• የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካዊው የሃይል ቴክኖሎጂ ኩባንያ General Electric (GE) 444 ሚሊየን ዶላርስ የሚያወጡ 12 የአውሮፕላን ሞተሮችን እንዲሁም የ473.5 ሚሊየር ዶላርስ የ10 ዓመት የጥገና እንደሚገዛ ተገለጸ።
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካዊው የሃይል ቴክኖሎጂ ኩባንያ General Electric (GE) 444 ሚሊየን ዶላርስ የሚያወጡ 12 የአውሮፕላን ሞተሮችን እንዲሁም የ473.5 ሚሊየር ዶላርስ የ10 ዓመት የጥገና እንደሚገዛ ተገለጸ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኢትዮጵያና አሜሪካ የቢሊዮን ዶላር የንግድ ስምምነት
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካዊው የሃይል ቴክኖሎጂ ኩባንያ General Electric (GE) 444 ሚሊየን ዶላርስ የሚያወጡ 12 የአውሮፕላን ሞተሮችን እንዲሁም የ473.5 ሚሊየር ዶላርስ የ10 ዓመት የጥገና እንደሚገዛ ተገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተፈጽሞብኛል ያለውን በቅርቡ የተፈታውን የአየር ኃይል አብራሪ የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን አነጋግረነዋል።
    በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተፈጽሞብኛል ያለውን በቅርቡ የተፈታውን የአየር ኃይል አብራሪ የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን አነጋግረነዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    "የተሰቀልኩበት ገመድ ተበጥሶ ለወገብ በሽታ ተዳርጌያለሁ" - መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ
    በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተፈጽሞብኛል ያለውን በቅርቡ የተፈታውን የአየር ኃይል አብራሪ የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን አነጋግረነዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ዛሬ ጠዋት ግልገል ጊቤ አንድና ግልገል ጊቤ ሁለት ሃይድሮ ኤለክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች መካከል በሚገኝ ትልቅ የኤለክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ በአንድ ትራንስፎርመር ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ወደሌላ እንዳይዛመት ለመከላከልና ለማጥፋት መቻሉ ተገልጿል።
    ዛሬ ጠዋት ግልገል ጊቤ አንድና ግልገል ጊቤ ሁለት ሃይድሮ ኤለክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች መካከል በሚገኝ ትልቅ የኤለክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ በአንድ ትራንስፎርመር ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ወደሌላ እንዳይዛመት ለመከላከልና ለማጥፋት መቻሉ ተገልጿል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሰኮሩ የኤሌክትሪክ ሀይል ማከፋፈያ የደረሰው ቃጠሎ
    ዛሬ ጠዋት ግልገል ጊቤ አንድና ግልገል ጊቤ ሁለት ሃይድሮ ኤለክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች መካከል በሚገኝ ትልቅ የኤለክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ በአንድ ትራንስፎርመር ላይ የደረሰውን ቃጠሎ ወደሌላ እንዳይዛመት ለመከላከልና ለማጥፋት መቻሉ ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • የመላው አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ሰማያዊ ፓርቲና ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሰኔ 16 ቀን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት በወጣው ሕዝብ ላይ የተሰነዘረውን የቦንብ ጥቃት አወገዙ፡፡
    የመላው አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ሰማያዊ ፓርቲና ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሰኔ 16 ቀን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት በወጣው ሕዝብ ላይ የተሰነዘረውን የቦንብ ጥቃት አወገዙ፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፓርቲዎች የቦንብ ጥቃቱን አወገዙ
    የመላው አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ሰማያዊ ፓርቲና ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሰኔ 16 ቀን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት በወጣው ሕዝብ ላይ የተሰነዘረውን የቦንብ ጥቃት አወገዙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ሁኔታዎችን ለመርመር የመጣው የልዑካን ቡድን የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከፍተኛ አማካሪ የማነ ግብረአብና የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳላህ የሚገኙበት ነው፡፡
    የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ሁኔታዎችን ለመርመር የመጣው የልዑካን ቡድን የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከፍተኛ አማካሪ የማነ ግብረአብና የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳላህ የሚገኙበት ነው፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከሃያ ዓመታት በኋላ የኤርትራ ልዑካን አዲስ አበባ ገቡ
    የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ ሁኔታዎችን ለመርመር የመጣው የልዑካን ቡድን የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከፍተኛ አማካሪ የማነ ግብረአብና የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳላህ የሚገኙበት ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከደኢህዴን ምክትል ሊቀመንበርነት መልቀቃቸውን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ገለፀ።
    አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከደኢህዴን ምክትል ሊቀመንበርነት መልቀቃቸውን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ገለፀ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከደኢህዴን ምክትል ሊቀመንበርነት ለቀቁ
    አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከደኢህዴን ምክትል ሊቀመንበርነት መልቀቃቸውን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ገለፀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ታይላንድ ላይ በአንድ ትልቅ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ ምክንያት መውጫ አጥተዋል የተባሉትን አሥራ ሁለት በአሥሮች ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ የእግር ኳስ ተጫዋቾችንና አሰልጣኛቸዋን የመፈለጉ ጥረት ለአራተኛ ቀን ቀጥሏል።
    ታይላንድ ላይ በአንድ ትልቅ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ ምክንያት መውጫ አጥተዋል የተባሉትን አሥራ ሁለት በአሥሮች ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ የእግር ኳስ ተጫዋቾችንና አሰልጣኛቸዋን የመፈለጉ ጥረት ለአራተኛ ቀን ቀጥሏል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ታይላንድ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ የጠፉ 12 ታዳጊዎች ፍለጋ ቀጥሏል
    ታይላንድ ላይ በአንድ ትልቅ ዋሻ ውስጥ በደረሰው የውሃ መጥለቅልቅ ምክንያት መውጫ አጥተዋል የተባሉትን አሥራ ሁለት በአሥሮች ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ የእግር ኳስ ተጫዋቾችንና አሰልጣኛቸዋን የመፈለጉ ጥረት ለአራተኛ ቀን ቀጥሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።
    የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የትረምፕ አስተዳደር በ5 ሙስሊም ሀገሮች ላይ የጣለው የጉዞ ገደብ
    የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የትረምፕ አስተዳደር በአምስት ሙስሊሞች በሚበዙባቸው ሀገሮች ላይ የጣለውን የጉዞ ገደብ ዛሬ ለጥቂት እንዲፀና አድርጓል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከአጨቃጫቂ ፖሊሲዎቻቸው በአንዱ ድል አግኝተዋል ማለት ነው።
    0 Comments 0 Shares