• ተንቀሳቓስን ቀዋምን ናይ ኢንተርነት መስመራት ንክልተ ሰዓታት ኣብ ምሉእ ኣልጀርያ ከም ዝቋረጽ ተገይሩ።
    ተንቀሳቓስን ቀዋምን ናይ ኢንተርነት መስመራት ንክልተ ሰዓታት ኣብ ምሉእ ኣልጀርያ ከም ዝቋረጽ ተገይሩ።
    WWW.BBC.COM
    ኣልጀርያ፡ ኣብ እዋን ፈተና ኢንተርኔት ተቋሪጹ
    ተንቀሳቓስን ቀዋምን ናይ ኢንተርነት መስመራት ንክልተ ሰዓታት ኣብ ምሉእ ኣልጀርያ ከም ዝቋረጽ ተገይሩ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኣብ ከተማ ናይሮቢ ኣብ ዝተኸበረ መዓልቲ ስደተኛታት፡ ብዙሓት ስደተኛታት ዝተዓደሙሉ ብክብ ዝበለ ድምቀት ተኸቢሩ ውዒሉ።
    ኣብ ከተማ ናይሮቢ ኣብ ዝተኸበረ መዓልቲ ስደተኛታት፡ ብዙሓት ስደተኛታት ዝተዓደሙሉ ብክብ ዝበለ ድምቀት ተኸቢሩ ውዒሉ።
    WWW.BBC.COM
    ስደተኛታት ዕድል ስራሕን ነባሪ ፍታሕን ክረኽቡ ፃውዒት ቀሪቡ
    ኣብ ከተማ ናይሮቢ ኣብ ዝተኸበረ መዓልቲ ስደተኛታት፡ ብዙሓት ስደተኛታት ዝተዓደሙሉ ብክብ ዝበለ ድምቀት ተኸቢሩ ውዒሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • ካናዳ ብሃገር ደረጃ ሓሺሽ ንመዛነዪ ክትጥቀመሉ ዘኽእል ሕጊ ብምፅዳቕ ካልአይቲ ሃገር ኮይና።
    ካናዳ ብሃገር ደረጃ ሓሺሽ ንመዛነዪ ክትጥቀመሉ ዘኽእል ሕጊ ብምፅዳቕ ካልአይቲ ሃገር ኮይና።
    WWW.BBC.COM
    መንግስቲ ካናዳ ሓሺሽ ንመዘናግዒ ክጥቀምሉ ፈቒዱ
    ካናዳ ብሃገር ደረጃ ሓሺሽ ንመዛነዪ ክትጥቀመሉ ዘኽእል ሕጊ ብምፅዳቕ ካልአይቲ ሃገር ኮይና።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ የአልጀርስ ስምምነትን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ አደርጋለሁ ማለቷን ተከትሎ በአገር ውስጥ ውሳኔውን የመቃወም ድምፆች ተሰምተው ነበር። በኤርትራ በኩል ግን ምንም የተባለ ነበር አልነበረም። ዛሬ ግን ዝምታው ተሰብሮ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ ልኡካን እንደሚልኩ አስታውቀዋል።
    ኢትዮጵያ የአልጀርስ ስምምነትን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ አደርጋለሁ ማለቷን ተከትሎ በአገር ውስጥ ውሳኔውን የመቃወም ድምፆች ተሰምተው ነበር። በኤርትራ በኩል ግን ምንም የተባለ ነበር አልነበረም። ዛሬ ግን ዝምታው ተሰብሮ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ ልኡካን እንደሚልኩ አስታውቀዋል።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያና ኤርትራ የት ድረስ አብረው ይራመዳሉ?
    ኢትዮጵያ የአልጀርስ ስምምነትን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ አደርጋለሁ ማለቷን ተከትሎ በአገር ውስጥ ውሳኔውን የመቃወም ድምፆች ተሰምተው ነበር። በኤርትራ በኩል ግን ምንም የተባለ ነበር አልነበረም። ዛሬ ግን ዝምታው ተሰብሮ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ ልኡካን እንደሚልኩ አስታውቀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከጥቂት ቀናት በፊት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ የጥትቅ ትግል ያለፈበት ስልት ነው ማለታቸው ይታወሳል።
    ከጥቂት ቀናት በፊት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ የጥትቅ ትግል ያለፈበት ስልት ነው ማለታቸው ይታወሳል።
    WWW.BBC.COM
    "ወትሮም ቢሆንም የትጥቅ ትግል ፍላጎት የለንም" ግንቦት 7
    ከጥቂት ቀናት በፊት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ ላይ የጥትቅ ትግል ያለፈበት ስልት ነው ማለታቸው ይታወሳል።
    0 Comments 0 Shares
  • የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ አል አሙዲ እንዲፈቱ ሊጠይቅ ነው
    ዳዊት ታዬ
    Thu, 06/21/2018 - 12:22
    የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ አል አሙዲ እንዲፈቱ ሊጠይቅ ነው ዳዊት ታዬ Thu, 06/21/2018 - 12:22
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የአሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ አል አሙዲ እንዲፈቱ ሊጠይቅ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ አሠሪዎች ኮንፌዴሬሽን ሼሕ መሐመድ አሊ አል አሙዲ ከእስር እንዲፈቱ የሳዑዲን መንግሥት እንደሚጠይቅ አስታወቀ፡፡ ከአገሪቱ ግንባር ቀደም አሠሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የሚድሮክ ኢትዮጵያ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ እንዲፈቱ ኮንፌዴሬሽኑ ብርቱ ፍላጎት ያለው በመሆኑ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከጀመሩት ጥረት ጎን ለጎን ኮንፌዴሬሽኑም የራሱን ጥረት ለማድረግ በመነሳሳት ላይ መሆኑን ኮንፌዴሬሽኑ ሐሙስ ሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ ገልጿል፡፡ የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታሁን ሁሴን ጨምረው እንደገለጹት፣ ለሳዑዲ መንግሥት የሚያስገቡትን የይፈቱልን ጥያቄ የያዘ ደብዳቤ በቅርቡ ለሳዑዲ መንግሥት ይላካል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Wed, 06/20/2018 - 14:51
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 06/20/2018 - 14:51
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁከት የተነሳባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች እንዲለቁ አሳሰቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በደቡብ ክልል ግጭት የተከሰተባቸው አካባቢዎች የሥራ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው እንዲለቁ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፣ በቅርቡ ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ  በሐዋሳ፣ በወላይታ ሶዶና በወልቂጤ ከተሞች ከኅብረተሰቡ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሲዳማ፣ የወላይታ፣ የጉራጌና የቀቤና የዞንና የወረዳ አስተዳደር ኃላፊዎች ሥራቸውን በአስቸኳይ እንዲለቁ ማሳሰባቸውን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የአዲስ አበባ ሴቶች ጦጣዎች ናቸው ይለናል ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልም ፍቅር በአዲስ አበባ ይሄ ነው ብለው በፊልም አሳዩን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል
    The post ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልምን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የአዲስ አበባ ሴቶች ጦጣዎች ናቸው ይለናል ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልም ፍቅር በአዲስ አበባ ይሄ ነው ብለው በፊልም አሳዩን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል The post ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልምን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልምን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል
    የአዲስ አበባ ሴቶች ጦጣዎች ናቸው ይለናል ፍቅር በአዲስ አበባ ፊልም፡፡ ፍቅር በአዲስ አበባ ይሄ ነው ብለው በፊልም አሳዩን ጄቲቪ ሪሞት ተመልክቶታል
    0 Comments 0 Shares