• "ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ።
    “በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
    "ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ። “በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሳምንቱ የራዲዮ መፅሔት ወጎች
    "ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ። “በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
    0 Comments 0 Shares
  • የማሌዥያ ጠ/ሚኒስትር የነበሩት ናጂብ ራዛክ ብዙ ቢልዮን ዶላርን በሚያካትት ቅሌት ውስጥ አሉበት በሚል ክስ ተይዘዋል።
    የማሌዥያ ጠ/ሚኒስትር የነበሩት ናጂብ ራዛክ ብዙ ቢልዮን ዶላርን በሚያካትት ቅሌት ውስጥ አሉበት በሚል ክስ ተይዘዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ናጂብ ራዛክ በብዙ ቢልዮን ዶላር ቅሌት ውስጥ አሉበት በሚል ክስ ተያዙ
    የማሌዥያ ጠ/ሚኒስትር የነበሩት ናጂብ ራዛክ ብዙ ቢልዮን ዶላርን በሚያካትት ቅሌት ውስጥ አሉበት በሚል ክስ ተይዘዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጨምሮ ደግሞ ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
    በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጨምሮ ደግሞ ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸን ነዋሪዎች ተናገሩ
    በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጨምሮ ደግሞ ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የምክር ቤት ምርጫ ሊካሄድ አራት ወራት በቀረው በአሁኑ ወቅት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ በዲሞክራቶች ላይ አዲስ ጥቃት ከፍተዋል።
    ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የምክር ቤት ምርጫ ሊካሄድ አራት ወራት በቀረው በአሁኑ ወቅት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ በዲሞክራቶች ላይ አዲስ ጥቃት ከፍተዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ትረምፕ በዲሞክራቶች ላይ አዲስ ጥቃት ከፈቱ ተባለ
    ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የምክር ቤት ምርጫ ሊካሄድ አራት ወራት በቀረው በአሁኑ ወቅት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ በዲሞክራቶች ላይ አዲስ ጥቃት ከፍተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሞሪታንያ ዋና ከተማ ኑአክሸት ውስጥ ለተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 31ኛ የመሪዎች ጉባዔ ድጋፏን እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። ይህንን የሃገራቸውን መልዕክት ያስተላለፉት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሄዘር ኑወርት ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው።
    ሞሪታንያ ዋና ከተማ ኑአክሸት ውስጥ ለተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 31ኛ የመሪዎች ጉባዔ ድጋፏን እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። ይህንን የሃገራቸውን መልዕክት ያስተላለፉት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሄዘር ኑወርት ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአፍሪካ ኅብረት ከፍተኛ ደረጃዎችን እንዲተገብር ተጠየቀ
    ሞሪታንያ ዋና ከተማ ኑአክሸት ውስጥ ለተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 31ኛ የመሪዎች ጉባዔ ድጋፏን እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። ይህንን የሃገራቸውን መልዕክት ያስተላለፉት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሄዘር ኑወርት ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የታይላንድ የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር በአሥራዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉትን 12 ልጆችና ጎልማሳ አሰልጣኛቸውን ለማተረፍ ባለሥልጣኖች የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያፋጥኑ የከባድ ዝናብ አደጋ አስገድዷል ብለዋል።
    የታይላንድ የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር በአሥራዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉትን 12 ልጆችና ጎልማሳ አሰልጣኛቸውን ለማተረፍ ባለሥልጣኖች የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያፋጥኑ የከባድ ዝናብ አደጋ አስገድዷል ብለዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በታይላንድ ዋሻ ውስጥ ከጠፉ ዘጠኝ ቀናት የሆናቸው ታዳጊዎች በህይወት ተገኙ
    የታይላንድ የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር በአሥራዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉትን 12 ልጆችና ጎልማሳ አሰልጣኛቸውን ለማተረፍ ባለሥልጣኖች የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያፋጥኑ የከባድ ዝናብ አደጋ አስገድዷል ብለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሜቴ የአለጀርስን ሥምምነት ተቀብሎ በተግባር ላይ እንደሚያውል ከማስታወቁ ጋር ተያይዞ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ሰላም ወይም ጦርነት የሌለበት ሁኔት የሚባል ነገር የለም። የአሁኑን ሁኔታ ሞት አልባ ጦርነት ብየዋለሁ በማለት ኢትዮጵያም ሆነች ኤርትራ ከውጥረት አይጠቀሙም ሲሉ ተናግረዋል።
    የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሜቴ የአለጀርስን ሥምምነት ተቀብሎ በተግባር ላይ እንደሚያውል ከማስታወቁ ጋር ተያይዞ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ሰላም ወይም ጦርነት የሌለበት ሁኔት የሚባል ነገር የለም። የአሁኑን ሁኔታ ሞት አልባ ጦርነት ብየዋለሁ በማለት ኢትዮጵያም ሆነች ኤርትራ ከውጥረት አይጠቀሙም ሲሉ ተናግረዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አፍሪካ ነክ ርዕሶች
    የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሜቴ የአለጀርስን ሥምምነት ተቀብሎ በተግባር ላይ እንደሚያውል ከማስታወቁ ጋር ተያይዞ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ሰላም ወይም ጦርነት የሌለበት ሁኔት የሚባል ነገር የለም። የአሁኑን ሁኔታ ሞት አልባ ጦርነት ብየዋለሁ በማለት ኢትዮጵያም ሆነች ኤርትራ ከውጥረት አይጠቀሙም ሲሉ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ፡፡
    የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያና ኤርትራ በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ
    የኢትዮጵያና ኤርትራ መሪዎች ለሁለት አሥርት ዓመታት የዘለቀውን አለመግባባት አስወግደው በአዲስ አቅጣጫ ለመጓዝ የደረሱበትን ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት አፀደቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares