሻዎችን በስም ይጠቅሳሉ፡፡ የገሪ ጎሣ አባላት (ሶማሌ) እና የቦረና ጎሣ አባላት በፈጠሩት ግጭት፣ ከሁለቱም ወገን ሁለት-ሁለት ሰዎች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸውንም አመልክተዋል፡፡በሌላ በኩል፤ ሱዳንን ከኢትዮጵያ በሚያዋስነው የምዕራብ ጎንደር ዞን፣ መተማ አካባቢ የሚገኝ የእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ ለግጭቱ ምክንያት መሆኑን የጠቀሱት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘላለም ልጃለም፤ ‹‹ሱዳኖች በኢትዮጵያ መሬት ላይ የሚያነሱት የይገባኛል ጥያቄ ትክክል አይደለም›› ብለዋል፡፡‹‹የእርሻ ስራ በሚያከናውኑ የአካባቢው የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ላይ ትንኮሳ በመፈጸማቸው ምክንያት ግጭቱ ተከስቷል›› ያሉት ኃላፊው፤ የአካባቢው አርሶ አደሮችም የመከላከል አጸፋ መውሰዳቸውንና አሁን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በቋራ እና መተማ ጥበቃ እያደረገ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪና አርሶ አደሮች እንደተናገሩት፤ አሁን ላይ ግጭቱ የተረጋጋ ቢመስልም፤  በሱዳን ወታደሮች ትንኮሳ ምክንያት በአካባቢው ባሉ ሌሎቹ የኢትዮጵያ መሬቶች ላይ የእርሻ ስራ ማከናወን አልተቻለም ፡፡ከአማራ ብዙሃን መገናኛ የተገኘው መረጃ፤ በግጭቱ ምክንያት በመተማ ደለሎ በኩል የሚገኝ የሱዳን ጦር የተደመሰሰ ሲሆን፤ አንድ የሱዳን ሻለቃ አመራር ህይወቱ አልፏል፡፡ በቋራ ነፍስ ገበያ በኩል በተፈጠረው ግጭትም 7 የሱዳን ወታደሮች መሞታቸውንና 2 መኪናዎችንና 7 የጦር መሳሪያዎችም መማረካቸውን አቶ ዘላለም ተናግረዋል፡፡ ሶስት የኢትዮጵያ አርሶ አደሮችና ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ህይወታቸው ማለፉንም ሰምተናል፤ 6 ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸው ሆስፒታል መግባታቸው ታውቋል። ከነዚህም መካከል ሁለቱ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ናቸው። ለጣምራ የጸጥታ ቁጥጥር በሚል በአካባቢው የሰፈረው የሱዳን ጦር፣ በተለያዩ ጊዜያት ትንኮሳ እንደሚፈጽም የአካባቢው ነዋሪዎችና ዋና አስተዳዳሪው አስረድተዋል። በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ቦታውን ለቀው እንዲወጡ ጥረት ቢደረግም ፈቃደኛ አለመሆናቸውም ታውቋል፡፡(የድንበር ጉዳዮችን የሚፈትሸውንና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የተካሄደውን ወርክሾፕ የተመለከተ የቅኝት ዘገባ በሚቀጥለው ዕትም ለንባብ ይቀርባል፡፡)
    ADDISADMASSNEWS.COM
    በኢትዮጵያ ሁለት የጠረፍ ከተሞች ግጭት ተከሰተ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;">በያዝነው ሣምንት በሰሜን ምዕራብ እና በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ ሁለት የጠረፍ ከተሞች በተለያዩ መነሾዎች የተከሰቱት ጠንከር ያሉ ግጭቶች በሰው እና በንብረት ላይ...
    0 Comments 0 Shares
  •  በሃገር ውስጥ የሚገኙ አስር ታላላቅ ገዳማት፤ በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙት ሁለቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶሶች መካከል የሚካሄደው የእርቅ ጉባኤ፣ በአልባሌ ምክንያት እንዳይስተጓጎል ተማፅነዋል፡፡ ገደማቱ በጋራ በሶስት ገፅ ደብዳቤ ለሁለቱ ሲኖዶሶች ባቀረቡት ተማፅኖ፤ “የሃይማኖት አባቶች ለትውልድ መለያየትን ማውረስ የለብንም፤ የእስከዛሬው መለያየት ይበቃል፤ በታሪክ ተወቃሽ ከመሆን እርቁ ያለምንም እንቅፋት በአፋጣኝ ይካሄድ” ብለዋል፡፡“ሁለት እረኛ፣ ሁለት መንጋ ከመሆን አንድ እረኛ፣ አንድ መንጋ እንሁን” ያሉት ገዳማቱ፤ እስከ ዛሬ ተፈጥሮ የቆየው መከፋፈል ምዕመናንን በእምነታቸው እንዳይፀኑ፣ ቤተክርስቲያኒቱም ሃዋሪያዊ ተልዕኮዎችን በአግባቡ እንዳትወጣ እንቅፋት ሆኗል ብለዋል፡፡ “ልዩነቱ ከተፈጠረ ጊዜ አንስቶ የታዩና እየታዩ ያሉት ነገሮች በቶሎ መፍትሄ ካላገኙ፣ መለያየቱ ለቤተክርስቲያኒቱ ምን ያህል ከባድ ፈተና እንደሆነ ግልፅ ነው” ያሉት ገዳማቱ “ለትውልዱ መለያየትን ማውረስ የለብንም” ሲሉ ለሁለቱ ሲኖዶሶች ተማፅኖአቸውን በቅዱሳንና በፈጣሪ ስም አቅርበዋል፡፡ የእርቁን ተማፅኖ ያቀረቡት የዋልድባ እንዳልሽሃ ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም፣ የአሠቦት ድብረ ወገግ ቅድስት ስላሴ ገዳም፣ ማህበረስላሴ አንድነት ገዳም፣ ዳጋ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም፣ ዝቋላ አቦ ገዳም ክብራን ገብርኤል ገዳም፣ ደብረ ፅጌ ማርያም ገዳም፣ ደብረ ሊባኖስ ገዳም፣ ሃይቅ አቡነ ኢየሱስ ገዳም እና የምሁር ኢየሱስ ገዳም ናቸው፡፡
     በሃገር ውስጥ የሚገኙ አስር ታላላቅ ገዳማት፤ በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙት ሁለቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶሶች መካከል የሚካሄደው የእርቅ ጉባኤ፣ በአልባሌ ምክንያት እንዳይስተጓጎል ተማፅነዋል፡፡ ገደማቱ በጋራ በሶስት ገፅ ደብዳቤ ለሁለቱ ሲኖዶሶች ባቀረቡት ተማፅኖ፤ “የሃይማኖት አባቶች ለትውልድ መለያየትን ማውረስ የለብንም፤ የእስከዛሬው መለያየት ይበቃል፤ በታሪክ ተወቃሽ ከመሆን እርቁ ያለምንም እንቅፋት በአፋጣኝ ይካሄድ” ብለዋል፡፡“ሁለት እረኛ፣ ሁለት መንጋ ከመሆን አንድ እረኛ፣ አንድ መንጋ እንሁን” ያሉት ገዳማቱ፤ እስከ ዛሬ ተፈጥሮ የቆየው መከፋፈል ምዕመናንን በእምነታቸው እንዳይፀኑ፣ ቤተክርስቲያኒቱም ሃዋሪያዊ ተልዕኮዎችን በአግባቡ እንዳትወጣ እንቅፋት ሆኗል ብለዋል፡፡ “ልዩነቱ ከተፈጠረ ጊዜ አንስቶ የታዩና እየታዩ ያሉት ነገሮች በቶሎ መፍትሄ ካላገኙ፣ መለያየቱ ለቤተክርስቲያኒቱ ምን ያህል ከባድ ፈተና እንደሆነ ግልፅ ነው” ያሉት ገዳማቱ “ለትውልዱ መለያየትን ማውረስ የለብንም” ሲሉ ለሁለቱ ሲኖዶሶች ተማፅኖአቸውን በቅዱሳንና በፈጣሪ ስም አቅርበዋል፡፡ የእርቁን ተማፅኖ ያቀረቡት የዋልድባ እንዳልሽሃ ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም፣ የአሠቦት ድብረ ወገግ ቅድስት ስላሴ ገዳም፣ ማህበረስላሴ አንድነት ገዳም፣ ዳጋ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም፣ ዝቋላ አቦ ገዳም ክብራን ገብርኤል ገዳም፣ ደብረ ፅጌ ማርያም ገዳም፣ ደብረ ሊባኖስ ገዳም፣ ሃይቅ አቡነ ኢየሱስ ገዳም እና የምሁር ኢየሱስ ገዳም ናቸው፡፡
    ADDISADMASSNEWS.COM
    ታላላቅ የሃገሪቱ ገዳማት ሁለቱ ሲኖዶሶች እርቅ እንዲፈፅሙ ተማፀኑ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;"> በሃገር ውስጥ የሚገኙ አስር ታላላቅ ገዳማት፤ በኢትዮጵያና በአሜሪካ በሚገኙት ሁለቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶሶች መካከል የሚካሄደው የእርቅ ጉ...
    0 Comments 0 Shares
  •   118 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልጋል    በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን እና በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በተፈጠረ ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 818 ሺ 250 (ስምንት መቶ አስራ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሃምሳ) መድረሡን የገለፀው የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፤ ለተፈናቃዮች የእለት እርዳታ 118 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ብሏል፡፡ ተፈናቃዮቹ በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ተበትነው እንደሚገኙ የጠቀሰው ተቋሙ፤ በፌደራል መንግስቱ ለጉዳዩ የተሠጠው ትኩረት አነስተኛ መሆኑን ተከትሎ፣ ዜጎች ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ስጋት አለኝ ብሏል፡፡ አብዛኞቹ ሴቶችና ህፃናት መሆናቸው የተጠቆመ ሲሆን የተላላፊ በሽታ ወረርሽኝ ሊከሰት አስታውቋል-የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፡፡አሁን በአካባቢው ግጭቶች የቆሙ ቢሆንም፣ ለዜጎች ተጨማሪ ስጋት የሆኑ ውጥረቶችና አለመረጋጋቶች መኖራቸውንም ተቋሙ አስገንዝቧል፡፡የአካባቢው ባለስልጣናትና ጥቂት ግለሠቦች የፈጠሩት ነው በተባለው በዚህ ግጭት ከተፈናቀሉ መካከል 642,152 ያህሉ በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በሚገኙ ሠባት ወረዳዎች በተዘጋጁ ጊዜያዊ መጠለያዎች ይገኛሉ፡፡ በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በቡሬ ወረዳ 38,459 ተፈናቃዮች፣ በዲላ ዙሪያ 12,751፣ በገደብ ውረዳ 306,572፤ በኮቸሬ ወረዳ 82,423፣ በመናጎ ወረዳ 32, 784፣ በይርጋ ጨፌ 106,832 እንዲሁም በዲላ ከተማ 62,511 ተፈናቃዮች በጊዜያዊ ማቆያ ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉዲ ደግሞ በጠቅላላው 176,098 (አንድ መቶ ሠባ ስድስት ሺህ ዘጠና ስምንት) ተፈናቃዮች በስድስት ወረዳዎች ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ በአባያ ወረዳ 9,377፣ በበርቢርሣ ከጆዋ ወረዳ 9,767፤ በቡሌ ሆራ 15,330፣ በገላና 43,224፣ በሃምቤላ ዋሜና 29,086 እንዲሁም በቀርጫ 69,264 ተፈናቃዮች በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡በአሁኑ ወቅት ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ ያለው የመንግስታቱ ድርጅት፤ አብዛኞቹ ህፃናትና ሴቶች የሚተኙበት ፍራሽና የሚለብሡት ብርድ ልብስ የላቸውም፣ ባዶ ቀዝቃዛ መሬት ላይ እየተኙ ነው ብሏል፡፡
      118 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልጋል    በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን እና በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በተፈጠረ ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 818 ሺ 250 (ስምንት መቶ አስራ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሃምሳ) መድረሡን የገለፀው የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፤ ለተፈናቃዮች የእለት እርዳታ 118 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ብሏል፡፡ ተፈናቃዮቹ በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ተበትነው እንደሚገኙ የጠቀሰው ተቋሙ፤ በፌደራል መንግስቱ ለጉዳዩ የተሠጠው ትኩረት አነስተኛ መሆኑን ተከትሎ፣ ዜጎች ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ስጋት አለኝ ብሏል፡፡ አብዛኞቹ ሴቶችና ህፃናት መሆናቸው የተጠቆመ ሲሆን የተላላፊ በሽታ ወረርሽኝ ሊከሰት አስታውቋል-የተባበሩት መንግስታት የሠብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ፡፡አሁን በአካባቢው ግጭቶች የቆሙ ቢሆንም፣ ለዜጎች ተጨማሪ ስጋት የሆኑ ውጥረቶችና አለመረጋጋቶች መኖራቸውንም ተቋሙ አስገንዝቧል፡፡የአካባቢው ባለስልጣናትና ጥቂት ግለሠቦች የፈጠሩት ነው በተባለው በዚህ ግጭት ከተፈናቀሉ መካከል 642,152 ያህሉ በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በሚገኙ ሠባት ወረዳዎች በተዘጋጁ ጊዜያዊ መጠለያዎች ይገኛሉ፡፡ በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በቡሬ ወረዳ 38,459 ተፈናቃዮች፣ በዲላ ዙሪያ 12,751፣ በገደብ ውረዳ 306,572፤ በኮቸሬ ወረዳ 82,423፣ በመናጎ ወረዳ 32, 784፣ በይርጋ ጨፌ 106,832 እንዲሁም በዲላ ከተማ 62,511 ተፈናቃዮች በጊዜያዊ ማቆያ ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉዲ ደግሞ በጠቅላላው 176,098 (አንድ መቶ ሠባ ስድስት ሺህ ዘጠና ስምንት) ተፈናቃዮች በስድስት ወረዳዎች ተጠልለው ይገኛሉ፡፡ በአባያ ወረዳ 9,377፣ በበርቢርሣ ከጆዋ ወረዳ 9,767፤ በቡሌ ሆራ 15,330፣ በገላና 43,224፣ በሃምቤላ ዋሜና 29,086 እንዲሁም በቀርጫ 69,264 ተፈናቃዮች በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡በአሁኑ ወቅት ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ ያለው የመንግስታቱ ድርጅት፤ አብዛኞቹ ህፃናትና ሴቶች የሚተኙበት ፍራሽና የሚለብሡት ብርድ ልብስ የላቸውም፣ ባዶ ቀዝቃዛ መሬት ላይ እየተኙ ነው ብሏል፡፡
    ADDISADMASSNEWS.COM
    በጌድኦ እና ጉጂ ዞን ግጭት የተፈናቀሉ ዜጎች ከ8 መቶ ሺህ ይልቃሉ - Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news
    <p style="text-align: justify;"> 118 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ እርዳታ ያስፈልጋል<br /><br /> በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን እና በደቡብ ክልል ጌድኦ ዞን በተፈጠረ ግጭት የ...
    0 Comments 0 Shares
  • Qaamoleen karaa cufan, nama haala suukanneessaan ajjeesanii fi nama saaman ummata Oromoo bakka hin bu'an jedhu qaamoleen garagaraa haala nageenyaa Dhiha Oromiyaarratti dubbisne.
    Qaamoleen karaa cufan, nama haala suukanneessaan ajjeesanii fi nama saaman ummata Oromoo bakka hin bu'an jedhu qaamoleen garagaraa haala nageenyaa Dhiha Oromiyaarratti dubbisne.
    WWW.BBC.COM
    'Rakkoo nageenyaa Lixa Oromiyaaf harka keessaa hinqabnu' ABO
    Qaamoleen karaa cufan, nama haala suukanneessaan ajjeesanii fi nama saaman ummata Oromoo bakka hin bu'an jedhu qaamoleen garagaraa haala nageenyaa Dhiha Oromiyaarratti dubbisne.
    0 Comments 0 Shares
  • ቅድሚ 13 ዓመታት ልክዕ ከምዚ እዋን 7 ሓምለ 2005 ነበርቲ ለንደን ብህዝባዊ መጓዓዝያ ኣንጊሆም ነናብ ስርሖም እናገስገሱ ብእዱድ ወፍሪ ግብረ ሽበራ ከቢድ መጥቃዕቲ ኣጋጢሙዎም። ጸሓፊ እዚ ዓንቀጽ፡ ፍሪላንሰር ቢቢሲ ንተዘክሮኡ፡ ምስ ዜና ዕርቀ ሰላም ኢትዮ ኤርትራ ኣዛሚዱ ኣካፊሉና ኣሎ - ንቐደም በሉ።
    ቅድሚ 13 ዓመታት ልክዕ ከምዚ እዋን 7 ሓምለ 2005 ነበርቲ ለንደን ብህዝባዊ መጓዓዝያ ኣንጊሆም ነናብ ስርሖም እናገስገሱ ብእዱድ ወፍሪ ግብረ ሽበራ ከቢድ መጥቃዕቲ ኣጋጢሙዎም። ጸሓፊ እዚ ዓንቀጽ፡ ፍሪላንሰር ቢቢሲ ንተዘክሮኡ፡ ምስ ዜና ዕርቀ ሰላም ኢትዮ ኤርትራ ኣዛሚዱ ኣካፊሉና ኣሎ - ንቐደም በሉ።
    WWW.BBC.COM
    ሰላም ኢትዮ ኤርትራ ዘናፍቐኒ መጥቃዕቲ ግብረ ሽበራ ለንደን 7-7
    ቅድሚ 13 ዓመታት ልክዕ ከምዚ እዋን 7 ሓምለ 2005 ነበርቲ ለንደን ብህዝባዊ መጓዓዝያ ኣንጊሆም ነናብ ስርሖም እናገስገሱ ብእዱድ ወፍሪ ግብረ ሽበራ ከቢድ መጥቃዕቲ ኣጋጢሙዎም። ጸሓፊ እዚ ዓንቀጽ፡ ፍሪላንሰር ቢቢሲ ንተዘክሮኡ፡ ምስ ዜና ዕርቀ ሰላም ኢትዮ ኤርትራ ኣዛሚዱ ኣካፊሉና ኣሎ - ንቐደም በሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • ባይቶ ወከልቲ ህዝቢ ኣብ ዙርያ ረቂቕ በጀት 2011 ብምዝታይ ዝቐረበሉ ረቒቅ ብሙሉእ ድምፂ ኣጽዲቑ። ቀዳማይ ሚኒስትር ኣብዪ ኣሕመድ ድማ ካብ ኣባላት እቲ ባይቶ ንዝቐረበሉ ሕቶታት መብርሂ ሂቡ።
    ባይቶ ወከልቲ ህዝቢ ኣብ ዙርያ ረቂቕ በጀት 2011 ብምዝታይ ዝቐረበሉ ረቒቅ ብሙሉእ ድምፂ ኣጽዲቑ። ቀዳማይ ሚኒስትር ኣብዪ ኣሕመድ ድማ ካብ ኣባላት እቲ ባይቶ ንዝቐረበሉ ሕቶታት መብርሂ ሂቡ።
    WWW.BBC.COM
    "መንግስቲ ጠለብ ዜጋታት ከማልእ ኣይኽእልን" ቀዳማይ ሚኒስትር ኣብዪ
    ባይቶ ወከልቲ ህዝቢ ኣብ ዙርያ ረቂቕ በጀት 2011 ብምዝታይ ዝቐረበሉ ረቒቅ ብሙሉእ ድምፂ ኣጽዲቑ። ቀዳማይ ሚኒስትር ኣብዪ ኣሕመድ ድማ ካብ ኣባላት እቲ ባይቶ ንዝቐረበሉ ሕቶታት መብርሂ ሂቡ።
    0 Comments 0 Shares
  • ቤት ምኽሪ ክልል ትግራይ ኣብ እዋናዊ ሃገራውን ክልላውን ጉዳያት ኣመልኪቱ ሎሚ ኣብ ዘሳልጦ 5ይ ዘበን መበል 12 ስሩዕ ጉባኤ ተፈፂሞም ዝበሎም ጥሕሰት ሕገመንግስቲ ኣመልኪቱ ዓበይት ውሳነታት ኣሕሊፉ::
    ቤት ምኽሪ ክልል ትግራይ ኣብ እዋናዊ ሃገራውን ክልላውን ጉዳያት ኣመልኪቱ ሎሚ ኣብ ዘሳልጦ 5ይ ዘበን መበል 12 ስሩዕ ጉባኤ ተፈፂሞም ዝበሎም ጥሕሰት ሕገመንግስቲ ኣመልኪቱ ዓበይት ውሳነታት ኣሕሊፉ::
    WWW.BBC.COM
    ባይቶ ክልል ትግራይ: ሕገ መንግስታዊ ጥሕሰታት ጠጠው ክብሉ ኣተሓሳሲቡ
    ቤት ምኽሪ ክልል ትግራይ ኣብ እዋናዊ ሃገራውን ክልላውን ጉዳያት ኣመልኪቱ ሎሚ ኣብ ዘሳልጦ 5ይ ዘበን መበል 12 ስሩዕ ጉባኤ ተፈፂሞም ዝበሎም ጥሕሰት ሕገመንግስቲ ኣመልኪቱ ዓበይት ውሳነታት ኣሕሊፉ::
    0 Comments 0 Shares